www.maledatimes.com June, 2016 - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  2016  >  June
Latest

The call is for all Ethiopians too.

By   /  June 28, 2016  /  AFRICA  /  Comments Off on The call is for all Ethiopians too.

Dear Patriotic Ginbot 7 Movement for Unity and Democracy As a deprived Ethiopian and a member of Patriotic Ginbot 7, I would like to express my deepest gratitude for making such a responsible call for Ethiopian Defense Force Members. I personally believe this is a historical call because this is the period when the TPLF […]

Read More →
Latest

Ethiopian government cadres vow to kill Prof. Dr. Birhanu Nega.

By   /  June 27, 2016  /  AFRICA  /  Comments Off on Ethiopian government cadres vow to kill Prof. Dr. Birhanu Nega.

The Ethiopian current government (TPLF juntas) has sent its cadres and spies to the heart of Europe (Germany) to threaten those who fight against its 25 years dictatorial rule. The successful Patriotic Ginbot 7 fund-raising programs which have been held in the month of June 2016 in three different European countries (Norway, Switzerland, and Germany) […]

Read More →
Latest

ብዟየሁ ደምሴ ደርባባዬ በሚል አዲስ ነጠላ ዜማ መጣ

By   /  June 27, 2016  /  Ethiopia  /  Comments Off on ብዟየሁ ደምሴ ደርባባዬ በሚል አዲስ ነጠላ ዜማ መጣ

የዙአየሁ ደምሴ አዲስ ነጠላ ዜማ በቅርቡ በጆሮአችሁ ሊንቆረቆር ዘግጅቱን አጠናቆ አነሆ እናንተም ተዘጋጁልኝ አዲሱን ስራዬን ለእናንተው ዘመድ ወዳጅ ጓደኞቼ ጀባ እላችኃለሁ ይለናል ብዙአየሁ። በሙልቀን መለስ ጥንታዊ መለሰ ዘፈን እውቅናን ያገኘው እና ከዚያም በኃላ ከሁለት አመታት በፊት ሳላይሽ/ ቀዳማዊት እመቤት በሚለው ዜማ አጥንት ሰርስሮ በመግባት እንዲሁም በሙዚቃው ብስለት እና ግጥም አወራረድ ወደር ያልተገኘለት ብዙአየሁ በአሁኑ ሰአት […]

Read More →
Latest

TPLF acknowledges Patriotic Ginbot 7 in Germany

By   /  June 26, 2016  /  AFRICA  /  Comments Off on TPLF acknowledges Patriotic Ginbot 7 in Germany

Source: www.youtube.com/watch?v=VDxNdfOuLrw The 25 years dictatorial regime, TPLF ( Woyne), has finally acknowledge the growing popularity of Patriotic-Ginbot 7 Movement for Unity and Democracy. The merciless TPLF dictators seem to realise the fact that their days on power are limited. It is such a huge trophy for all Ethiopians, who have been longing for freedom […]

Read More →
Latest

                       ዘ-ፀዓት!….ውጣ!

By   /  June 23, 2016  /  Ethiopia  /  Comments Off on                        ዘ-ፀዓት!….ውጣ!

    ከክርስቶስ ልደት በፊት በ1500  ዓመተ ዓለም አንድ የነጻነት መሪ ነበር። በዘመናዊ የማኔጅመንት ትምህርት ውስጥ የስራ ክፍፍልን የፈጠረና መሰረት የጣለ ትልቅ ሰው ነው።  ይህ ሰው የተወለደው በጭንቅ ሰዓት ነበር። እስራዔላውያን በግብጽ ምድር በባርነት ቀንበር ስር ባሉበት ሰዓት። ንጉስ ፈርዖን የእስራዔላውያንን የጥበብ ስራዎች፣ የሚሰሯቸውን ጡቦች ቢወድም ነገር ግን በቁጥር እየበዙ ከመጡ መንግስቴን ይነጥቁኛል ብሎ ስለፈራ […]

Read More →
Latest

አቤ ጆቤና ሥጋቱ ይሄይስ አእምሮ

By   /  June 23, 2016  /  Ethiopia  /  Comments Off on አቤ ጆቤና ሥጋቱ ይሄይስ አእምሮ

     ኢትዮጵያን መቀመቅ ከከተቱ ከሃዲ ልጆቿ መካከል አንዱ የሆነው አበበ ተ/ሃይማኖት የተባለ ፀረ-ዐማራ ወያኔ ሰሞኑን የገባበት ሥጋት ለዬት ይላል፡፡ በዘመነ ዴሞክራሲ መቃብሩን ፈንቅሎ የወጣውና ታይቶና ተሰምቶ በማይታወቅ ልዩ ጭካኔ ሀገር ምድሩን እያመሰ የሚገኘው የዐፄ ዮሐንስ ሥርወ መንግሥት እየተነቃነቀ ያለ መሆኑን በዚህ ሰውዬ ያልተለመደ የቀቢጸ ተስፋ እንቅስቃሴ መረዳት ይቻላል፡፡ በአሁኑ ወቅት ኢትዮጵያን  ከወያኔያዊ የአፓርታይድ አገዛዝ ነፃ […]

Read More →
Latest

የአጥር መፍረስ የሚያስከትለው ጦስ                                                             ማስተዋል በለጠ (አዲስ አበባ)

By   /  June 23, 2016  /  Ethiopia  /  Comments Off on የአጥር መፍረስ የሚያስከትለው ጦስ                                                             ማስተዋል በለጠ (አዲስ አበባ)

    “ቤት ያለ አጥር፣ ጥርስ ያለ ከንፈር (አያምሩም)” ይላል – ቱባው ኢትዮጵያዊ የሥነ ቃል ትውፊታችን፡፡ ግሩም አባባል ነው፡፡ በተለይ ሁለንተናዊ ዕድገታችን እየጫጫ በሚሄድበት የኛይቷን በመሰሉ ሀገራት ከአንድም ባለፈ ሁለትና ሦስት አጥርም ቢኖር ለደኅንነታችን ዋስትና አስተማማኝ ነው፡፡ ቢያንስ ቢያንስ መንግሥት ከሚባለው ህግ አልባ ወምበዴ ውጪ የሚያጠቁንን ተራ ሌቦች ይከላከልልናል፡፡ አጥርን በፊት ለፊት ትርጉሙ ካየነው ማለቴ […]

Read More →
Latest

      ሲያልቅ አያምርም፤ በሠፈሩትም መሠፈር አይቀርም                                                       ዳግማዊ ጉዱ ካሣ

By   /  June 23, 2016  /  Ethiopia  /  Comments Off on       ሲያልቅ አያምርም፤ በሠፈሩትም መሠፈር አይቀርም                                                       ዳግማዊ ጉዱ ካሣ

      “አንበሣን ፈርቼ ዛፍ ላይ ብወጣ ነብር ጠበቀኝ” የምንለው አሉን የምንላቸው ሁለትና (ከዚያም በላይ) አማራጮች እንከን ገጥሟቸው ስንጨነቅና ስንጠበብ ነው፡፡ የአሁን የኛ ሁኔታስ? በተለይ እኛ ኢትዮጵያውያን አማራጮቻችንን ሁሉ አንድ ባንድ እያጣን አይደለምን? ምን ቀረን? ኢትዮጵያን ወደንና ፈቅደን ለወያኔ አስረክበናል፡፡ መሸሻዎቻችን አሜሪካና አውሮፓም በኢኮኖሚ ድቀትና በአክራሪ ሙስሊሞች እየተንኮታኮቱ ናቸው – ሊለይላቸው አንድ እሁድ ቢቀራቸው ነው፡፡ ጥጋብን […]

Read More →
Latest

ከፍትህና ከዲሞክራሲ እየተጣሉ ለፍትሕና ለዲሞክራሲ መቆም አይቻልም!

By   /  June 23, 2016  /  Ethiopia  /  Comments Off on ከፍትህና ከዲሞክራሲ እየተጣሉ ለፍትሕና ለዲሞክራሲ መቆም አይቻልም!

ግራ የገባው ግንቦት 7 ያሬድ ኃይለማርያም ሰኔ 2008 ዓ.ም “ለትግላችን ብቸኛውን ሚና የሚጫወተውን የኤርትራ ሕዝብና መንግስትን ለማዳከም የዓለም አቀፉ ማህበረሰብ የሚያደርገውን ሴራ ለመቃወም ይህንን ፒትሽን ፈርሙ” – ነአምን ዘለቀ (አ. ግንቦት 7) “particular individuals, including officials at the highest levels of State, the ruling party – the People’s Front for Democracy and Justice – and […]

Read More →
Latest

       በጳጳሣት ሹመት ዙሪያ አንዳንድ ነጥቦች ይሄይስ አእምሮ

By   /  June 23, 2016  /  Ethiopia  /  Comments Off on        በጳጳሣት ሹመት ዙሪያ አንዳንድ ነጥቦች ይሄይስ አእምሮ

  ሰሞኑን ዘሃበሻ ድረገፅ በሰበር ዜናነት እንደዘገበችው በስደት ላይ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ሲኖዶስ ስድስት ኤጲስ ቆጶሣትን በሙሉ የጵጵስና ማዕረግ ሾሞ በስድስት የዓለም ግዛቶች በሃይማኖታዊ የኃላፊነት ቦታ መድቧል፡፡ በዚህ አጋጣሚ ይቺ ቅመም የሆነች ዘሃበሻ የምትባል ድረገፅ ዜናውን ተከታትላ በወቅቱ ስላደረሰችን ከፍተኛ ምሥጋና ይገባታል፡፡ ሌሎቹ ድረገፆችም እንዲሁ፡፡ ሁሉም የዘጠኝ ወር ልጆቻችን ናቸውና ምሥጋናየ ለሁሉም […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar