www.maledatimes.com zelalem gebre - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  'zelalem gebre'
Latest

የሰሜን አሜሪካ ስፖርት ጨዋታ በዋሽንግተን ዲሲ ይከናወናል ። ሙስና የተሞላበት አሰራር እንደሆነ ተገልጦአል።

By   /  December 8, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on የሰሜን አሜሪካ ስፖርት ጨዋታ በዋሽንግተን ዲሲ ይከናወናል ። ሙስና የተሞላበት አሰራር እንደሆነ ተገልጦአል።

በሰሜን አሜሪካ የሚደረገው የኢትዮጵያ ስፖርት ፌደሬሽን ነግር ክውስ ጭዋታ በዲሲ እንደሚደረግ ደረሰን መረጃ ያመለክታል ። ከሁለት አመታት በፊት በሜሪላንድ መደረጉ የሚታወስ አሁንም በድጋሚ በዚያው ስታዲየም እንደሚከናወን  እና  ለፌደሬሽኑ የቅርብ ወዳጅ ለሆነው የአንድ ምግብ ቤት  ባለቤትን ለመርዳት ይረዳ ዘንድ የሆቴሎች አገልግሎት የሚሰጡትም የፌደሬሽኑ ፕረዚዳንት በመረጠው ቦታ ብቻ እንዲወሰን መደረጉ ሁሉንም  አስደንግⶏአል ። በፌደሬሽኑ የቦርድ አባላት ጋር በመዋቀር […]

Read More →
Latest

ፕ/ር በየነ ጴጥሮስ – “ፓርቲዎች የሚመሩት የድሮ አገር ወዳድና የእናት አገር ፍቅር አቃጠለን በሚሉ ሽማግሌዎች ነው”

By   /  November 27, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on ፕ/ር በየነ ጴጥሮስ – “ፓርቲዎች የሚመሩት የድሮ አገር ወዳድና የእናት አገር ፍቅር አቃጠለን በሚሉ ሽማግሌዎች ነው”

* የምርጫ ጉዳይ የሁላችንም የጋራ ጉዳይ ነው ለምን በዚህ ጉዳይ ላይ እንኳን አንስማማም ? ስንል መጀመሪያ ላይ የሚስማሙ ይመስሉና ኋላ ግን ማን ነው አመራሩን የሚይዘው? ማነው ዋናው ?ወዘተ የሚሉ ጉዳዮች ቀስ እያሉ ይመጣሉ፡፡ * የፖለቲካ ፓርቲ አቋቁመናል ከሚሉ ወገኖች ጋር ለመነጋገር ሞክሬአለሁ፤ ከነ ደጃዝማች ፣ ከነራስ ወዘተ ጋር፡፡ ሁሉም ከራሳቸው ካላቸው ግንዛቤ ተነስተው ነው ፓርቲ […]

Read More →
Latest

ETHIOPIA : A LEADERSHIP IN DISARRAY

By   /  November 8, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on ETHIOPIA : A LEADERSHIP IN DISARRAY

By RENÉ LEFORT It may be that, in Ethiopia, history is so powerful that the past permeates the present, and it repeats itself. In this case, what we see today is simply another interregnum between two powerful men. “Can you tell me who is in charge in the government?”, asks Tamrat Gebregiorgis, publisher of the […]

Read More →
Latest

South Sudan Warring Factions to Talk Power-Sharing at Summit

By   /  November 8, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on South Sudan Warring Factions to Talk Power-Sharing at Summit

By William Davison, Nov 2014 South Sudanese President Salva Kiir and his former deputy, Riek Machar, are set to meet in the latest effort by East African leaders to broker a power-sharing deal and end more than 10 months of fighting. The key issue the pair will discuss at a regional summit that started today in […]

Read More →
Latest

    ወያኔ ላደረሰብን ቁስል ፈውሱ ትግል ነው።

By   /  November 8, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on     ወያኔ ላደረሰብን ቁስል ፈውሱ ትግል ነው።

  የኢትዮጵይያ የወቅቱ ኣምባገነናዊ መንግስት ( የወያኔ ሰርእት) በ23 ኣመታት የግፍና የጭቆና ኣገዛዝ ህዝቡ ላይ አሰቃቂ በደሎችን ፈጽሟል። ኣረመኔ የወያኔ ባለስልጥናት የኢትዮጵያን ኣኩሪ ታሪክ በመደምሰስ አጅግ ኣሳፋሪና ኣንገት ኣስደፊ  የድህነት የአንግልት የዘረኝነት አንዲሁም የኣምባገነናዊነት ታሪክ በኣገሪቷ ላይ አየሰሩ ሁለት ኣስር ኣመታትን ኣሳልፈዋል። በታሪካችን አያሌ ፈተናዎች ገጥመውናል። ብዙም ጊዜ ታግለን ጥለናቸዋል፣በተለይ ዛሬ በደረስንበት ሁሉ አንገታችንን ከክብር […]

Read More →
Latest

  ለሰላምና ፍትህ ሰባኪያን የእድሜ ልክ ፤ ለነፍስ ገዳይ የአምስት አመት እስራት!

By   /  November 8, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on   ለሰላምና ፍትህ ሰባኪያን የእድሜ ልክ ፤ ለነፍስ ገዳይ የአምስት አመት እስራት!

    ኦስካር ፒስቶሪየስ ዝነኛው አካል ጉዳተኛ አትሌት በ21/ 10/ 2014 በነፍስ ግድያ ወንጀል የአምስት አመት የእስር ቤት ፍርድ ተወስኖበታል። በኢትዮጵያ ከስድስት በላይ መጽሄቶች አዘጋጆች ባለቤቶች እና ጋዜጤኛች የእስራት ቅጣት በወያኔ መንግስት ተወስኖባቸዋል ።በተቸማሪም የተቃዋሚ ፓርቲ አባላት መሪዎች እና  ደጋፊዎች የእስራት የእንግልት የመገለል እንዲሁም የመሰደድ ፍርድ በጨቋኙ የኢህአዲግ መንግስት ተጥሎባቸዋል።በነፍስ ማጥፋት ኦስካር ፒስቶሪየስ 5 አመታት […]

Read More →
Latest

ክህደትን ክህደት፣ የካደንም ከሀዲ ለማለት ድፍረት ይኑረን

By   /  November 8, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on ክህደትን ክህደት፣ የካደንም ከሀዲ ለማለት ድፍረት ይኑረን

  ”ፕሮፌሰር መስፍንን ለቀቅ” ለሚለው ለአቶ አንተነህ መርዕድ ጽሁፍ መልስ፣ ቁ. 1 ከጣሰው አንተነህ ከስዊድን (tasewanete@gmail.com) ዛሬ ኦክቶበር 8/2014 ምሳ ሰዓት ላይ አንድ ጓደኛዬ ደውሎ ”ፕሮፌሰር መስፍንን ለቀቅ” የሚለውን ጽሁፍ አንብቤው እንደሆን ጠየቀኝ። ይህ ሰው በፕሮፌሰር መስፍን ማንነት ላይ ይቅርታ ጠይቄው ስለነበር ”ቢጤህ የጻፈውን እየው” ለማልት ማሾፉ ነበር። ለፕሮፌሰር መስፍን ከወጣትነት በተለይም የትግራይ ብሄረተኞች ስልጣን […]

Read More →
Latest

‹‹በእነሀብታሙ ላይ የተደረገው ኢ-ሰብዓዊ ድርጊት እጅግ አሳፋሪ ነው››

By   /  November 2, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on ‹‹በእነሀብታሙ ላይ የተደረገው ኢ-ሰብዓዊ ድርጊት እጅግ አሳፋሪ ነው››

‹‹ኢንጂነር ግዛቸው በአንድነት ቤት እንደጀግና መታየት አለባቸው›› ‹‹ከመኢአድ እና ሰማያዊ ፓርቲዎች ጋር ተዋህደን መስራት አለብን›› አቶ በላይ ፍቃዱ /የአንድነት ሊቀመንበር/ —————- ‹የጸረ-ሽብርተኝነት አዋጁ አሸባሪ ነው›› ‹‹ዘንድሮም አዋጁ ይሰረዝ ብለን መጠየቃችንን እንቀጥላለን›› አቶ ግርማ ሰይፉ /የፓርላማ ተወካይ የአንድነት ም/ፕሬዚዳንት/ ——————————– ባለፈው ሳምንት ሐሙስ ጥቅምት 20 ቀን 2007 ዓ.ም፣ አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ (አንድነት) ‹‹በፖለቲካ እስረኞች ላይ […]

Read More →
Latest

የማለዳ ወግ … የጅዳው ት/ቤታችን እንደ አረቡ አብዮት ከድጡ ወደ ማጡ !

By   /  October 20, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on የማለዳ ወግ … የጅዳው ት/ቤታችን እንደ አረቡ አብዮት ከድጡ ወደ ማጡ !

*  ታዳጊዎች የተሟላ ትምህርት አያገኙም * ወላጅም ዝምታን መርጧል የጅዳ የኢትዮጵያ አለም አቀፍ ትምህርት ቤት በተወሳሰበ የአሰራር ፣ አመራር ሂደት ውስጥ በማለፍም ቢሆን የመማር ማስተማር ሒደቱን ከጀመረ ሁለት ወር ደፍኗል። በሁለት ወራት ልጆቻችን ተምረው ተመለሱ ብሎ ለጠየቀ ምላሹ ቆሽት ያሳርራል ። በእስካሁኑ የትምህርት ቅበላ ባለው ከስድስት ያላነሰ ክፍለ ጊዜ የሚማሩት ከሁለትና ሶስት ከፍለ ጊዜ ሲሆን […]

Read More →
Latest

ethiopian journalist died in exile

By   /  October 18, 2014  /  AFRICA  /  Comments Off on ethiopian journalist died in exile

     By Betre Yacob.  A prominent Ethiopian journalist, Million Shurube, died in  Nairobi, Kenya, where he had been in exile since  September 2014. Million, father of a son, passed away on 13, October 2014  at Kenyata hospital at the age of 33. The cause of his death  is still unclear. Million was one of a dozen […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar