www.maledatimes.com EPRDF - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  'EPRDF'
Latest

ኢትዮጵያ ኢንትርኔትን ስታቋርጥ በየቀኑ 4.5 ሚሊዮን ዶላር ታጣለች

By   /  June 14, 2019  /  zena, ፍትሕ  /  1 Comment

ኢትዮጵያ ኢንትርኔትን ስታቋርጥ በየቀኑ 4.5 ሚሊዮን ዶላር ታጣለች በኢትዮጵያ ኢንተርኔት ለአራተኛ ቀን ተቋርጧል። ከሰዓታት በኋላ ዋይፋይ መስራት የጀመረባቸው አንዳንድ ቦታዎች ቢኖሩም አሁንም ግን የሞባይል አጭር መልዕክትም ሆነ የሞባይል ዳታ አይሰራም። ለመሆኑ ኢትዮጵያ ኢንተርኔትን በማቋረጧ በየዕለቱ ምን ያህል ገንዘብ ታጣለች። ከ 7 ሰአት በፊት • ኢትዮቴሌኮም ኢንተርኔት ለምን እንደተቋረጠ መግለፅ እንደማይችል አስታወቀ

Read More →
Latest

The EPRDF is dead, long live the EPRDF!

By   /  November 11, 2018  /  AFRICA, ኣማርኛ  /  Comments Off on The EPRDF is dead, long live the EPRDF!

This social affliction has been used for political expediency on at least two occasions in the past. In the early 1990s,  November 11, 2018by Tsedeke Yihunie Woldu Only a reformed ruling front dedicated to democratic development under Abiy’s tender stewardship can bring Ethiopia the peace and prosperity its people yearn for  What likely would you know about […]

Read More →
Latest

Azeb Mesfin will continue serving as board president for the Ethiopian

By   /  February 28, 2014  /  AFRICA  /  Comments Off on Azeb Mesfin will continue serving as board president for the Ethiopian

Azeb Mesfin will continue serving as board president for the Ethiopian Coalition for Women against HIV/AIDS. The widow of former Prime Minister Meles Zenawi  was re-elected on February 26, 2014. Besides Azeb, Aster Mamo, chief government whip was among those elected to fill the seven board positions.  The Coalition, which was formed in 2003, consists […]

Read More →
Latest

We who we are today came from Ethiopia

By   /  June 14, 2013  /  AFRICA  /  Comments Off on We who we are today came from Ethiopia

 By  Zekarias Asaye  We left our country because of persecution in different ways and different reasons which have an impact on our survival. We have assembled across different ethnicity, religion, ideology and political point of view not to be oppressed and unavailability of injustice in our country. Currently we are raising an idea of which […]

Read More →
Latest

ገዳዩ ሞቶ ተገኘ (ማንነቱ እያነጋገረ ነው!)

By   /  May 14, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on ገዳዩ ሞቶ ተገኘ (ማንነቱ እያነጋገረ ነው!)

(ኢ.ኤም.ኤፍ) ከትላንት በስትያ፤ ምሽት ላይ ከ12 ሰዎች በላይ የገደለው የፌዴራል ፖሊስ አባል አባይ ወንዝ ውስጥ ሞቶ ተገኝቷል። የፖሊሱ ማንነት በውል ባይታወቅም በባህር ዳር ከተማ በሰፊው እየተነገረ ያለው፤ ግለሰቡ የህወሃት አባል እንደሆነና ድርጊቱን የፈጸመው፤ ሆን ብሎ በአማራ ህዝብ ላይ ያለውን ጥላቻ ለመግለጽ ነው፤ የሚለው ወሬ በሰፊው እየተናፈሰ ይገኛል። ከዚሁ ጋር ተያይዞ በፌዴራል ፖሊስ ሰበብ በከተማው በሚገኙት […]

Read More →
Latest

‹‹…እናትና አባትን የሚለያይ ፖለቲካ…›› ግራ የገባ ነገር ነው!

By   /  March 6, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on ‹‹…እናትና አባትን የሚለያይ ፖለቲካ…›› ግራ የገባ ነገር ነው!

    እትብታችን በተቀበረችበት በአገራችን ሁለተኛ ዜጋ፣ ተሰደን ባለንበት አገር ሁለተኛ ዜጋ ! ተሰደን በምንኖርበት አገር እንኳን የፖለቲካው ሁናቴ የወያኔን የቤት ስራ መቅረፍ ሲገባን እንደውም ያባስነው ይመስለኛል። የኢህአዴግ/ ወያኔ በብሄር፣ በጎሣ፣ በዘረኝነት የከፋፈላትን አገር መታደግ ሲገባን ዛሬ ደግሞ ተሰደን እራስ በራሳችን ተከፋፍለን በብሄር የፖለቲካ ድርጅት አቋቁመን እራስ በራሳችን መሻኮትና ለብሄራችን፣ለዘራችን ነፃነት እንታገላለን ስንል የወያኔ ስራ […]

Read More →
Latest

የህዝብን ድምጽ ማፈን እስከመቸ?

By   /  February 5, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on የህዝብን ድምጽ ማፈን እስከመቸ?

Ethio andinet  By Issa Abdusemed የወያኔ አምባገነንመንግስት”ዴሞክራሲ  እየገነባና አገሪቱን እያለማ “እንደሆነ በየቀኑ ከመቶ ጊዜ በላይ ራሱ በሞኖፖል ይዞ በሚቆጣጠራቸው በተለያዩ የመገናኛ ሚዲያዎች ብዙ ግዜ  እየነገረን ነው:: ይኸው የመገናኛ ብዙሃን ሚዲያዎች የወያኔመንግስትን ፖሊሲ እና የአገዛዝ ስርአት ለሚቃወሙግለሰቦች፣ቡድኖች፣የፖለቲካድርጅቶች እና በአጠቃላይየተለያዩሐሳብየሚያራምዱየህብረተሰብክፍሎችንለመጫንየተመሰረተ ይመስለኛል፡፡ በማንኛውምወንጀልየተጠረጠረንግለሰብ ፖሊስመጀመርያግለሰቡን ..ከወያኔ የፖለቲካ ታማኞች.. አንዱመሆኑንእናአለመሆኑንከወያኔ ባለስልጣናትይሁንታካላገኘየማሰርአቅምአይኖረውም፡፡

Read More →
Latest

አገራችንን እያቃጠለ ያለዉን እሳት ተረባርበን እናጥፋ!

By   /  December 9, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on አገራችንን እያቃጠለ ያለዉን እሳት ተረባርበን እናጥፋ!

በኢሳ አብድሰመድ በሀገር ውስጥም ሆነ በወጪው የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን  አንድነትን ከማሰብ ይልቅ ግላዊ ጥቅምን ማሳደድን የተሻለ ምርጫ አድርገው ይዘውታል በሃገራችን ውስጥ ያሉ ፓርቲዎች  የአቅማቸውን ያህል ቢንቀሳቅሱም በሀገራቸው ውስጥ የሚደረግባቸው ተጽእኖ   አንደሁለተኛ ዜጋ መታየታችው  ሀገር ያወቀው ጸሃይ  የሞቀው ጉዳይ ነው:: አንዳንዶች ደግሞ የፓርቲዎችን  ስም  ተገን  በማድረግ  እንደ አስመጭና ላኪ የንግድ ስራውን አጧጡፈውታል  በርግጥ  የፓርቲዎችን  መኖር  መጥላቴ ወይም  […]

Read More →
Latest

The Never Ending Brutality Dictatorship and Lawless Regime of Ethiopia

By   /  November 25, 2012  /  AFRICA  /  Comments Off on The Never Ending Brutality Dictatorship and Lawless Regime of Ethiopia

By Mekonnen Workineh Ever since TPLF came to power over 21 years ago, there was no facet of an Ethiopian citizen’s life that has not been affected by the brutal and dictatorial regime. There remains no stone left upturned by the regime in order on power forever. Let alone respect democratic rights and freedom of its citizens. 

Read More →
Latest

Why Ethiopians not expect the devil Mr. Desalegn to be a Good Samaritan.

By   /  November 24, 2012  /  AFRICA  /  Comments Off on Why Ethiopians not expect the devil Mr. Desalegn to be a Good Samaritan.

  By Issa Abdusemed They said ‘Time will tell’ no matter how deeply involved in religious activities our hope to the successor of the tyrant seems highly drop down immediately. After we had waited for so long, we rejoice by the death of the tyrant. However the story of the succession and the waiting of […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar