www.maledatimes.com ፕሬዚደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ በተገኙበት በኢሲኤ አዳራሽ “መተባበር ለላቀ ውጤት” በሚል የውይይት መድረክ ተሳተፉ - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  Ethiopia  >  Current Article

ፕሬዚደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ በተገኙበት በኢሲኤ አዳራሽ “መተባበር ለላቀ ውጤት” በሚል የውይይት መድረክ ተሳተፉ

By   /   April 22, 2019  /   Comments Off on ፕሬዚደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ በተገኙበት በኢሲኤ አዳራሽ “መተባበር ለላቀ ውጤት” በሚል የውይይት መድረክ ተሳተፉ

    Print       Email
0 0
Read Time:25 Second

ጰጥሮስ አሸናፊ

ፕሬዚደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ በተገኙበት በኢሲኤ አዳራሽ “መተባበር ለላቀ ውጤት” በሚል ርዕስ የተዘጋጀው እና በሥርዐተ ጾታ እኩልነት እና ሴቶችን በማብቃት ዙሪያ የሚሰሩ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ጋር የውይይት መድረክ ተካሄዷል።
በምስሉ ላይም ወላጅ እናቴ የጉባዔው ተካፋይ መሆኗን አየሁ ደስም አለኝ።
ፕሬዚደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ከሴቶች ጋር ተያይዘው የሚነሱ ችግሮች በይስሙላ ወይንም በትንሽ ግኝት የሚፈታ አይደለም፣ አዲሱ የሲቪል ማህበረሰብ አዋጅ ወደፊት ብዙ ርቀት የሚወስደን ነው ያሉ ሲሆን፤ ለተሰብሳቢዎቹም ከዚህ በኋላ በተፈጠረው አመቺ ሁኔታ ተጠቅማችሁ መስራትና ሃላፊነታችሁን መወጣት የእናንተ ስራ ይሆናል ማለት ነው ብለዋል፡፡

Image may contain: 8 people, wedding and indoor

Image may contain: one or more people and indoor

Image may contain: 3 people

Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %
    Print       Email
  • Published: 5 years ago on April 22, 2019
  • By:
  • Last Modified: April 22, 2019 @ 2:40 pm
  • Filed Under: Ethiopia

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

You might also like...

በሰሜን ሸዋ ዞን ኤፍራታ እና ግድም ወረዳ መከላከያ ከአማራው ማህበረሰብ እና ከፋኖ ጋር ጦርነት ገጥሟል

Read More →

This site is protected by wp-copyrightpro.com

%d bloggers like this:
Skip to toolbar