www.maledatimes.com November, 2015 - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  2015  >  November
Latest

የሳውዲው ባለሃብት በኢትዮጵያ መንግስት ላይ ቅሬታ ማሰማት ጀመሩ   !

By   /  November 30, 2015  /  Ethiopia  /  Comments Off on የሳውዲው ባለሃብት በኢትዮጵያ መንግስት ላይ ቅሬታ ማሰማት ጀመሩ   !

የማለዳ ወግ … ========================================= *  “በኢትዮጵያ  በደልና ዘረፋ ተፈጸመብን !”  ባለሃብቱ! * ” ቅሬታ ውንጀላው መሰረት ቢስ ነው ” የኢትዮጵያ ዲፕሎማት ህዳር 15 ቀን 2008 ዓም በወጣው ታዋቂው የሳውዲ ጋዜጣ አረብ ኒውስ የኢትዮጵያ መንግስት አንዳንድ ባለስላጣኖች መሬታቸውን እየተቀሙ በደልና ዘረፋ እየተፈጸመባቸው  መሆኑን ሞሀመድ አልሸህሪ የተባሉ ባለሃብት ለአረብ ኒውስ አስታውቀዋል።  እኒሁ ባለሃብቶችን መርተው ወደ አፍሪካና ወደ […]

Read More →
Latest

ስለችጋር መስፍን ወልደ ማርያም

By   /  November 29, 2015  /  Ethiopia  /  Comments Off on ስለችጋር መስፍን ወልደ ማርያም

 ኅዳር 2008 • ችጋር ምንድን ነው? ሰፊ ቦታንና ብዙ ሕዝብን የሚሸፍን፣ ለረጅም ጊዜ የሚቆይ፣ ምንም የሚላስ የሚቀመስ ጠፍቶ እንስሳት (ሰውንም ጨምሮ) ዕለት በዕለት የራሳቸውን አካል እስኪያልቅ ድረስ ‹‹እየበሉ›› በመጨረሻም የሚሞቱበት ሁኔታ ነው፤ ረሀብ አካል ሲዳከም አካልን ለመገንባት የሚደረግ ጥሪ ነው፡፡ • ችጋር የሚያጠቃው ማንን ነው? ትልቁና ዋናው የችጋር እንቆቅልሽ የዚህ ጥያቄ መልስ ነው፤ አብዛኛውን ጊዜ […]

Read More →
Latest

Russian Su-24 pilot’s body in Turkey, about to be sent home – Turkish PM

By   /  November 29, 2015  /  AFRICA  /  Comments Off on Russian Su-24 pilot’s body in Turkey, about to be sent home – Turkish PM

Technicians service a Russian Sukhoi Su-24 Fencer tactical bomber at Syria’s Hmeimim airport. © Dmitriy Vinogradov / Sputnik 3.4K2 The body of the pilot of the Russian Su-24 bomber, shot down by Turkey on Tuesday, has arrived in Turkey, and will be sent to Russia, Turkish premier Ahmed Davutoglu said in a new conference. TrendsSu-24 […]

Read More →
Latest

Ethnocentric Based Politics results in severe Famine.

By   /  November 22, 2015  /  AFRICA  /  Comments Off on Ethnocentric Based Politics results in severe Famine.

The Amahra National Democratic Movement ( ANDM) which is a surrogate and watch dog of the 25 years long dictatorial ethnocentric TPLF Ethiopia( Tigrian People Liberation Fronts) is getting ready to celebrate its 35th anniversary of the launching of the armed struggle in the horrific civil war in Ethiopia which lasted 17 years from (1974-1991 […]

Read More →
Latest

History repeats itself after 30 years in Ethiopia.

By   /  November 22, 2015  /  AFRICA  /  Comments Off on History repeats itself after 30 years in Ethiopia.

At present over 5 million people are affected by drought in the dictatorial Ethiopian regime ( Ethiopian People’s Revolutionary Democratic Front). The intensity of the drought is in many ways similar to the 1983’s (during the rule of the Marxist Mengistu H/Mariam). Even though the cruelty of mother nature made millions in Ethiopia ( especially […]

Read More →
Latest

“አችችች.. እንደ ሞኝባገኝ አይበጡት ነገር ሁኖብነ፣ ችለነው ተቀምጠናል፡፡”

By   /  November 21, 2015  /  Ethiopia, ባላገሯ በአሜሪካ  /  Comments Off on “አችችች.. እንደ ሞኝባገኝ አይበጡት ነገር ሁኖብነ፣ ችለነው ተቀምጠናል፡፡”

ይድረስ ለውዳጅቷ ልዥ ጠጋያ ነሽ፡- ልዥዋ እንደምን፣ እንዴት ሰንብተሻል? ሙሊያው ውብ ነው!?… እንዴት ባጀሽ አከላቴ? መቼም የኔውን ተይው፣ የምታውቂው ነው፡፡ ….ተʼህሉ ይልቅ በቀን ስንትʼዜ፣ ወደ አፌ እምልሽ አንችኑ ነው!? “..እንዲህ ብላ፣ እንዲህ ሁና” እያልሁ በየደብሩ፣ በየዋይታው፣ በየገበያ ስፍራው ሁል አነሳሳሻለሁ፡፡ …ብቻ ምን ምልሽ ነኝ፣ ከጉንጬ ለይቸሽም አላውቅ… እረ ወዲያልሽ!! አልፎ ሃጂ አግዳሚውም ቢሆን ያሳደገሽ መንደርተኛው […]

Read More →
Latest

” የየጁ ደብተራ…” በኤርሚያስ ለገሰ

By   /  November 21, 2015  /  Ethiopia  /  Comments Off on ” የየጁ ደብተራ…” በኤርሚያስ ለገሰ

  ከቅርብ አመታት ወዲህ በአከባበር እየተለወጠ የመጣውን የህውሀት እና ልጆቹን ልደት አጨንቁሮ ለተመለከተ ብዙ ነገሮችን መናገር ይችላል። በልሙጡ ለሚያይ ሰው የብአዴን፣ ኦህዴድ እና ደኢህዴግ የልደት በአላት ” መወድሰ ህወሀት” እየሆኑ መሔዳቸውን በቀላሉ መታዘብ ይችላል። ህውሀቶች የየካቲት 11 እና እሱን ተከትሎ የነበሩት ሳምንታት አልበቃቸው ብሎ ህዳር 11 ( የኦህዴድ እና የሐይለማርያምን ልደት ቀን ረሳሁት) በቤቢ ሻወርነት […]

Read More →
Latest

ይድረስ ለሀፍረተ ቢሱ ብአዴን እና ለ35ኛ በዓል አክባሪዎች((ግልፅ ደብዳቤ ከቂሊንጦ እስር ቤት))

By   /  November 20, 2015  /  Ethiopia  /  Comments Off on ይድረስ ለሀፍረተ ቢሱ ብአዴን እና ለ35ኛ በዓል አክባሪዎች((ግልፅ ደብዳቤ ከቂሊንጦ እስር ቤት))

ፅሁፍ ዝግጅት – ዘመነ ምህረት (የቀድሞው መኢአድ ም/ፕሬዝደንት) (አቶ አሸናፊ አካሉ አበራ ሀሳብን በማንሳት አግዞኛል) ይህንን ፅሁፍ በአማራ ስም አማራውን ለሚያቆስለውና ለህወሓት ስሪት ለሆነው ብአዴን አመራሮችና አባላት ልፅፍ ስሰናዳ ለፅሁፉ መነሻ የሆኑት ሁለት ጉዳዮች ናቸው፡፡ እነሱም፡- 1ኛ. አቶ አለምነው መኮነን (የአብአዴን የህዝብ ግንኙነት) በ01/02/08 ዓ.ም በአማራ ክልል ቴሊቪዥን ስለ 35ኛው የብአዴን በዓል አከባበር የሰጠው መግለጫ፤ […]

Read More →
Latest

Three Kenyan police officers shot dead by Ethiopian soldiers in Marsabit: official

By   /  November 20, 2015  /  AFRICA  /  Comments Off on Three Kenyan police officers shot dead by Ethiopian soldiers in Marsabit: official

Marsabit acting county commander Mark Wanjala in his office on November 20, 2015. He said three police officers were killed Anona, Sololo Sub-County, by Ethiopian soldiers as they pursued members of the outlawed Oromo Liberation Front fighters in Kenya. PHOTO | KEN BETT | Source NATION MEDIA GROUP By KEN BETT  More by this Author […]

Read More →
Latest

(“Maede ESAT” ይሻላል ወይንስ “ማዕደ ኢሳት”?) …አጭር መልእክት ለልባም ኢትዮጵያውያን!

By   /  November 18, 2015  /  Ethiopia  /  Comments Off on (“Maede ESAT” ይሻላል ወይንስ “ማዕደ ኢሳት”?) …አጭር መልእክት ለልባም ኢትዮጵያውያን!

ይሄይስ አእምሮ ስለአሁኑም ሆነ ስለመጪው የሀገራችን ዕጣ ፋንታ ያገባናል የምንል ወገኖች ካለአንዳች መሳቀቅና ይሉኝታ የሚሰማንን መናገርና መጻፍ ይዘናል፤ በግዴለሽነት አባዜ ካልተለከፍን በስተቀር ደግሞ ይህ ጉዳይ የግዴታም ያህል ሊሆን ይገባል፡፡ ተደመጥንም አልተደመጥንም፣ መድረክ አገኘንም አላገኘንም እውነት የሆነንና እውነት መስሎ የታየንን እንናገራለን፤ እትብታችን ስለተቀበረባት የወል ሀገራችን ስንል ጩኸታችን ከአድማስ አድማስ ይናኛል፡፡ ለተቀየደ ወይም በቅድመ ሁኔታ ለታጠረ ሃሳብን […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar