www.maledatimes.com የጎንደር ማረሚያ ቤት በእሳት ቃጠሎ ከፊሉ ወደመ - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  Ethiopia  >  Current Article

የጎንደር ማረሚያ ቤት በእሳት ቃጠሎ ከፊሉ ወደመ

By   /   December 1, 2015  /   Comments Off on የጎንደር ማረሚያ ቤት በእሳት ቃጠሎ ከፊሉ ወደመ

    Print       Email
0 0
Read Time:36 Second

የጎንደር ማረሚያ ቤት በእሳት ቃጠሎ መያያዙ ከስፍራው የደረሰን መረጃ ያመለክታል ። ምንጩ በአልታወቀ ምክንያት የእሳት አደጋው እንደተፈጸመበት ጠእቁሞ ይህ ማረሚያ ቤት አንጋፋ ተብለው ከሚጠሩት የማረሚያ ቤቶች አንዱ የሆነው የጎንደር ማረሚያ ቤት በዛሬው እለት በእሳት አደጋ ከፊሉ የወደመ ከመሆኑ የተነሳ በቃጠሎው ሳቢያ በውስጡ ይገኙ የነበሩ ታራሚዎች ለማምለጥ ሞክረዋል ቀሪዎቹም በቁጥጥር ስር ውለዋል እንዲሁም ህዝቡ ከታራሚው ጎን በመቆም እንዲጠፉ ሲተባበሩ ነበር ሲሉ በስፍራው የነበሩት ባልደረባዎቻችችን ጠቁመዋል ።

ይህ በእንዲህ እንዳለ ከ300 በላይ እስረኞች የአጥሩን ግንብ ዘለው ለማምለጥ የሞከሩ ሲሆን ፣የአካባቢው አስተዳደር ታራሚዎቹን ለመፈለግ አሰሳ ላይ እንዳለ ጠቁሞአል ።

በአሁን ሰአት በመከላከያ ሰራዊት እንዲሁም ህዝባዊ ሰራዊት እና የማረሚያ ፖሊሶች በጋራ አካባቢውን ከበው በመጠበቅ ላይ የሚገኙ ሲሆን የአካባቢውም ህብረተሰብ የእሳት አደጋውን ወደ ሌሎች የማረሚያ ክፍሎች እንዳይዛመት ሲሉ ለመከላከል ከፍተኛ ጥረት ማድረጋቸውን አይዘነጋም ሲል በስፍራው የተገኘው ሪፖርተራችን በቃሉ አሰፋ አስታውቆአል ።

Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %
    Print       Email
  • Published: 8 years ago on December 1, 2015
  • By:
  • Last Modified: December 1, 2015 @ 9:11 am
  • Filed Under: Ethiopia

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

You might also like...

በሰሜን ሸዋ ዞን ኤፍራታ እና ግድም ወረዳ መከላከያ ከአማራው ማህበረሰብ እና ከፋኖ ጋር ጦርነት ገጥሟል

Read More →

This site is protected by wp-copyrightpro.com

%d bloggers like this:
Skip to toolbar