www.maledatimes.com April, 2019 - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  2019  >  April
Latest

ኢትዮጲስ በገጹ ብዙ ሃተታ ይዞ መጥቷል (የአሎኔ ሃውልት ይፍረስ ጥያቄ እና የጥላቻ መልእክቱ)

By   /  April 29, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on ኢትዮጲስ በገጹ ብዙ ሃተታ ይዞ መጥቷል (የአሎኔ ሃውልት ይፍረስ ጥያቄ እና የጥላቻ መልእክቱ)

Read More →
Latest

ግዮን ቅጽ 53 የአውደአመት እትም ይዘናል ! የአጋዚ ልዩ ፕሮጀክት በኤርትራ ደጋማ ክፍል ያለው ኢላማ በትግራይ ክልል ልዩ እሳቤ

By   /  April 29, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on ግዮን ቅጽ 53 የአውደአመት እትም ይዘናል ! የአጋዚ ልዩ ፕሮጀክት በኤርትራ ደጋማ ክፍል ያለው ኢላማ በትግራይ ክልል ልዩ እሳቤ

የኦሮማራ የፖለቲካ እንቅስቃሴ በሃገሪቱ ዙሪያ የመሳይ ከአዲስ አበባ እስከ አሜሪካ የኢሳት ጉዞ ግዮንን ለማንበብ ይህንን ሊንክ ይጫኑ

Read More →
Latest

በስታዲየም ዙሪያ ያሉ መጠጥ ቤቶችና የቢራ ማስታወቂያ ከአንድ ወር በኋላ እንደሚታሸጉ ተገለፀ

By   /  April 27, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on በስታዲየም ዙሪያ ያሉ መጠጥ ቤቶችና የቢራ ማስታወቂያ ከአንድ ወር በኋላ እንደሚታሸጉ ተገለፀ

ይልቅ ወሬ ልንገርህ – የአልኮል መጠናቸው ከሁለት ከመቶ በላይ የሆኑ መጠጦችን የሚያስተዋውቁ የቢራ ማስታወቂያዎች በስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራ ላይ እንዳይሸጡና እንዳይተዋወቁ የሚከለክለውና በቅርቡ የጸደቀውን አዋጅ ተከትሎ በአዲስ አበባ ስታዲየም ዙሪያ ያሉ መጠጥ ቤቶች እንደሚታሸጉ አልያም ወደ ሌላ የንግድ ዘርፍ እንዲቀይሩ እንደሚደረግ ተገለፀ፡፡ በባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ስር የሚገኘው ስፖርት ኮሚሽን አዋጁን ተከትሎ በስታዲየም አካባቢ ያለውን የመጠጥ ማስታወቂያና […]

Read More →
Latest

የቀድሞው የኢትዮጵያ ፕረዚደንት ዶክተር ነጋሶ ጊዳዳ አረፉ

By   /  April 27, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on የቀድሞው የኢትዮጵያ ፕረዚደንት ዶክተር ነጋሶ ጊዳዳ አረፉ

የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራቲክ ሪፖብሊክ ፕረዚደንት የነበሩት ዶክተር ነጋሶ ጊዳዳ በአደረባቸው ህመም ምክንያት በህክምና ሲረዱ ቆይተው ዛሬ ማረፋቸውን መረጃ ምንጮቻችን ዘግበዋል። በወርሃ መስከረም ፰ ፲፱፴፭ አመተ ምህረት በቀድሞው ወለጋ ክፍለ ሃገር በደምቢ ዶሎ የተወለዱት ዶክተር ነጋሶ ጊዳዳ በምእራባዊቷ የኢትዮጵያ ክፍል መሆኑን መረጃዎች ይጠቁማሉ ። ዶክተር ነጋሶ ጊዳዳ በቀዳማዊ ሃይለስላሴ ዩኒቨርሲቲ የተማሩ ሲሆን ከ፲፱፭፰ -፩፱፷፫ በአዲስ አበባ […]

Read More →
Latest

በአፋር ክልል ገዋኔ አካባቢ በዛሬው ዕለት ታጣቂዎች በትግራይ ዋልታ ፖሊስ እግር ኳስ ቡድን ላይ ተኩስ ከፍተው አንድ ተጫዋች ሲገድሉ ሌሎች አምስት አቆሰሉ።

By   /  April 26, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on በአፋር ክልል ገዋኔ አካባቢ በዛሬው ዕለት ታጣቂዎች በትግራይ ዋልታ ፖሊስ እግር ኳስ ቡድን ላይ ተኩስ ከፍተው አንድ ተጫዋች ሲገድሉ ሌሎች አምስት አቆሰሉ።

በአፋር ክልል ገዋኔ አካባቢ በዛሬው ዕለት ታጣቂዎች በትግራይ ዋልታ ፖሊስ እግር ኳስ ቡድን ላይ ተኩስ ከፍተው አንድ ተጫዋች ሲገድሉ ሌሎች አምስት አቆሰሉ። እግር ኳስ ተጫዋቾቹ ትናንት ከደብረ ብርሃን ከነማ ጋር የነበራቸውን ጨዋታ አጠናቀው ዛሬ ጠዋት ከአዲስ አበባ በመነሳት በአፋር በኩል ወደ መቐለ እየተጓዙ ነበር። የትግራይ ክልል ፀጥታ እና አስተዳደር ጽህፈት ቤት የኮምኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ሀፍታይ […]

Read More →
Latest

ሽብርተኛ የተባሉ 37 ዜጎች አንገት ተቀላ !

By   /  April 24, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on ሽብርተኛ የተባሉ 37 ዜጎች አንገት ተቀላ !

የመረጃ ግብአት ፣==========================* የሳውዲ መንግስት ብርቱ ቅጣት ሳውዲ አረቢያ በከፍተኛ የሽብርተኝነት ወንጀል የተፈረደባቸውን 37 ዜጎችዋን አንገት መቅላቷን በያዝነው ሳምንት አስታውቃለች ። ማክሰኞ ሚያዝያ 15 ቀን 2011 ዓም ከመገናኛ ብዙሃን የተሰራጨው መረጃ እንደሚያስረዳው 37 የሳውዲ ዜጎች አንገታቸው የተቀላው በዋና ከተማዋ በሪያድ በመካ በመዲና በቀሲምና በአሲር ግዛቶች መሆኑ በሀገር ውስጥ ሚኒስቴር መግለጫ ተጠቁሟል ። ሽብተኝነትን በማስፋፋት ሙስና […]

Read More →
Latest

ፕሬዚደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ በተገኙበት በኢሲኤ አዳራሽ “መተባበር ለላቀ ውጤት” በሚል የውይይት መድረክ ተሳተፉ

By   /  April 22, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on ፕሬዚደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ በተገኙበት በኢሲኤ አዳራሽ “መተባበር ለላቀ ውጤት” በሚል የውይይት መድረክ ተሳተፉ

ጰጥሮስ አሸናፊ ፕሬዚደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ በተገኙበት በኢሲኤ አዳራሽ “መተባበር ለላቀ ውጤት” በሚል ርዕስ የተዘጋጀው እና በሥርዐተ ጾታ እኩልነት እና ሴቶችን በማብቃት ዙሪያ የሚሰሩ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ጋር የውይይት መድረክ ተካሄዷል።በምስሉ ላይም ወላጅ እናቴ የጉባዔው ተካፋይ መሆኗን አየሁ ደስም አለኝ።ፕሬዚደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ከሴቶች ጋር ተያይዘው የሚነሱ ችግሮች በይስሙላ ወይንም በትንሽ ግኝት የሚፈታ አይደለም፣ አዲሱ […]

Read More →
Latest

በቃሊቲ እስርቤት በታራሚ እስረኞች ላይ ፖሊስ ጥቃት ፈጸመ

By   /  April 16, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on በቃሊቲ እስርቤት በታራሚ እስረኞች ላይ ፖሊስ ጥቃት ፈጸመ

በቃሊቲ ፍረኞች ላይ ፖሊስ ግቢውን ሰብሮ በመግባት ጥቃት መፈጸሙን ተገለጸ ። የአዲስ አበባ ፖሊስ ከኦሮሚያ ፖሊስ ጋር በመተባበር የማረሚያ ቤቱን ህግ እና ደንብ በመጣስ ከማረሚያ ቤቱ አዛዥ ጀርባ በተደረገ ደባ ወጣት ታራሚ እስረኞችን ስርአተ ጸሎት በሚያደርጉበት መስጅድ ውስጥ ዘልቆ በመግባት በንጹሃን ዜጎች ላይ ድብደባ ማድረጋቸው ተገልጿል ። መነሻው ምንም ያልታወቀው እና ያልተጣራው ይሄው ጥቃት የአዲስ […]

Read More →
Latest

70 ኢትዮጵያኖች በቀይ ባህር ዳርቻ ውስጥ ሰመጡ

By   /  April 16, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on 70 ኢትዮጵያኖች በቀይ ባህር ዳርቻ ውስጥ ሰመጡ

ከኢትዮጵያ ተነስተው ጉⶋቸውን ወደ ሳኡዲ አረብያ ያደረጉት ስራ ፈላጊ ኢትዮጵያኖች በየመን የቀይ ባህር አማካይ ቦታ በሆነው ጥልቅ የባህር ዳርቻ ላይ መስመጣቸው ተገልጿል ። የሰመጡትም ሰባ ኢትዮጵያውያኖች ህይወታቸው ማለፉንም ሪፖርቱ ይገልጣል። ከእነዚህ ስደተኞቹ መካከል ስድሳዎቹ ከትግራይ ክልል የወጡ ሲሆን በልዩ ስሙ አጽቢ ወንበርታ ከተባለ ስፍራ ተነስተው ጉⶋቸውን ወደ ሳኡዲ ማድረጋቸው የደረሰን መረጃ ያመለክታል። በሁለት ሺህ አስራ […]

Read More →
Latest

ፈረንሳዮች ካቴድራላቸውን መልሶ ለመገንባት እየተረባረቡ ነው

By   /  April 16, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on ፈረንሳዮች ካቴድራላቸውን መልሶ ለመገንባት እየተረባረቡ ነው

ጴጥሮስ አሸናፊ እንደጻፈው በአሳዛኝ ሁኔታ በትናንትናው ዕለት የመቃጠል አደጋ የደረሰበትን ታሪካዊው የፓሪሱን ካቴድራል ኖትር ዳም በፍጥነት መልሶ ለመገንባት ፈረንሳዮች በመረባረብ ላይ ናቸው። እስካሁን ከሁለት ፈረንሳያዊ ባለሀብቶች ብቻ 300 ሚሊዮን ዩሮ ቃል ተገብቷል። የቤርናር አርኖ ቤተሰቦች 200 ሚሊዮን ዩሮ ለመስጠት ቃል ገብተዋል። አርኖ የዝነኞቹ ሉዊ ቩይቶ ( Louis Vuitton)፣ ክርስቲያን ዲዮር እና ዢቮንሺ (Givenchy)ምርቶች አምራችና ባለቤት የሆነው LVMH ዋና […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar