www.maledatimes.com July, 2021 - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  2021  >  July
Latest

የሚኒስቴሮች ምክር ቤት ድምሩ 1 ቢሊየን 130 ሚሊየን የሚሆን አራት የብድር ስምምነቶችን አጸደቀ።

By   /  July 1, 2021  /  Addis Admas, AFRICA, EASTAFRICA, ኣማርኛ  /  Comments Off on የሚኒስቴሮች ምክር ቤት ድምሩ 1 ቢሊየን 130 ሚሊየን የሚሆን አራት የብድር ስምምነቶችን አጸደቀ።

ምክር ቤቱ ከዓለም አቀፍ የልማት ማህበር ጋር በተደረጉ በአራት የብድር ስምምነቶች ላይ የተወያየ ሲሆን በድምሩ የ1 ቢሊየን 130 ሚሊየን የአሜሪካን ዶላር የብድር ስምምነቶች በማጽደቅ ረቂቅ አዋጆቹ ወደ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንዲተላለፍ ወስኗል። ሁሉም ብድሮች ምንም አይነት ወለድ የማይታሰብባቸው፤ ባንኩ ብድሮቹን በማስተዳደር ረገድ ለሚሰጠው አገልግሎት 0.75% የአገልግሎት ክፍያ የሚታሰብባቸው ሆነው የ6 ዓመት የችሮታ ጊዜን ጨምሮ […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar