www.maledatimes.com በጋምቤላ፤ በአማራ ተወላጆች ላይ ጉዳት ያደረሱ ሹማምንት ተከሰሱ - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  Ethiopia  >  Current Article

በጋምቤላ፤ በአማራ ተወላጆች ላይ ጉዳት ያደረሱ ሹማምንት ተከሰሱ

By   /   September 23, 2015  /   Comments Off on በጋምቤላ፤ በአማራ ተወላጆች ላይ ጉዳት ያደረሱ ሹማምንት ተከሰሱ

    Print       Email
0 0
Read Time:38 Second

  • በ  ጋዜጣው ሪፖርተር

     በጋምቤላ ክልል በተለይም በአማራ ተወላጆችን (ደገኞች) ኢሰብዓዊ በሆነ መንገድ በማፈናቀልና በመግደል ወንጀል የተጠረጠሩ 46 የቀድሞ የክልሉ ሹማምንት ክስ ሰሞኑን በአዲስአበባ የፌዴራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ተረኛ ችሎት ቀረበ። ከቀበሌ እስከ ዞን በአመራርነት እርከን ነበሩ የተባሉት ተከሳሾች ባቀጣጠሉት ግጭት 126 ሰዎች በግፍ የተገደሉ ሲሆን ከ7 ሺህ የሚልቁ ሰዎችን ከቤት ንብረታቸው ተፈናቅለዋል።

የፌደራል አቃቤ ህግ በ2006 እና በ2007 ዓ.ም “ደገኞች ከክልላችን ይውጡልን” በሚል በጋምቤላ ክልል ማዣንግዞን፣ ጎደሬ እና ሜጢ እንዲሁም በሌሎችም ቀበሌዎች የወንጀል ፈጽመዋል ባላቸውና ከቀበሌ እስከ ዞን በአመራርነት እርከን፣ በሚሊሻነት እና በተለያዩ የግል ስራ የተሰማሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር በማዋል ክስ መስርቷል።

አቃቤ ሕግ ተከሳሾች ዋና ወንጀል አድራጊነት ተካፋይ በመሆን ዜጎችን በማስታጠቅ አንዱ በሌላው ላይ የጦር መሳሪያ እንዲያነሳ አነሳስተዋል የሚለውን ወንጀል አንቀጾችን ጠቅሶባቸዋል። በተጨማሪም የእርስ በእርስ ግጭት እንዲነሳሳ ለማድረግ በመስማማት፣ በማደም  በወንጀል ድርጊቱ ተሳትፈዋል ብሏል።¾

Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %
    Print       Email
  • Published: 9 years ago on September 23, 2015
  • By:
  • Last Modified: September 23, 2015 @ 11:10 pm
  • Filed Under: Ethiopia

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

You might also like...

በሰሜን ሸዋ ዞን ኤፍራታ እና ግድም ወረዳ መከላከያ ከአማራው ማህበረሰብ እና ከፋኖ ጋር ጦርነት ገጥሟል

Read More →

This site is protected by wp-copyrightpro.com

%d bloggers like this:
Skip to toolbar