www.maledatimes.com September, 2019 - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  2019  >  September
Latest

ጎሠኝነትና ይሉኝታና ሀፍረት

By   /  September 26, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on ጎሠኝነትና ይሉኝታና ሀፍረት

ግርማ በላይ (gb5214@gmail.com) እኔንስ ኅሊና ደሳለኝን መሆን አያምረውም ያለው ማን ነው ? ባልቻና ደቻሣ – ሐጎስና ማንጁስ እየተባባሉ፤ ከአጥናፍ እስካጥናፍ መላ ኢትዮጵያን ሲግጧት አደሩ፡፡ እኔ ምን ቸገረኝ ግጥሙ ቢያምር ባያምር፤ ለግጥምማ ማማር አዝማሪ አለ አይደለምወይ፡፡ (ብለዋል የፍቅር እስከ መቃብሩ ፊታውራሪ መሸሻ) ያዝ እንግዲህ! ሞኙ አበበ፣ ደርግ ባስታቀፈው በሶ ላይ እንደተጎለተ ጩቤ የጨበጠው ጫላ ድንገት ባነነና […]

Read More →
Latest

የአማራ ብሄርተኝነት ስንክሳር እና ያዘለው አደጋ (በመስከረም አበራ)

By   /  September 26, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on የአማራ ብሄርተኝነት ስንክሳር እና ያዘለው አደጋ (በመስከረም አበራ)

በመስከረም አበራመስከረም 14 2012 ዓ ም በተማሪዎች እንቅስቃሴ ተፀንሶ የተወለደው የሃገራችን የፓርቲ ፖለቲካ ታሪክ መሰረቱን ያደረገበት ስታሊናዊ ርዕዮተ-ዓለም የዘመኑን ታጋዮች ቀልብ ከሃገራቸው የፖለቲካ አድባር አፋትቶ ከሩሲያ እና ቻይና ጋር ያዋደደ ነበር፡፡ይህ ወደ ራስ ልዩ ሁኔታ በጥልቅ ለመመልከት ፋታ ያልተወሰደበት የፖለቲካ ግልቢያ ነው እስከዛሬ ያላባራ የመከራ ዶፍ በሃገራችን ሰማይ ላይ አዳምኖብን የሄደው፡፡መሰረቱ የተበላሸ ቤት አይፀናምና ከጅምሩ […]

Read More →
Latest

በራይድ እና ዛይ ራይድ መካከል ውዝግብ ተነሳ

By   /  September 26, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on በራይድ እና ዛይ ራይድ መካከል ውዝግብ ተነሳ

መብቶች ጋር በተያያዘ በተነሳው ውዝግብ ራይድ ባቀረበው አቤቱታ መሰረት በንግድ ውድድር እና ሸማቾች ጥበቃ ባለሥልጣን ምርመራ ተጀመረ። ከአራት ወራት በፊት ራይድ ትራንስፖርት አገልግሎት የስያሜው የባለቤትነት መብት ይገባኛል በሚል ለኢትዮጵያ አእምሯዊ ንብረት ጽሕፈት ቤት እና ለንግድ ውድድር እና ሸማቾች መብት ጥበቃ ባለሥልጣን ማመልከቻ ማስገባቱን ተከትሎ ነው ምርመራው የተጀመረው። ‹‹ራይድ›› የሚለው ቃል በራሱ አገልግሎትን የሚያመላክት ገላጭ ቃል […]

Read More →
Latest

ፖሊስ ላይ ቅጣት የጣሉት ዳኛ ጥቃት ደረሰባቸው

By   /  September 26, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on ፖሊስ ላይ ቅጣት የጣሉት ዳኛ ጥቃት ደረሰባቸው

ተከታታይ ጊዜ የሰጡትን ትዕዛዝ ባለመፈፀም እና ችሎቱን በመድፈር አንድ የፖሊስ አባል ላይ የሰጡትን ፍርድ ተከትሎ፣ ዳኛውን ለማሰር ሙከራ የተደረገ ሲሆን ዳኛው በተፈጠረባቸው የደኅንነት ስጋት ከተማውን ለቀው እንዲወጡ ተደረገ። በፍትኀ ብሔር ክርክር መዝገብ ተከሳሽ የሆኑትን አስናቀ አባተን ይዘው እንዲያቀርቡ ስምንት ተከታታይ ትዕዛዝ የተሰጣቸው ምክትል መርማሪ ብርሃኑ እንቁ ማርያም፣ ትዕዛዙን ያልፈፀሙ ሲሆን በችሎት ቀርበውም ምክንያታቸውን ለማስረዳት ፈቃደኛ […]

Read More →
Latest

“Fly out of Ethiopia while you can.” ማለትስ አሁን አምባቸው ደጀኔ (ከወልዲያ)

By   /  September 25, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on “Fly out of Ethiopia while you can.” ማለትስ አሁን አምባቸው ደጀኔ (ከወልዲያ)

ከተማ ይፍሩ የተባሉ የደርግ ዘመን መጀመሪያ አካባቢ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሚንስትር(?) ለሥራ ጉብኝት ወደ ውጭ ሄደው በዚያው ቀሩ አሉ፡፡ ለምን እንደቀሩ ሲጠየቁ በርዕሴ የጠቆምኩትን የእንግሊዝኛ ዐረፍተ ነገር እንደተናገሩ ይወሳላቸዋል – “አጋጣሚ ባገኘህ ጊዜ (ሁሉ) ከኢትዮጵያ አጥብቀህ ሽሽ!” ተብሎ ቢተረጎም ያስኬዳል- ህልምና እንግሊዝኛ ደግሞ እንደፈቺው ነው አሉ፡፡ ሀገራችን ካለፉት ሁለትና ሦስት ዓመታት ወዲህ በተለይ ለይቶላት ባለቤት […]

Read More →
Latest

Former Boeing official subpoenaed in 737 MAX probe won’t turn over documents, citing Fifth Amendment protection

By   /  September 9, 2019  /  Addis Admas, AFRICA, EASTAFRICA, NORTH AFRICA, WEST AFRICA  /  Comments Off on Former Boeing official subpoenaed in 737 MAX probe won’t turn over documents, citing Fifth Amendment protection

Sep. 6, 2019 at 7:01 pm Updated Sep. 7, 2019 at 8:37 am  By Steve Miletich Seattle Times staff reporter A former Boeing official who played a key role in the development of the 737 MAX has refused to provide documents sought by federal prosecutors investigating two fatal crashes of the jetliner, citing his Fifth Amendment right against self-incrimination, […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar