www.maledatimes.com 2018 - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  2018
Latest

በተለያየ የትምህርት ደረጃ ዶክትሬት ያገኙ ግለሰቦች ዶክተር ተብለው መጠራት የለባቸውም ተባለ፡፡

By   /  December 30, 2018  /  Ethiopia  /  Comments Off on በተለያየ የትምህርት ደረጃ ዶክትሬት ያገኙ ግለሰቦች ዶክተር ተብለው መጠራት የለባቸውም ተባለ፡፡

በተለያዩ የትምህርት ስልጠና እና ከፍተኛ ማእረግ ከሚሰጣቸው እርከኖች መካከል የዶክትሬት ትምህርት ላይ አተኩረው ላጠናቀቁ ማንኛውም የትምህርት አይነት እና ደረጃ ዶክተር ተብሎ መጠራት አግባብነት እንደሌለው ፣ እና ማእረጉ የትምህርት ደረጃ ማእረግ እና እርከን እንጂ ፣በህክምና ላይ ባደረገው ጥናታዊ ስራ ላይ የተሰማራ ሰው ብቻ ዶክተር ተብሎ ሲጠራ ፣ በሃገራችን ኢትዮጵያ ለክብር ዶክትሬት እና ለተለያዩ የትምህርት እርከኖች ላገኙት […]

Read More →
Latest

በ100 ሽህ የአሜሪካን ዶላር ኤክስፖርት ያደረገው እና በአዳማ የተገነባው የጨርቃጨርቅ ፋብሪካ ተጠናቀቀ

By   /  December 30, 2018  /  Ethiopia  /  Comments Off on በ100 ሽህ የአሜሪካን ዶላር ኤክስፖርት ያደረገው እና በአዳማ የተገነባው የጨርቃጨርቅ ፋብሪካ ተጠናቀቀ

በአዳማ ኢንዱስትሪያል ፓርክ የተገነባው አንቴክስ ጨርቃጨርክ ፋብሪካ መጠናቀቁን በአሜሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሆነው የተሾሙት አቶ ፍሹም አረጋ ጠቆሙ፡፡ እንደእርሳቸው አገላለሽ ከሆነ ፋብሪካው ወደ ውጭ ሃገር ኤክስፖርት የሚያደርጉ ምርቶችን የሚያመርት እና ለውጭ ገበያ የሚያቀርብ ልዩ ቴክኖሎጂ የተሞላበት ድርጅት እንደሆነ ጠቁመዋል፡፡ በዚህ ድርጅት ውስጥ ከአንድ ሺህ አመስት መቶ በላይ የጉልበት ሰራተኞችን አሰማርቶ ለመቀጠር መሰጋጀቱን የጠቆሙ ሲሆን ፣ሰራተኞቹን በሶስት […]

Read More →
Latest

በሜቴክ ላይ ከባድ የሙስና ወንጀል በመፈጸም የተጠረጠሩ ባልና ሚስት ተከሰሱ

By   /  December 30, 2018  /  Ethiopia  /  Comments Off on በሜቴክ ላይ ከባድ የሙስና ወንጀል በመፈጸም የተጠረጠሩ ባልና ሚስት ተከሰሱ

በሜቴክ ላይ ከባድ የሙስና ወንጀል በመፈጸም የተጠረጠሩ ባልና ሚስት ተከሰሱ በጥቅም በመመሳጠር የመንግሥትን ሥራ በማያመች አኳኋን በመምራት በመንግሥትና በሕዝብ ጥቅም ላይ ጉዳት በማድረስ፣ በከባድ የሙስና ወንጀል የተጠረጠሩት በብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) እና በመከላከያ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ ኃላፊ ነበሩ የተባሉ ባልና ሚስት ላይ ክስ ተመሠረተ፡፡ ክሱ የተመሠረተባቸው ተጠርጣሪዎች ከጥቅምት 30 ቀን 2011 ዓ.ም. ጀምሮ በተጠረጠሩበት ከባድ […]

Read More →
Latest

በብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ውስጥ አደገኛ መርዝ መገኘቱን የፌዴራል ፖሊስ አስታወቀ

By   /  December 30, 2018  /  Ethiopia  /  Comments Off on በብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ውስጥ አደገኛ መርዝ መገኘቱን የፌዴራል ፖሊስ አስታወቀ

30 December 2018 ታምሩ ጽጌ የሰብዓዊ መብት ጥሰት ተጠርጣሪዎች ተቋማትም ተጠያቂ መሆን አለባቸው አሉ የፌዴራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቡድን በብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ውስጥ አደገኛ መርዝ ማግኘቱን አስታወቀ፡፡ የመርዙን ዓይነትና የጉዳት መጠን በባለሙያ ለማስመርመር እየሠራ መሆኑን በመግለጽ፣ ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ እንደሚያስፈልገውም ገልጿል፡፡ መርማሪ ቡድኑን በመቃወም ተጠርጣሪዎች ለፍርድ ቤቱ በተቋሙ ውስጥ መርዝ እንዳለ የተናገሩት እነሱ መሆናቸውን […]

Read More →
Latest

የአዲስ አበባን ገጽታ በከፍተኛ ደረጃ የሚቀይር የ29 ቢሊዮን ብር ፕሮጀክት ተነደፈ

By   /  December 30, 2018  /  Ethiopia  /  Comments Off on የአዲስ አበባን ገጽታ በከፍተኛ ደረጃ የሚቀይር የ29 ቢሊዮን ብር ፕሮጀክት ተነደፈ

ፕሮጀክቱን ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይፋ ያደርጉታል ተብሏል በጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ጠንሳሽነት የአዲስ አበባ ከተማ ገጽታ በከፍተኛ ደረጃ ይለወጣል የተባለ ግዙፍ ፕሮጀክት ተነደፈ፡፡ ይህ 29 ቢሊዮን ብር ይፈጃል የተባለው ግዙፍ ፕሮጀክት፣ በቅርብ ይፋ እንደሚደረግ የሪፖርተር ምንጮች ገልጸዋል፡፡ ፕሮጀክቱ የአዲስ አበባ ከተማን ለሁለት ከፍለው የሚፈሱ ሁለት ወንዞች ላይ ያተኮረ ነው፡፡ በሰሜን አዲስ አበባ ከእንጦጦ ተራራ በሚነሱት […]

Read More →
Latest

የጠቅላይ ሚንስትር አብይ ቢሮ አዲስ ዌብሳይት እያስገነቡ እንደሆነ ገለጠ!

By   /  December 30, 2018  /  Ethiopia  /  Comments Off on የጠቅላይ ሚንስትር አብይ ቢሮ አዲስ ዌብሳይት እያስገነቡ እንደሆነ ገለጠ!

በጠቅላይ ሚንስትር አብይ ቢሮ በኩል የሚመራው የመገናኛ ብዙሃን ቃል አቀባይ በዛሬው እለት በትዊተር ገሹ ላይ እንዳሰፈረው ከሆነ የጠቅላይ ሚንስትሩን አጠቃላይ ፣ወቅታዊም ሆነ እለታዊ ጉዳዮች ለመከታተል የሚያስችል ዌብሳይት መስራቱን ጠቁሟል፡፡ በተለይም በአሁን ሰአት ሶሻል ሚዲያው የሚያቀርበውን የተዛባ መረጃ ለመቀነስ ይረዳ ዘንድ እና ትክክለኛ መረጃ ከጠቅላይ ሚንስትሩ ቢሮ ለማግኘት ይረዳል ተብሎአል፣ ከዚያም ባሻገር ማንኛውም ሰው ለጠቅላይ ሚንስትር […]

Read More →
Latest

በጠቅላይ ዐቃቤ ሀግ ከ1934-2010 ዓ.ም ድረስ ያሉትን የተጠቃለሉ ህጎች እና በፌዴራል ሰነዶች ማረጋገጫ ኤጀንሲ ኦንላይን አገልግሎት መስጠት የሚያስችል ሶፍትዌር ተመረቀ፡፡

By   /  December 29, 2018  /  Ethiopia  /  Comments Off on በጠቅላይ ዐቃቤ ሀግ ከ1934-2010 ዓ.ም ድረስ ያሉትን የተጠቃለሉ ህጎች እና በፌዴራል ሰነዶች ማረጋገጫ ኤጀንሲ ኦንላይን አገልግሎት መስጠት የሚያስችል ሶፍትዌር ተመረቀ፡፡

በጠቅላይ ዐቃቤ ሀግ ከ1934-2010 ዓ.ም ድረስ ያሉትን የተጠቃለሉ ህጎች እና በፌዴራል ሰነዶች ማረጋገጫ ኤጀንሲ ኦንላይን አገልግሎት መስጠት የሚያስችል ሶፍትዌር ተመረቀ፡፡ ታህሳስ 19 ቀን 2011 ዓ.ም በጠቅላይ ዐቃቤ ህግ መሰብሰብያ አዳራሽ የተለያዩ የሚድያ አካላትና የሁለቱም ተቋማት ኃላፊዎች በተገኙበት በጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ከ1934 – 2010 ዓ.ም ያሉትን የተጠቃለሉ ህጎች፣ አዋጆች እና ደንቦች እንዲሁም የሰበር ሰሚ ውሳኔዎች ያካተተ […]

Read More →
Latest

በጃል ገላሳ ዲልቦ የሚመራው የኦሮሞ ሀይል ወደ ኢትዮጵያ ሊገባ ነው!

By   /  December 28, 2018  /  Ethiopia  /  Comments Off on በጃል ገላሳ ዲልቦ የሚመራው የኦሮሞ ሀይል ወደ ኢትዮጵያ ሊገባ ነው!

በሽግግር ወቅቱ ከፍተኛ የመንግሥት ባለስልጣን በነበሩት በአንጋፋው የኦሮሞ ታጋይ ኦቦ ገላሳ ዲልቦ የሚመራው ኦነግ ሃገር ቤት እንዲገባ በተደረሰው ስምምነት መሰረት ነገ ታህሳስ 20 ቀን 2011 ዓ/ም ከጧቱ 2 ሰአት አዲስ አበባ ይገባሉ። ጃል ገላሳ ዲልቦ ወደ ኢትዮጵያ የሚሄዱት ከ26 አመታት በኋላ ሲሆን፤ በተማሪዎች ትግል ወቅት “ማነው ኢትዮጵያዊ” በሚለው ግጥማቸው የሚታወቁት ኦቦ ኢብሳ ጉተማ፣ ፕሮፌሰር መኩሪያና […]

Read More →
Latest

በቅርቡ ኢትዮጵያን በውጭ ሀገሮች በወከል በአምባሳደርነት እንዲያገለግሉ የተሾሙት 20 ዲፕሎማቶችና የተሾሙባቸው ሃገራት የሚከተሉት ናቸው።

By   /  December 27, 2018  /  Ethiopia  /  Comments Off on በቅርቡ ኢትዮጵያን በውጭ ሀገሮች በወከል በአምባሳደርነት እንዲያገለግሉ የተሾሙት 20 ዲፕሎማቶችና የተሾሙባቸው ሃገራት የሚከተሉት ናቸው።

አምባሳደር ሱሌይማን ደደፎ ——– አቡዳቢ ወ/ሮ ሙሉ ሰለሞን ——————- በርሊን አቶ አብዱልአዚዝ መሐመድ ——– ጅቡቲ ወ/ሮ ናሲሴ ጫሊ ——————— ኦታዋ አቶ ሐሰን ታጁ ————————– ዳካር አቶ ረታ አለሙ ————————- ቴልአቪቭ አቶ ሄኖክ ተፈራ ————————- ፓሪስ ወ/ሮ አለምፀሐይ መሠረት ———– ካማፓላ ዶ/ር ትዝታ ሙሉጌታ ——————- ኒውዴልሂ አምባሳደር ተስፋዬ ይልማ ———– አ.አ የአፍሪካ ህብረት ቋም መልዕክተኛ አምባሳደር […]

Read More →
Latest

ኢትዮጵያዊው ታዳጊ ወጣት በጥይት ተመታ ናሽቪል ተነሲ

By   /  December 27, 2018  /  Ethiopia  /  Comments Off on ኢትዮጵያዊው ታዳጊ ወጣት በጥይት ተመታ ናሽቪል ተነሲ

Nashville police identify victim in overnight shooting at KFC parking lot EMILY WEST | NASHVILLE TENNESSEAN | 11:02 am CST December 23, 2018 Nashville Crime Stoppers allows people to anonymously submit tips to crimes they may have information about. Here are several ways you can submit a tip to Crime Stoppers.AYRIKA WHITNEY/USA TODAY NETWORK – TENNESSEE Metro Nashville police […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar