www.maledatimes.com September, 2018 - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  2018  >  September
Latest

የቦምብ ፍንዳታ ተጠርጣሪዎች የሽብርተኝነት ክስ ተመሠረተባቸው

By   /  September 28, 2018  /  Ethiopia  /  Comments Off on የቦምብ ፍንዳታ ተጠርጣሪዎች የሽብርተኝነት ክስ ተመሠረተባቸው

Maleda Times Media Group  ታምሩ ጽጌሰኔ 16 ቀን 2010 ዓ.ም. በመስቀል አደባባይ በተፈጸመው የቦምብ ጥቃት የተጠረጠሩ አምስት ግለሰቦች የሽብርተኝነት ክስ ተመሠረተባቸው፡፡ በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ተረኛ ወንጀል ችሎት ዓርብ መስከረም 18 ቀን 2011 ዓ.ም. ክሱን ያቀረበው ዓቃቤ ሕግ፣ የቦምብ ጥቃቱ የተፈጸመው ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ለመግደል መሆኑን በክሱ አስታውቋል፡፡ በቦምብ ጥቃቱ ክስ […]

Read More →
Latest

Mob killings split Ethiopians as political fault lines test Abiy’s big tent

By   /  September 26, 2018  /  Ethiopia  /  Comments Off on Mob killings split Ethiopians as political fault lines test Abiy’s big tent

Analysis Fatal attacks in Addis Ababa area represent only the tip of recent violence, as local disputes flare during transition, and an ideological struggle heats up September 26, 2018by Nizar Manek, Ermias Tasfaye Between two popular celebratory rallies by contrasting opposition movements, Ethiopia’s deadly communal violence spread to the heart of the federation, shocking Addis Ababa, and fueling […]

Read More →
Latest

የመጡበትን ሳያውቁ የሚሄዱበትን ማወቅ አይቻልም!

By   /  September 26, 2018  /  Ethiopia  /  Comments Off on የመጡበትን ሳያውቁ የሚሄዱበትን ማወቅ አይቻልም!

Must Share! 💚💛❤️ ስለ ጥንቷ አዲስ አበባ ከዩኒቨርሲቲ የታሪክ መምህሬ እንካችሁ! ዝምታ አለማወቅ አይደለም። የመጡበትን ሳያውቁ የሚሄዱበትን ማወቅ አይቻልም! ሙሉነህ ዮሃንስ አዲስ አበባ፣ ከየት ወደየት? – (ዶ/ር ሺመልስ ቦንሣ) “የድሮዋ በረራ (የአሁኗ አዲስ አበባ) የአምሃራ፤ ጉራጌ እና ጋፋት ክርስትና ተከታዮች ይኖሩባት የነበረች ከተማ ነች” በመጀመሪያ የዛሬ አንድ መቶ ሠላሳ አንድ አመት እንደ ኢትዮጵያ አቆጣጠር በ1878 […]

Read More →
Latest

Statement by the Chairperson of the African Union Commission on the attacks against civilians in #Burayu, #Ethiopia

By   /  September 24, 2018  /  Ethiopia  /  Comments Off on Statement by the Chairperson of the African Union Commission on the attacks against civilians in #Burayu, #Ethiopia

The Chairperson of the Commission is convinced that this criminal attack will only strengthen the resolve of the Ethiopian leadership and people to stand in unity, persevere on the path of reform and ensure the prevalence of the rule of the law. He reiterates the African Union’s support to the efforts of the Ethiopian Government […]

Read More →
Latest

ለባለሀብቶች ተሰጥተው የነበሩ 400 ቦታዎች ታጥረው መቆየታቸው ታወቀ የሼክ መሀመድ ሁሴን አልአህሙዲ 13 ቦታዎችን ይዟል። መነጠቅ ይገባቸዋል!

By   /  September 24, 2018  /  Ethiopia  /  Comments Off on ለባለሀብቶች ተሰጥተው የነበሩ 400 ቦታዎች ታጥረው መቆየታቸው ታወቀ የሼክ መሀመድ ሁሴን አልአህሙዲ 13 ቦታዎችን ይዟል። መነጠቅ ይገባቸዋል!

በአዲስ አበባ ለዓመታት ታጥረው የተቀመጡ 400 ቦታዎች ተለዩ ሼክ መሀመድ ሁሴን ከሃያ አመታት በላይ 13 ቦታዎችን አሳጥረው ያለምንም ለውጥ የግል ንብረታቸው አድርገው ቆይተዋል! ሊነጠቁ እና ላልተጠቀሙበት እንዲሁም ሌሎች እንዳይጠቀሙበት ላስተጓጎሉበት የካሳ ክፍያ እንዲሁም የመሬት ታክስ ቀረጥ መከፈል ይገባቸዋል መሬቱም በአፋጣኝ ለሌሎች ባለሀብቶች በአስቸኳይ መሰጠት አለበት። ውድነህ ዘነበ ለካቢኔው የውሳኔ ሐሳብ ሊቀርብ ነው የአዲስ አበባ ከተማ […]

Read More →
Latest

ግንቦት ሰባት አባሎቹ በዶ/ር አብይ አስተዳደር መታሰራቸውን አመነ ለታሰሩትም መግለጫ አወጣ!

By   /  September 23, 2018  /  Ethiopia  /  Comments Off on ግንቦት ሰባት አባሎቹ በዶ/ር አብይ አስተዳደር መታሰራቸውን አመነ ለታሰሩትም መግለጫ አወጣ!

በአለፈው ሳምንት በአዲስ አበባ ዙሪያ ፣ በቡራዩና ሌሎች አካባቢዎች ነዋሪ በሆኑ በኢትዮጵያ ዜጎች ላይ የተፈጸሙትን አረመኔዊ ግድያዎችና ወንጀሎች ፣ ተያይዞም ከአካባቢው የበርካታ ዜጎቻችን መፈናቀል ተከተሎ በርካታ የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች ታስርዋል። ከተሰሩትም ውስጥ የንቅናቄያችን የአዲስ አበባ የአቀባበል ኮሚቴ አባል የሆነው ብርሃኑ ተክለ ያሬድና ሌሎች የንቅናቄው አባላት መታሰራቸው ይታወቃል። ቅን አሳቢና በአሁን ወቅት በስጋት ላይ የምትገኙ […]

Read More →
Latest

የቡራዩ ከተማ ፖሊስ በተለያዩ ቀበሌዎች የጸጥታ አካላት ደንብ ልብስ፣ የጦር መሳሪያ፣ ገንዘብ እና ሌሎች ቁሳቁሶችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታውቋል።

By   /  September 20, 2018  /  Ethiopia  /  Comments Off on የቡራዩ ከተማ ፖሊስ በተለያዩ ቀበሌዎች የጸጥታ አካላት ደንብ ልብስ፣ የጦር መሳሪያ፣ ገንዘብ እና ሌሎች ቁሳቁሶችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታውቋል።

 ከአ.አ ኮልፌ ሳይቀር ለዚህ ተልዕኮ ቡራዩ ያቀኑ ተጠርጣሪዎችም ነበሩ ።☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️የቡራዩ ከተማ ፖሊስ በተለያዩ ቀበሌዎች የጸጥታ አካላት ደንብ ልብስ፣ የጦር መሳሪያ፣ ገንዘብ እና ሌሎች ቁሳቁሶችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታውቋል።Maleda Times media group በግለሰቦች መኖሪያ ቤትና በተሸከርካሪዎች ላይ በተደረገ ፍተሻ የአዲስ አበባ ፖሊስና የአገር መከላከያ ሰራዊት ደንብ ልብስ፣ 3 ክላሽንኮቭ ጠመንጃ፣ 5 ሽጉጥ፣ የተለያዩ ህገወጥ ማህተሞች፣ 45 ሺህ […]

Read More →
Latest

9 የጋሞ አካባቢ ወረዳዎች በአዲስ አበባ አካባቢ እና በኦሮሚያ ልዩ ዞን ለተፈናቀሉ የጋሞ ተወላጆች የ5 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረጉ

By   /  September 20, 2018  /  Ethiopia  /  Comments Off on 9 የጋሞ አካባቢ ወረዳዎች በአዲስ አበባ አካባቢ እና በኦሮሚያ ልዩ ዞን ለተፈናቀሉ የጋሞ ተወላጆች የ5 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረጉ

በዛሬው ዕለት ከጋሞ ጎፋ ዞን አስተዳደር ማዕከል ፣ ከ9 ወረዳዎች እና አርባምንጭ ከተማ አስተዳደር የመንግሥት ስራ ኃላፊዎች ፣ የሕዝብ ተወካዮች ፣ የሀገር ሽማግሌዎች እና ወጣቶች በመገኘት የተፈናቀሉ ወገኖችን ጄነራል ዊንጌት ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ፣ መድኃኔአለም መሰናዶ ት/ቤት ፣ አስኮ ቃሌ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት ፣ አስኮ ፊ/ ሀብተጊዮርጊስ መጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት ፣ አስኮ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት […]

Read More →
Latest

ኦህዴድ በጅማ እያካሄደ ባለው 9ኛው ድርጅታዊ ጉባኤ 14 ነባር አመራሮችን በክብር አሰናበተ

By   /  September 20, 2018  /  Ethiopia  /  Comments Off on ኦህዴድ በጅማ እያካሄደ ባለው 9ኛው ድርጅታዊ ጉባኤ 14 ነባር አመራሮችን በክብር አሰናበተ

ኦህዴድ በጅማ እያካሄደ ባለው 9ኛው ድርጅታዊ ጉባኤ 14 ነባር አመራሮችን በክብር አሰናበተ አብዛኞቹ በአምባሳደርነት ጭምር አገልግለዋል። በተለይም አማሰደር ጊፍቲ በአለም ደቻሳ በኤምባሲ ከለላ ለማድረግ ባደረገችው ጥረት ኤምባሲው ምንም ምሌ ሽ ባለመስጠቱ እና በኤምባ  ሲው በር በመገደሏ አምባ ሳደሩ በልጅቷ ሞት ተጠያቂ እንደሆኑ ይገለፃል በዚህም መሰረት፦አቶ አባዱላ ገመዳአቶ ጌታቸው በዳኔአምባሳደር ኩማ ደመቅሳአምባሳደር ግርማ ብሩአምባሳደር ድሪባ ኩማአቶ እሸቱ […]

Read More →
Latest

🚫አስቸኳይ የድረሱልን ጥሪ ከድሬዳዋ🚫አሰሙ!

By   /  September 20, 2018  /  Ethiopia  /  Comments Off on 🚫አስቸኳይ የድረሱልን ጥሪ ከድሬዳዋ🚫አሰሙ!

የባለፈው ይብቃን እያሉ ነው  🚫አስቸኳይ የድረሱልን ጥሪ ከድሬዳዋ🚫

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar