www.maledatimes.com Abby - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  Articles by Abby
Latest

የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ግብረሃይል ትጥቅ ለማስፈታት ትዕዛዝ የመስጠት ስልጣን አለው

By   /  November 5, 2020  /  Addis Admas, AFRICA, EASTAFRICA, ኣማርኛ  /  Comments Off on የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ግብረሃይል ትጥቅ ለማስፈታት ትዕዛዝ የመስጠት ስልጣን አለው

ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ በትግራይ ክልል የታወጀውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የሚያስፈጽመውና የሚያስተገብረው ግብረሃይል፣ ፖሊስ ወይንም ሌላ ማንኛውንም የጸጥታ ኃይል ትጥቅ እንዲፈታ የማዘዝ ስልጣን እንደተሰጠው ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ አስታወቀ። ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ዶክተር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ ዛሬ በተወካዮች ምክር ቤት በጸደቀው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አተገባበርና የአፈጻጸም ወሰን ላይ ለጋዜጠኞች ማብራሪያ ሰጥተዋል። በማብራሪያቸው አዋጁ የሚጸናበትን ጊዜ፣ የአፈጻጸም ወሰንና አዋጁን […]

Read More →
Latest

Ethiopian Airlines sees a $550m loss

By   /  April 17, 2020  /  AFRICA, EASTAFRICA  /  Comments Off on Ethiopian Airlines sees a $550m loss

     An Ethiopian Airlines jet at Bole International Airport Addis Ababa. FILE PHOTO | NMG In Summary • The carrier used to fly daily to 350 international destinations but currently it is flying passengers to 19 destinations given that the airline had about 110 destinations around the world. • Ethiopian has close to 17,000 workers, of […]

Read More →
Latest

Ethiopia: Sweeping Powers and a Transition On Ice – Pandemic Politics in Ethiopia

By   /  April 17, 2020  /  AFRICA, EASTAFRICA  /  Comments Off on Ethiopia: Sweeping Powers and a Transition On Ice – Pandemic Politics in Ethiopia

Community health workers at a handwashing station at a healthcare center in Addis Ababa, Ethiopia, April 1, 2020. Ethiopia’s state of emergency gives it both vague wide-ranging powers and an impending political headache. On 8 April, Ethiopia’s Council of Ministers took the dramatic step of declaring a national five-month state of emergency. This was the […]

Read More →
Latest

በአዲስ አበባ በጠራራ ጸሐይ ዝርፊያ ተጠናክሯል

By   /  June 18, 2019  /  AFRICA, NEWS, ኣማርኛ  /  Comments Off on በአዲስ አበባ በጠራራ ጸሐይ ዝርፊያ ተጠናክሯል

በአዲስ አበባ በጠራራ ጸሐይ ዝርፊያ ተጠናክሯል የከተማዋ ም/ል ከንቲባ ታከለ ኡማ በአዲስ አበባ የተንሰራፋውን ዝርፊያ አደብ ለማስገዛት ከፌደራል ፖሊስ ፣አዲስ አበባ ፖሊስ እና ኦሮሚያ ፖሊስ በቅንጅት በአንድ ሳምንት ውስጥ የተቀናጀ ሥራ ለመሥራት የጋራ ግብረ ሀይል ተቋቁሟል ማለታቸው አይዘነጋም። ይህ ውሳኔ የተሰማው በከተማዋ በመሳሪያ ጭምር የተደገፈው ዝርፊያ የአፍሪካ ክብረትን ጭምር አሳስቦ ለሰራተኞቹ ማስጠንቀቂያ ካወጣ በሁዋላ ነበር። […]

Read More →
Latest

The father of Ethiopian prime minister Mr. Ahmed Ali had passed way. የጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ አባት አህመድ ዓሊ አረፉ

By   /  June 17, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on The father of Ethiopian prime minister Mr. Ahmed Ali had passed way. የጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ አባት አህመድ ዓሊ አረፉ

The father of Ethiopian prime minister Mr. Ahmed Ali had passed way የጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ወላጅ አባት አቶ አህመድ ዓሊ ዛሬ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል፡ አቶ አህመድ ዓሊ ዛሬ 8 ሰዓት አካባቢ ማረፋቸውን በጅማ ዞን የጎማ ወረዳ አስተዳዳሪ አቶ ቶፊቅ ራያ ለኢትዮጵያ ቴሌቭዥን ገልጸዋል፡፡ Via – Ethiopian Broadcasting Corp oration

Read More →
Latest

ወጣቱ እራሱን አንቆ ገደለ!

By   /  June 17, 2019  /  AFRICA, CRIME, Ethiopia  /  Comments Off on ወጣቱ እራሱን አንቆ ገደለ!

ወጣቱ እራሱን አንቆ ገደለ!Zehabeshaበንፋስስልክ ላፍቶ ክፍለከተማ ልዩ ስሙ ላፍቶ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ቄስ ሰፈር ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በትላንትናው ዕለት አንድ ወጣት እራሱን በገመድ አንጠልጥሎ ህይወቱን አጠፋ።ወጣቱ ቆስታ ግቢ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ነዋሪና በመኪና እጥበት የሚተዳደር ሲሆን የሁለት ልጆች አባትምነበር።እንደ ጓደኞቹ አገለለፅ ወጣቱ ከባለቤቱ ጋር ተጣልቶ ለብቻው መኖር ከጀመረ 3 ወር መሆኑን ለፖሊስ ተናግረዋል።የወጣቱ አስከሬን ለምርመራ ወደ […]

Read More →
Latest

ኢትዮጵያ ኢንትርኔትን ስታቋርጥ በየቀኑ 4.5 ሚሊዮን ዶላር ታጣለች

By   /  June 14, 2019  /  zena, ፍትሕ  /  1 Comment

ኢትዮጵያ ኢንትርኔትን ስታቋርጥ በየቀኑ 4.5 ሚሊዮን ዶላር ታጣለች በኢትዮጵያ ኢንተርኔት ለአራተኛ ቀን ተቋርጧል። ከሰዓታት በኋላ ዋይፋይ መስራት የጀመረባቸው አንዳንድ ቦታዎች ቢኖሩም አሁንም ግን የሞባይል አጭር መልዕክትም ሆነ የሞባይል ዳታ አይሰራም። ለመሆኑ ኢትዮጵያ ኢንተርኔትን በማቋረጧ በየዕለቱ ምን ያህል ገንዘብ ታጣለች። ከ 7 ሰአት በፊት • ኢትዮቴሌኮም ኢንተርኔት ለምን እንደተቋረጠ መግለፅ እንደማይችል አስታወቀ

Read More →
Latest

ኢትዮጵያ ቡና ከመቐለ ሰባ እንደርታ የሚያደርጉት ጨዋታ ወደ ማክሰኞ ተዘዋወረ

By   /  June 14, 2019  /  Sports  /  Comments Off on ኢትዮጵያ ቡና ከመቐለ ሰባ እንደርታ የሚያደርጉት ጨዋታ ወደ ማክሰኞ ተዘዋወረ

አዲስ አበባ፣ሰኔ 7፣2011 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው ዕለት ኢትዮጵያ ቡና ከመቐለ ሰባ እንደርታ ሊያደርጉት የነበረው ጨዋታ በመጪው ማክሰኞ እንዲካሄድ ተወሰነ። በፀጥታ ስጋት ምክንያት በተደጋጋሚ ሳይካሄድ የቆየው ይህ ጨዋታ በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ ስታድየም ይካሄዳል ተብሎ ሲጠበቅ ነበር። ሆኖም በሀገር አቀፍ ደረጃ እየተሰጠ በሚገኘው ፈተና ምክንያት በፀጥታ አካላት ላይ ጫና በመኖሩ ፈተናው ከተጠናቀቀ በኋላ ጨዋታው እንዲካሄድ ፓሊስ በመጠየቁ […]

Read More →
Latest

Will Abiy succeed in peace mission to Sudan?

By   /  June 14, 2019  /  AFRICA, NEWS, zena  /  Comments Off on Will Abiy succeed in peace mission to Sudan?

Ethiopia’s Prime Minister Abiy Ahmed (C-L) walks alongside Shams-Eddin Kabashi Sudan’s Transitional Military Council (TMC) spokesman (C-R) upon his arrival at Khartoum International Airport on June 7, 2019. PICTURE | AFP  In Summary PM Abiy Ahmed is seen to be acting to prevent a possible outbreak of chaos that could spill into Ethiopia as host […]

Read More →
Latest

Ethiopia moves closer to opening mobile market

By   /  June 14, 2019  /  zena, ፍትሕ  /  Comments Off on Ethiopia moves closer to opening mobile market

Ethiopia’s parliament approved a law to create an independent telecommunications regulator, as the country presses on with plans to break the monopoly of state-owned Ethio Telecom and allow non-domestic investors into the sector. The country’s minister of Innovation and Technology Getahun Mekuria announced the move on social media, adding it was a “huge step” in […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar