www.maledatimes.com ወጣቶቹ የአንድነት አባላት ጥላዬ ታረቀኝ እና ዳንኤል ፈይሳ ሃገራቸውን ጥለው ተሰደዱ። - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  Ethiopia  >  Current Article

ወጣቶቹ የአንድነት አባላት ጥላዬ ታረቀኝ እና ዳንኤል ፈይሳ ሃገራቸውን ጥለው ተሰደዱ።

By   /   September 21, 2014  /   Comments Off on ወጣቶቹ የአንድነት አባላት ጥላዬ ታረቀኝ እና ዳንኤል ፈይሳ ሃገራቸውን ጥለው ተሰደዱ።

    Print       Email
0 0
Read Time:48 Second
ጥላዬ ታረቀኝ

ጥላዬ ታረቀኝ

የአንድነት ፓርቲ አባል የሆነው የባለራዕይ ወጣቶች ማህበር ምክትል ፀሐፊ ወጣት ጥላዬ ታረቀኝ መሰደዱ የታወቀ ሲሆን በተያያዘ ሁኔታ የሚለዮኖች ድምፅ ለነፃነት በሚል በተደረገው ህዝባዊ ሰላማዊ ሰልፍ የእስረኛ ቱታ በመልበስ የገዥው ፓርቲን አምባገነናዊነት ካሳዩ ወጣቶች መካከል ዳንኤል ፈይሳም በተመሳሳይ ሁኔታ ለስደት መዳረጉን ለማወቅ ተችሏል፡፡

የባለራዕይ ወጣቶች ማህበር ምክትል ፀሐፊ ወጣት ጥላዬ ታረቀኝ በተደጋጋሚ ግዜ የደህንነት መታወቂ በሚይዙ ግለሰቦች ደረሰበትን ዛቻ ማስፈራሪና ድብደባ ተቋቁሞ ቢቆይም በቅርብ ግዜ ወዲህ ግን ማስፈራሪና ዛቻው ቅርጹን በመቀየር ለ12 ቀናት ለእስር እንደተዳረገና 3 የክስ ፋሎች ተከፍተውበት ፍርድ ቤቱ የመከላያ ምስክሮቹን እንዲቀርብ ማዘዙን ተከትሎ ከሳሾቹ የምንሰጥህን ተግባር የማትፈጽም ከሆነና በተለይም በአንድነት ፓርቲ ውስጥ ካሉ የኢህአዴግ ሰዎች ጋር በመሆን የሚሰጥህን ተልዕኮ የማትወጣ ከሆነና በነ ሀብታሙ ኤያሌው ላይ የአቃቤ ህግ ምስክር መሆን የማትችል ከሆነ 4ኛው ክስ ግራዚያኒ ሀውልት መገንባትን ተከትሎ በታሰሩበት ወቅት የቀረበበት አመፅና ሁከት ለመፍጠር የሚለው ክስ እንደሚንቀሳቀስ እንዲሁም በተደጋጋሚ ከኢሳት ቴሌቢዝን ጋር ግንኙነት በመፍጠር በሚል የአሸባሪነት ክስ ሊመሰርቱበት እንደሚችና እስር ቤት እንደሚበሰብስ መግለፃቸውን ተከትሎ ከሀገር ለመሰደድ መገደዱ እንደቻለ ለማወቅ ተችሏል፡፡

Image

Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %
    Print       Email
  • Published: 10 years ago on September 21, 2014
  • By:
  • Last Modified: September 21, 2014 @ 5:31 am
  • Filed Under: Ethiopia
  • Tagged With:

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

You might also like...

በሰሜን ሸዋ ዞን ኤፍራታ እና ግድም ወረዳ መከላከያ ከአማራው ማህበረሰብ እና ከፋኖ ጋር ጦርነት ገጥሟል

Read More →

This site is protected by wp-copyrightpro.com

%d bloggers like this:
Skip to toolbar