www.maledatimes.com ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያልተፈረደባቸውን ሰዎች በሚድያ ጥፋተኛ ማድረጋቸውን ተቃዋሚዎች ነቀፉ - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  Ethiopia  >  Current Article

ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያልተፈረደባቸውን ሰዎች በሚድያ ጥፋተኛ ማድረጋቸውን ተቃዋሚዎች ነቀፉ

By   /   July 22, 2014  /   Comments Off on ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያልተፈረደባቸውን ሰዎች በሚድያ ጥፋተኛ ማድረጋቸውን ተቃዋሚዎች ነቀፉ

    Print       Email
0 0
Read Time:18 Second

“በፍርድ ቤት ‘ጥፋተኛ’ ባልተባሉ ሰዎች ላይ በመገናኛ ብዙኃን የጥፋተኝነት አስተያየት መስጠት ተገቢ አይደለም” ሲሉ የተቃዋሚ ፓርቲዎች መሪዎች የጠቅላይ ሚኒስትሩን ንግግር ተቃውመዋል።

የፀረ-ሽብር ህጉ በፓርላማ የወጣ ቢሆንም በህጋዊ መሠረት እስኪሠረዝ ድረስ እንደሚያከብሩት የገለፁት ተቃዋሚ ፓርቲዎች በአፈፃፀሙ ላይ ያላቸውን ቅሬታ አሰምተዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ሰሞኑን የሰጡትን አስተየት መነሻ በማድረግ ተቃዋሚ ፓርቲዎቹን ያነጋገራቸው የእስክንድር ፍሬው ዘገባ ዝርዝሩን ይዟል፤ ከድምፅ ፋይሉ ያዳምጡት፡፡

About Post Author

Abby

Internet reporter, freelancer and webmaster.
Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %
    Print       Email
  • Published: 10 years ago on July 22, 2014
  • By:
  • Last Modified: July 22, 2014 @ 5:40 pm
  • Filed Under: Ethiopia

About the author

Internet reporter, freelancer and webmaster.

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

You might also like...

በሰሜን ሸዋ ዞን ኤፍራታ እና ግድም ወረዳ መከላከያ ከአማራው ማህበረሰብ እና ከፋኖ ጋር ጦርነት ገጥሟል

Read More →

This site is protected by wp-copyrightpro.com

%d bloggers like this:
Skip to toolbar