www.maledatimes.com dectator meles zenawi - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  'dectator meles zenawi'
Latest

ኢትዮጵያ ኢንትርኔትን ስታቋርጥ በየቀኑ 4.5 ሚሊዮን ዶላር ታጣለች

By   /  June 14, 2019  /  zena, ፍትሕ  /  1 Comment

ኢትዮጵያ ኢንትርኔትን ስታቋርጥ በየቀኑ 4.5 ሚሊዮን ዶላር ታጣለች በኢትዮጵያ ኢንተርኔት ለአራተኛ ቀን ተቋርጧል። ከሰዓታት በኋላ ዋይፋይ መስራት የጀመረባቸው አንዳንድ ቦታዎች ቢኖሩም አሁንም ግን የሞባይል አጭር መልዕክትም ሆነ የሞባይል ዳታ አይሰራም። ለመሆኑ ኢትዮጵያ ኢንተርኔትን በማቋረጧ በየዕለቱ ምን ያህል ገንዘብ ታጣለች። ከ 7 ሰአት በፊት • ኢትዮቴሌኮም ኢንተርኔት ለምን እንደተቋረጠ መግለፅ እንደማይችል አስታወቀ

Read More →
Latest

Ethiopia Refuses to Cooperate With World-Bank-Funding Probe (2)

By   /  May 28, 2013  /  AFRICA  /  Comments Off on Ethiopia Refuses to Cooperate With World-Bank-Funding Probe (2)

Ethiopia’s government said it won’t cooperate with a probe into whether the World Bank violated its own policies by funding a program in which thousands of people were allegedly relocated to make way for agriculture investors. Ethnic Anuak people in Ethiopia’s southwestern Gambella region and rights groups including Human Rights Watch last year accused the […]

Read More →
Latest

ገዳዩ ሞቶ ተገኘ (ማንነቱ እያነጋገረ ነው!)

By   /  May 14, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on ገዳዩ ሞቶ ተገኘ (ማንነቱ እያነጋገረ ነው!)

(ኢ.ኤም.ኤፍ) ከትላንት በስትያ፤ ምሽት ላይ ከ12 ሰዎች በላይ የገደለው የፌዴራል ፖሊስ አባል አባይ ወንዝ ውስጥ ሞቶ ተገኝቷል። የፖሊሱ ማንነት በውል ባይታወቅም በባህር ዳር ከተማ በሰፊው እየተነገረ ያለው፤ ግለሰቡ የህወሃት አባል እንደሆነና ድርጊቱን የፈጸመው፤ ሆን ብሎ በአማራ ህዝብ ላይ ያለውን ጥላቻ ለመግለጽ ነው፤ የሚለው ወሬ በሰፊው እየተናፈሰ ይገኛል። ከዚሁ ጋር ተያይዞ በፌዴራል ፖሊስ ሰበብ በከተማው በሚገኙት […]

Read More →
Latest

‹‹…እናትና አባትን የሚለያይ ፖለቲካ…›› ግራ የገባ ነገር ነው!

By   /  March 6, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on ‹‹…እናትና አባትን የሚለያይ ፖለቲካ…›› ግራ የገባ ነገር ነው!

    እትብታችን በተቀበረችበት በአገራችን ሁለተኛ ዜጋ፣ ተሰደን ባለንበት አገር ሁለተኛ ዜጋ ! ተሰደን በምንኖርበት አገር እንኳን የፖለቲካው ሁናቴ የወያኔን የቤት ስራ መቅረፍ ሲገባን እንደውም ያባስነው ይመስለኛል። የኢህአዴግ/ ወያኔ በብሄር፣ በጎሣ፣ በዘረኝነት የከፋፈላትን አገር መታደግ ሲገባን ዛሬ ደግሞ ተሰደን እራስ በራሳችን ተከፋፍለን በብሄር የፖለቲካ ድርጅት አቋቁመን እራስ በራሳችን መሻኮትና ለብሄራችን፣ለዘራችን ነፃነት እንታገላለን ስንል የወያኔ ስራ […]

Read More →
Latest

የህዝብን ድምጽ ማፈን እስከመቸ?

By   /  February 5, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on የህዝብን ድምጽ ማፈን እስከመቸ?

Ethio andinet  By Issa Abdusemed የወያኔ አምባገነንመንግስት”ዴሞክራሲ  እየገነባና አገሪቱን እያለማ “እንደሆነ በየቀኑ ከመቶ ጊዜ በላይ ራሱ በሞኖፖል ይዞ በሚቆጣጠራቸው በተለያዩ የመገናኛ ሚዲያዎች ብዙ ግዜ  እየነገረን ነው:: ይኸው የመገናኛ ብዙሃን ሚዲያዎች የወያኔመንግስትን ፖሊሲ እና የአገዛዝ ስርአት ለሚቃወሙግለሰቦች፣ቡድኖች፣የፖለቲካድርጅቶች እና በአጠቃላይየተለያዩሐሳብየሚያራምዱየህብረተሰብክፍሎችንለመጫንየተመሰረተ ይመስለኛል፡፡ በማንኛውምወንጀልየተጠረጠረንግለሰብ ፖሊስመጀመርያግለሰቡን ..ከወያኔ የፖለቲካ ታማኞች.. አንዱመሆኑንእናአለመሆኑንከወያኔ ባለስልጣናትይሁንታካላገኘየማሰርአቅምአይኖረውም፡፡

Read More →
Latest

አገራችንን እያቃጠለ ያለዉን እሳት ተረባርበን እናጥፋ!

By   /  December 9, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on አገራችንን እያቃጠለ ያለዉን እሳት ተረባርበን እናጥፋ!

በኢሳ አብድሰመድ በሀገር ውስጥም ሆነ በወጪው የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን  አንድነትን ከማሰብ ይልቅ ግላዊ ጥቅምን ማሳደድን የተሻለ ምርጫ አድርገው ይዘውታል በሃገራችን ውስጥ ያሉ ፓርቲዎች  የአቅማቸውን ያህል ቢንቀሳቅሱም በሀገራቸው ውስጥ የሚደረግባቸው ተጽእኖ   አንደሁለተኛ ዜጋ መታየታችው  ሀገር ያወቀው ጸሃይ  የሞቀው ጉዳይ ነው:: አንዳንዶች ደግሞ የፓርቲዎችን  ስም  ተገን  በማድረግ  እንደ አስመጭና ላኪ የንግድ ስራውን አጧጡፈውታል  በርግጥ  የፓርቲዎችን  መኖር  መጥላቴ ወይም  […]

Read More →
Latest

The Never Ending Brutality Dictatorship and Lawless Regime of Ethiopia

By   /  November 25, 2012  /  AFRICA  /  Comments Off on The Never Ending Brutality Dictatorship and Lawless Regime of Ethiopia

By Mekonnen Workineh Ever since TPLF came to power over 21 years ago, there was no facet of an Ethiopian citizen’s life that has not been affected by the brutal and dictatorial regime. There remains no stone left upturned by the regime in order on power forever. Let alone respect democratic rights and freedom of its citizens. 

Read More →
Latest

ማህበረ ቅዱሳን “አክራሪዎች” ወይስ ህግ አክባሪዎች?

By   /  November 14, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on ማህበረ ቅዱሳን “አክራሪዎች” ወይስ ህግ አክባሪዎች?

Read the full story in PDF FORMAT በታምሩ ገዳ አቶ መለስ ዜናዊ በቀርቡ ዙሪያ ገባውን በደጋፊዎቻቸው ከተሞላው ፓርላማቸው   ፊት ቀርበው  አገሪቱ ውስጥ “ተከስቷል” ወይም “እየተከሰተ ነው”  ስላሉት የአክራሬነት  እንቅስቃሴ    ዙሪያ ትንታኔ መስጠታቸው  ይታወሳል፡፡በዚህ ማብራሪያቸው  ላይ በኢትዮጵያ  ኦርቶዶክስ  ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ስር የነበረው እና በቅርቡ በጠቅላይ ቤተክህነት ስራ አስኪያጅ  ስር  የሆነው እና  በአገር ወስጥ ሆነ […]

Read More →
Latest

ማን ጸሎት ያሳርግ ?

By   /  November 8, 2012  /  Ethiopia, POEMS  /  Comments Off on ማን ጸሎት ያሳርግ ?

  “በቃሊቲ ማሰሪያ ቤት እነርሱ “ማረሚያ ቤት” ይሉታል። በርካታ ወገኖቻችን እንደሚገኙ ይታወቃል። በቅርቡ ደግሞ  የሙስሊም ኢትዮጵያውያን መፍትሄ አፈላላጊዎች ወደ ቃሊቲ ተዛውረዋል። ይህ ፎቶ ህብረተሰቡ ከታሳሪዎቹ ጎን መሆኑን ያሳያል። “አያሳይም” የሚል ካለበደንብ ደግሞ ይመልከተው!  ፎቶውን ብቻ ሳይሆን የታሰሩበትንም ምክንያት በደንብብንመለከት ደግሞ ሁላችንም ከነዚህ ወገኖች ጎን መቆማችን አይቀሬ ነው!”Read in PDF ማን ጸሎት ያሳርግ (1)

Read More →
Latest

Fight breaks out over Ethiopian flag in San Jose

By   /  September 19, 2012  /  AFRICA, CRIME  /  Comments Off on Fight breaks out over Ethiopian flag in San Jose

 Mercury News  SAN JOSE, California – An Ethiopian flag flies high along with the U.S. flag when the Ethiopian Week is observed in San Jose, Calfornia, from September 6 to September 13 each year (Photo from 2006). An international incident of sorts arose over an Ethiopian flag raising at San Jose City Hall to honor […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar