www.maledatimes.com በጸረ ሽብር የተከሰሱ የኦሮሚያ ተወላጆች(ተማሪዎች) ፍርድ ተበየነባቸው ! - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  Ethiopia  >  Current Article

በጸረ ሽብር የተከሰሱ የኦሮሚያ ተወላጆች(ተማሪዎች) ፍርድ ተበየነባቸው !

By   /   December 2, 2015  /   Comments Off on በጸረ ሽብር የተከሰሱ የኦሮሚያ ተወላጆች(ተማሪዎች) ፍርድ ተበየነባቸው !

    Print       Email
0 0
Read Time:56 Second

በአዲስ አበባ የከፍተኛው ፌደራል ፍርድ ቤት 19ኛው ምድብ ችሎት ባሳለፈው ችሎት መሰረት 5 የኦሮሚያ ተማሪዎችን በጥፋተኝነት የወሰነ ሲሆን ስድስተኛውን ተከሳሽ የዋስትና ካሳ ክፍያ ከፍሎ እንዲወጣ ወስኖበታል።

እንደ ፍርድቤቱ ውስኔ መሰረት የጥፋተኝነት ተከላካይ የነበረው አበበ ኡርጌሳ የጥፋተኝንት ክሱ የተመሰረተበት በሽብር ወንጀል በአንቀጽ 3 ሲሆን ሁለተኛው ተከሳሽ ሶስተኛው እና አራተኛው ተከሳሽ ተማሪዎች መገርሳ ወርቁ ፣አዱኛ ኬሶ እና ቤልሱማ ዳማና የጥፋተኝንት ወንጀለኝነታቸው የተነገራቸው በሽብር ወንጀል 7/1 መሰረት ሲሆን ጥፋተኛ ተብለው ተወንጅለዋል አምስተኛው ተከሳሽ የሆነው ተሾመ በቀለ በ ሽብር ወንጀለኛ መቅጫ ህግ ቁጥር 257/ሀ መሰረት ህጉን በመጣሱ ምክንያት የፍርድ ማቅለያ ተደርጎለት ክሱን ለሰሚ ችሎት ፍርድ በት በማቅረብ እንደገና እንዲታይለት የታዘዘለት ከመሆኑም በላይ የዋስትናው መብቱ የተጠበቀለት እንደሆነ እና የተጠየቀውን ዋስትና የሚያቀርብ ከሆነ ከወንጀሉ ነጻ ሆኖ ከእስር ቤት ሊወጣ እንደሚችል ፍርድቤቱ አሳስቦ ፋይሉን ዘግቶአል ። በሌሎቹ የኦሮሚያ ከፍተኛ ትምህርት ተማሪዎች ላይ የተደረገው ውሳኔ ፣አዲስ አበባን በኦሮሚያ ክልል ማካለል የሚል እና የኦሮሞ ቋንቋ የሃገሪቱ ዋነኛ ቋንቋ እንዲሆን ህብረተሰቡን ግፊት ሲያደርጉ የነበሩ ናቸው ይህ ደግሞ ህገ መንግስቱንም ተጻረዋል የሚል ክስም ሳይቀርብባቸው እንዳልቀረ ተጠቁሞአል ።

Maleda Times Media GroupMootummaan Wayyaanee Gaaza Summaawaan Baratoota Oromoo 40 Ol Miidhuu Qeerroon Gabaase. - Muddee2, 2015 | Gabaasa Qeerroo Sulultaa | Godina addaa Oromiyaa naannawa Finfinnee aanaa Sululta magaala Caancoo mana baruumsa Caancoo sad.1ffaa keessatti guyyaa har’aa gaasii summaa’aan biifuun barattooti balaa dhibee tasaa mudachuun barattoonni 40 ol gara mana yaalaa fi hospitaala Finfinneetti guurama jiru.

ሌሎች በዚህ ክስ ላይ ያልተጠቀሱ 4 ወንጀለኞች ለተለዋጭ ቀጠሮ ጉዳያቸው እንዲታይ ፍርድቤቱ የወሰነ ሲሆን ሁሉም ወንጀለኞች የመከላከያ መረጃቸውን ማቅረብ እንዲችሉ ፍርድቤቱ አዟል   ችሎቱንም ለጥር 10 2008 አዘዋውሮአል።

Maleda News

Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %
    Print       Email
  • Published: 8 years ago on December 2, 2015
  • By:
  • Last Modified: December 2, 2015 @ 10:39 am
  • Filed Under: Ethiopia

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

You might also like...

በሰሜን ሸዋ ዞን ኤፍራታ እና ግድም ወረዳ መከላከያ ከአማራው ማህበረሰብ እና ከፋኖ ጋር ጦርነት ገጥሟል

Read More →

This site is protected by wp-copyrightpro.com

%d bloggers like this:
Skip to toolbar