www.maledatimes.com ኦህዴድ በጅማ እያካሄደ ባለው 9ኛው ድርጅታዊ ጉባኤ 14 ነባር አመራሮችን በክብር አሰናበተ - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  Ethiopia  >  Current Article

ኦህዴድ በጅማ እያካሄደ ባለው 9ኛው ድርጅታዊ ጉባኤ 14 ነባር አመራሮችን በክብር አሰናበተ

By   /   September 20, 2018  /   Comments Off on ኦህዴድ በጅማ እያካሄደ ባለው 9ኛው ድርጅታዊ ጉባኤ 14 ነባር አመራሮችን በክብር አሰናበተ

    Print       Email
0 0
Read Time:23 Second

ኦህዴድ በጅማ እያካሄደ ባለው 9ኛው ድርጅታዊ ጉባኤ 14 ነባር አመራሮችን በክብር አሰናበተ አብዛኞቹ በአምባሳደርነት ጭምር አገልግለዋል። በተለይም አማሰደር ጊፍቲ በአለም ደቻሳ በኤምባሲ ከለላ ለማድረግ ባደረገችው ጥረት ኤምባሲው ምንም ምሌ ሽ ባለመስጠቱ እና በኤምባ  ሲው በር በመገደሏ አምባ ሳደሩ በልጅቷ ሞት ተጠያቂ እንደሆኑ ይገለፃል 
በዚህም መሰረት፦
አቶ አባዱላ ገመዳ
አቶ ጌታቸው በዳኔ
አምባሳደር ኩማ ደመቅሳ
አምባሳደር ግርማ ብሩ
አምባሳደር ድሪባ ኩማ
አቶ እሸቱ ደሴ
አቶ ተፈሪ ጥያሩ
አቶ ሽፈራው ጃርሶ
አምባሳደር ደግፌ ቡላ
አቶ አበራ ሀይሉ
አምባሳደር ሱሌይማን ደደፎ
አቶ ኢተፋ ቶላ
አቶ ዳኛቸው ሽፈራው
አምባሳደር ጊፍቲ አባሲያ በክብር ተሰናብተዋል። 

Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %
    Print       Email
  • Published: 6 years ago on September 20, 2018
  • By:
  • Last Modified: September 20, 2018 @ 10:14 am
  • Filed Under: Ethiopia

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

You might also like...

በሰሜን ሸዋ ዞን ኤፍራታ እና ግድም ወረዳ መከላከያ ከአማራው ማህበረሰብ እና ከፋኖ ጋር ጦርነት ገጥሟል

Read More →

This site is protected by wp-copyrightpro.com

%d bloggers like this:
Skip to toolbar