www.maledatimes.com “የበረዶ ስር ፍሞች” ልብ ወለድ መፅሃፍ ዛሬ በገበያ ላይ ዋለ። - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  Ethiopia  >  Current Article

       “የበረዶ ስር ፍሞች” ልብ ወለድ መፅሃፍ ዛሬ በገበያ ላይ ዋለ።

By   /   December 13, 2014  /   Comments Off on        “የበረዶ ስር ፍሞች” ልብ ወለድ መፅሃፍ ዛሬ በገበያ ላይ ዋለ።

    Print       Email
0 0
Read Time:28 Second

 

 

 

በፀሐፊ እሙሼ የተፃፈው “የበረዶ ስር ፍሞች” ልብ ወለድ መፅሃፍ ዛሬ በገበያ ላይ ዋለ። አጭር ልብ ወለዶችንና አንድ ኖቬላ ታሪኮችን የያዘው መፅሃፍ በማህበራዊ ውጥንቅጦች ላይ ያተኮሩ ታሪኮች የተካተቱበት ነው።

“የበረዶ ስር ፍሞች” መፅሃፍ 172 ገፆች ሲኖሩት አስራ አንድ ታሪኮችን የያዘ ነው። ባለ አንድ መቶ  ሰባ ሁለት ገፁ መፅሃፍ በአርባ ብር ለገበያ የቀረበ ሲሆን ይህ መፅሃፍ ለፀሃፊው ሁለተኛ መፅሃፉም ነው። ፀሃፊው ከዘጠኝ አመት በፊት “የጨለማ ግሳቶች” የተባለ መፅሃፍ አሳትሞ የነበረና በበርካታ ጋዜጦችና መፅሄቶች ላይ የሰራ ጋዜጠኛም ነው። ጋዜጠኛው ከሰራባቸው ጋዜጦች ውስጥ “አዲስ ልሳን”፣ “ዕለታዊ አዲስ”፣ “ዘ_ፕሬስ” ና “ማክዳ” መፅሄት ይገኙበታል።

 

Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %
    Print       Email
  • Published: 9 years ago on December 13, 2014
  • By:
  • Last Modified: December 14, 2014 @ 6:23 pm
  • Filed Under: Ethiopia

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

You might also like...

በሰሜን ሸዋ ዞን ኤፍራታ እና ግድም ወረዳ መከላከያ ከአማራው ማህበረሰብ እና ከፋኖ ጋር ጦርነት ገጥሟል

Read More →

This site is protected by wp-copyrightpro.com

%d bloggers like this:
Skip to toolbar