ዶ/ር መቅደስ መስፍን ወልደማሪያም ማን ናት? (የፕሮፌሰር መስፍን ወ/ማርያም ልጅ)
ከአዘጋጁ፡- በአውስትራሊያ የሚታተም “አሻራ” የተሰኘ መጽሔት በቁጥር 2 ዕትሙ፣ ፕሮፌሰር መስፍን ወልደማሪያምን በተለያዩ ጽሑፎች ዘክሯል፡፡ እኛ ግን ለዛሬ ልጃቸው ዶ/ር መቅደስ መስፍን ወልደማሪያም ከመጽሔቱ ጋር ያደረገችውን ቃለምልልስ መርጠን ከመለስተኛ የአርትኦት ሥራ በኋላ ለአንባቢያን አቅርበነዋል፡፡ ራስሽን ለአንባቢ በማስተዋወቅ ውይይታችንን ብትጀምሪልን? ስሜ መቅደስ መስፍን ይባላል፡፡ የፕሮፌሰር መስፍን የመጀመሪያ ልጅ ነኝ፡፡ የምኖረውም አሜሪካን አገር ማሳቹቴስ ግዛት ነው፡፡ ወደ […]
Read More →438 DAYS IMPRISONED IN ETHIOPIA: JOURNALIST RECOUNTS FACING ARREST, MOCK EXECUTION & TERROR CHARGES
WWW.MALEDATIMES.COM Watch Listen 20m 15s While President Obama visited Ethiopia on Monday, he made a passing reference to press freedom, calling on the Ethiopian government to “open additional space for journalists, for media, for opposition voices.” The Committee to Protect Journalists has described Ethiopia as one of the leading jailers of journalists on the […]
Read More →Al-Amoudi-Advalis Case to be heard in September
The lawyers for french luxury car rental company Advalis submitted their revised conclusion on 29 june in its legal proceedings in paris against the well known Saudi-Ethiopian tycoon Mohammed Hussein Al-Amoudi for unpaid bills. The lawyers for the defendant now have until 2 September to respond.The case will then be heard on 29 September in […]
Read More →የፕሬዘዳንት ባራክ ኦባማ የሚያስቅ እና የሚያሰቅቅ ጉብኝት – በኢትዮጵያ! ዳዊት ከበደ ወየሳ (አትላንታ- ጆርጂያ)
ይህ የአሜሪካው ፕሬዘዳንት ባራክ ኦባማ ጉብኝት፤ ድንገት ትላንት የመጣ ሳይሆን – ቀደም ሲል ሲገነባ በቆየው ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ላይ የተመሰረተ ነው። የትላንት ታሪካችንን ማየት የተሳናቸው የዘመኑ ገዥዎች ይህንን ላያውቁ ይችላሉ። ነገር ግን ታሪክ ሊፋቅ የማይቻል ሃቅ በመሆኑ፤ ደግመን ደጋግመን በእውነት በትር አናት አናታቸውን መቀወር ያስፈልጋል። ኢትዮጵያ እና አሜሪካ በኦፊሴል ዲፕሎማቲክ ግንኙነት ከጀመሩ 112 አመታት ተቆጠሩ። በታህሳስ […]
Read More →ከአምስት በላይ የሰማያዊ ፓርቲ አባሎች እና የሸዋሮቢት ነዋሪዎች በእስር ላይ መሆናቸው ተገለጸ
በሰሜን ሸዋ ዞን ቀወት ወረዳ ሸዋሮቢት ከተማ የሚገኙ የሰማያዊ ፓርቲ አባሎች እና ወጣት የለውጥ አራማጅ የፓርቲው አቀንቃኞች በመንግስት ሃይል ታፍነው ወደ እስር ቤት ከተወረወሩ ከወር በላይ መሆናቸውን ከክልል ሶስት ሰሜን ሸዋ ዞን የሸዋሮቢት ከተማ አስተደር ነዋሪዎች የሆኑ እና የፓርቲው አባሎች እና አመራሮች ለማለዳ ታይምስ የአባሎቻቸውን መታሰር ጠቁመዋል ። እነዚህ የሰማያዊ ፓርቲ አባሎች በየትኛው ቦታ እና […]
Read More →አቶ በረከት ስምኦን በፕረዚዳንት ኦባማ ጉብኝት ሰአት የት ገቡ?
የወያኔው አንጋፋ ኤርትራዊው (የውሸቱ አምሃራ ነኝ)ባዩ እና የኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ሚኒስትር አቶ በረከት ስምኦን በፕረዚዳንት ኦባማ ጉብኝት ወቅት በየትኛውም ቦታ ያልታዩት እና የህብረተሰብን ቀልብ የገዙት እኝሁ ባለስልጣን የገቡበት አለመታወቁ አሳሳቢ ሆኖአል ፣ታዲያም እንዲህ አይነቱ ሁኔታ ወደ አልተፈለገ መንገድ እንዲታሰብ ያደረገ ሲሆን አንዳንድ የመረጃ ማእከሎች የራሳቸውን ትንታኔ እና የምንጮቻቸውን ዘገባ ይዘው ብቅ ብለዋል እንደ አብነት ያህልም ጎልጉል […]
Read More →Coffee in crisis: The bitter end of our favourite drink?
Drought, flooding, disease – climate change is already threatening the source of our caffeine fix. Are we facing the end of coffee as we know it, asks David Robson. By David Robson 29 July 2015 As we sip our lattes and espressos and read the daily headlines, climate change can seem like a distant threat. […]
Read More →
