www.maledatimes.com የወያኔ መንግስት በሌላ በአልታወቀ ፓርቲ ስም እራሱን መዝግቦ ተመራጮችን ሊያወዳድር እንደሆነ ተሰማ - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  Ethiopia  >  Current Article

የወያኔ መንግስት በሌላ በአልታወቀ ፓርቲ ስም እራሱን መዝግቦ ተመራጮችን ሊያወዳድር እንደሆነ ተሰማ

By   /   April 22, 2015  /   Comments Off on የወያኔ መንግስት በሌላ በአልታወቀ ፓርቲ ስም እራሱን መዝግቦ ተመራጮችን ሊያወዳድር እንደሆነ ተሰማ

    Print       Email
0 0
Read Time:48 Second

በአዲስ አበባ ከተማ እና እንዲሁም በሌሎችም ክልል ከተሞች የወያኔ መንግስት ለሚቀጥለው ተመራጮችን በተለያዩ ክልሎች እና በአዲስ አበባ መስተዳድር ስሙ በውል በማይታወቅ የፖለቲካ ድርጅት ስም ተመራጮችን ሊያወዳድር እንደሆነ ከአዲስ አበባ የደረሰን ዘገባ ያመለክታል ፡; እንደምንጫችን ዘገባ ከሆነ የቤት ለቤት ምረጡኝ ቅስቀሳ ላይ የወያኔን አውራውን ንብ እና ሌላም ተጨማሪ ፍላየር በማዘዋወር በመስጠት ላይ እና እኛን ካልመረጣችሁ በማለት ግፊት በማሳደር ላይ እንዳሉ ገልጸዋል። በተለይም ወጣት ፓርቲ የሆነው የሰማያዊ ፓርቲ ለወያኔ አስተዳድር ከፍተኛ ስጋት የጣለበት ከመሆኑም በላይ በህዝብ ዘንድ ተቀባይነትን እና ተደናቂነትን ማግኘታቸው ይበልጡኑ ለማጭበርበር እንዲመቻቸው የሚያስችላቸውን ዘዴ እንዲፈልጉ አስችⶀቸዋል ይላል ። በሌላም በኩል ደግሞ መንግስት ያባረራቸውን የሰማያዊ ፓርቲ ስም ሌሎችን ሰዎችንም በራሱ ድርጅት ስም በማስገባት እነዚህን ምረጡ በማለት በወያኔ የምርጫ ኮታ ላይ አስገብⶆቸዋል ሲል ገልጾአል ።
ከአመት አመት የመሻሻልም ሆነ የስልጣኔ በር የማይከፈትላቸው ወያኔዎች ከማጭበርበር ውጭ እና ህዝብን በግፍ ከማሰቃየት እና ከመግደል የሃገር ሃብት ከመዝረፍ የማይቆጠቡ መሆናቸውን አውቀን የምንመርጣቸውን ሰዎች በተለያዩ አጋጣሚዎች በምናገኛቸው መንገዶች በመሄድ የፓርቲዎችን አርማ መጠየቅ አለብን በፓርቲዎቹ ቢሮውስጥም ቢሆን ከተመራጮቹ ጋር መነጋገር አለበን ፣ የምንመርጥበትን ዋነኛ አላማ እና አርማቸውን በጥንቃቄ በማወቅ መምረጥ ይገባናል ሲል አትⶆል ።

Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %
    Print       Email
  • Published: 9 years ago on April 22, 2015
  • By:
  • Last Modified: April 22, 2015 @ 2:34 pm
  • Filed Under: Ethiopia

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

You might also like...

በሰሜን ሸዋ ዞን ኤፍራታ እና ግድም ወረዳ መከላከያ ከአማራው ማህበረሰብ እና ከፋኖ ጋር ጦርነት ገጥሟል

Read More →

This site is protected by wp-copyrightpro.com

%d bloggers like this:
Skip to toolbar