www.maledatimes.com ነገ ታህሳስ 6 ነው የሐና ጉዳይ የፍርድ ቤት ቀጠሮ ቀን፡፡ ምርመራው ተጠናቆ ፍርዱን እንሰማለን ብለን ተስፋ እናደርጋለን፡፡ - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  Ethiopia  >  Current Article

ነገ ታህሳስ 6 ነው የሐና ጉዳይ የፍርድ ቤት ቀጠሮ ቀን፡፡ ምርመራው ተጠናቆ ፍርዱን እንሰማለን ብለን ተስፋ እናደርጋለን፡፡

By   /   December 14, 2014  /   Comments Off on ነገ ታህሳስ 6 ነው የሐና ጉዳይ የፍርድ ቤት ቀጠሮ ቀን፡፡ ምርመራው ተጠናቆ ፍርዱን እንሰማለን ብለን ተስፋ እናደርጋለን፡፡

    Print       Email
0 0
Read Time:46 Second

ፍትሕ ለሐና!
ገደል ውስጥ ተወርውራ በጀርባ አጥንቷ ላይ ጉዳት የደረሰባት ጠጅነሽ የወግነህ የሕክምና የምርመራ ውጤቷ ብዙም ተስፋ የሚሰጥ አይደለም የህክምና ባለሙያዎች የጀርባ አጥንቷ የተሰበረ ሲሆን ቆማ የመሄድ ተስፋ እንደማይኖራት ገልጸዋል፡፡ እጅግ አሳዛኝ ነው ……ለምን???…. ጠጅነሽ የደሃ ቤተሰብ ናት ተምራ ሰርታ ትልቅ ደረጃ የመድረስ ቤተሰቦቿን የመርዳት ትልቅ ተስፋ የነበራት ታዳጊ ወጣት .. ለምን ??? ………..
ለጠጅነሽ በርካታ ሰዎች እየደወሉ ለመርዳትም ቃል እየገቡ በአካልም እየተገኙ እየጠየቁ ነው በጎ ፍቃደኛ ሐኪም በቀን ሁለቴ እየተመላለሱ የሕክምና እርዳታ የሚሰጧት ነርስ ቀጥሮ አስፈላጊውን እንክብካቤ ና መድሓኒት እያቀረበ ነው፡፡
ሁሌም ከጠጅነሽ ጎን የሆነችው ማርታ ታደሰ ከአሜሪካ ሐገር ለጠጅነሽ የዊልቸር ልገሳ የሚያደርግላት ሰው አግኝታለች፡፡
ጠጅነሽ እና ቤተሰቦቿ እርዳታ እና ድጋፋችን ያስፈልጋቸዋል፡፡ ጠጅነሽ በደረሰባት ጉዳት የጀርባ አጥንቷ ቢሰበርም ሕልሟ እንዳይሰበር ትምህርቷን እንድትቀጥል ትልቅ ደረጃ እንድትደርስ የሚያስፈልጓትን ነገሮች ሁሉ ለማሟላት ሐዘናችን ቁጭታችን ብቻ ሳይሆን ልገሳችን ከምንጊዜም በላይ ያስፈልጋታል፡፡
0132001059100
Awash bank / olompiya branch
Belayneh teklewold For Tejnesh lewogeneh
የበለጠ መረጃ የምትፈልጉ 0910805732 / 0938934282 መደወል ትችላላችሁ
ፍትሕ ለሃና እና በአስገድዶ መድፈር በጠለፋ እና በጥቃት ህልማቸው እና ሕይወታቸው ለተቀጨባቸው ሁሉ!

Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %
    Print       Email
  • Published: 9 years ago on December 14, 2014
  • By:
  • Last Modified: December 14, 2014 @ 1:31 pm
  • Filed Under: Ethiopia

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

You might also like...

በሰሜን ሸዋ ዞን ኤፍራታ እና ግድም ወረዳ መከላከያ ከአማራው ማህበረሰብ እና ከፋኖ ጋር ጦርነት ገጥሟል

Read More →

This site is protected by wp-copyrightpro.com

%d bloggers like this:
Skip to toolbar