ከ60 በላይ ኢትዮጵያውያኖች ሞቱ

ሆን ተብሎ በተፈጸመ ግፍ ነው የሞቱት… በግሩም ተ/ሀይማኖት 24 ሰዓት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ ሁለት ጀልባ ላይ የነበሩ ኢትዮጵያዊያን ጉዳት ደረሰባቸው። ከትላንትና ወዲያና ትላንትና በደረሰው አሳዛኝ ሁኔታ ሙሉ በሙሉ ኢትዮጵያዊያን የተጎዱበት አደጋ መሆኑን የዓለም ዓቀፍ ስደኛተኞች ጉዳዮች ድርጅት (የIOM ዳይሬክተር ገልጸዋል። ከትላንትና ወዲያ ከሶማሊያ ወደ የመን የሚሻገሩ ኢትዮጵያውያን እና ሶማሊያውያን ሆን ተብሎ እየተገፈተሩ ወደ ባህር መጣላቸውን … Continue reading ከ60 በላይ ኢትዮጵያውያኖች ሞቱ