www.maledatimes.com ፍቃዱ በቀለ ዛሬ ከእስር ተፈታ አበበ ቁምላቸውም በዋስ እንዲወጣ ታዟል - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  Ethiopia  >  Current Article

ፍቃዱ በቀለ ዛሬ ከእስር ተፈታ አበበ ቁምላቸውም በዋስ እንዲወጣ ታዟል

By   /   August 6, 2015  /   Comments Off on ፍቃዱ በቀለ ዛሬ ከእስር ተፈታ አበበ ቁምላቸውም በዋስ እንዲወጣ ታዟል

    Print       Email
0 0
Read Time:35 Second
———
የቀድሞ አንድነት ለፍትህና ለዴሞክራሲ ፓርቲ፣ የአዲስ አበባ ወጣቶች ም/ሰብሳቢ የነበረው እና የዛሬ 20 ቀን በሽብር ወንጀል ተርጥሮ፣ ‹‹ሰዎችን ለግንቦት ሰባት በመመልመል ወደኤርትራ ትልክ ነበር›› የተባለው ፍቃዱ በቀለ ዛሬ ከቀኑ 9፡00 ሰዓት ገደማ በዋስ ከታሰረበት ካሳንችስ ስድስተኛ ፖሊስ ጣቢያ ተፈታ፡፡ በተጨማሪም በተመሳሳይ ክስ ተጠርጥሮ ከ25 ቀናት በላይ በዚሁ ፖሊስ ጣቢያ ታስሮ የነበረው የቀድሞ አንድነት እና በአሁን ወቅት የሰማያዊ ፓርቲ አባል የሆነው አበበ ቁምልቸውም በዋስ እንዲወጣ መታዘዙን ለማወቅ ተችሏል፡፡ በተመሳሳይ ዜናም፣ ‹‹የአልሸባብ ህዋስ ነህ፤ ባራክ ኦማባ በሚገኙበት ስብሰባ ወቅት የሽብር ወንጀል ልትፈጽም አሲረሃል›› ተብሎ ለ28 ቀናት፣ መገናኛ አሚቼ አካባቢ በሚገኝ ፖሊስ ጣቢያ ታስሮ የነበረው የ‹‹ቀዳሚ ገጽ›› ጋዜጣ ሥራ አስኪያጅና የቀድሞ የ‹‹ሚሊየኖች ድምጽ›› ጋዜጣ ሪፖርተር ሀብታሙ ምናለ ከትናንት በስትያ ምሽት 2፡30 ገደማ ከእስር መውጣቱ ይታወሳል፡፡

Elias Gebru Godana's photo.
Elias Gebru Godana's photo.
Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %
    Print       Email
  • Published: 9 years ago on August 6, 2015
  • By:
  • Last Modified: August 6, 2015 @ 1:44 pm
  • Filed Under: Ethiopia

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

You might also like...

በሰሜን ሸዋ ዞን ኤፍራታ እና ግድም ወረዳ መከላከያ ከአማራው ማህበረሰብ እና ከፋኖ ጋር ጦርነት ገጥሟል

Read More →

This site is protected by wp-copyrightpro.com

%d bloggers like this:
Skip to toolbar