www.maledatimes.com 70 ኢትዮጵያኖች በቀይ ባህር ዳርቻ ውስጥ ሰመጡ - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  Ethiopia  >  Current Article

70 ኢትዮጵያኖች በቀይ ባህር ዳርቻ ውስጥ ሰመጡ

By   /   April 16, 2019  /   Comments Off on 70 ኢትዮጵያኖች በቀይ ባህር ዳርቻ ውስጥ ሰመጡ

    Print       Email
0 0
Read Time:27 Second

ከኢትዮጵያ ተነስተው ጉⶋቸውን ወደ ሳኡዲ አረብያ ያደረጉት ስራ ፈላጊ ኢትዮጵያኖች በየመን የቀይ ባህር አማካይ ቦታ በሆነው ጥልቅ የባህር ዳርቻ ላይ መስመጣቸው ተገልጿል ። የሰመጡትም ሰባ ኢትዮጵያውያኖች ህይወታቸው ማለፉንም ሪፖርቱ ይገልጣል።

ከእነዚህ ስደተኞቹ መካከል ስድሳዎቹ ከትግራይ ክልል የወጡ ሲሆን በልዩ ስሙ አጽቢ ወንበርታ ከተባለ ስፍራ ተነስተው ጉⶋቸውን ወደ ሳኡዲ ማድረጋቸው የደረሰን መረጃ ያመለክታል።

በሁለት ሺህ አስራ ሰባት ብቻ ሰማኒያ ሰባት ሺህ አፍሪካውያኖች በባህር ውስጥ የመስመጥ እና የመሞት አደጋ አጋጥሟቸዋል። ይህንንም ሪፖርት የአለም አቀፍ ስደተኞች ተቋም IOM በሪፖርቱ ማሳወቁን ይታወሳል።

Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %
    Print       Email
  • Published: 5 years ago on April 16, 2019
  • By:
  • Last Modified: April 16, 2019 @ 11:52 am
  • Filed Under: Ethiopia

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

You might also like...

በሰሜን ሸዋ ዞን ኤፍራታ እና ግድም ወረዳ መከላከያ ከአማራው ማህበረሰብ እና ከፋኖ ጋር ጦርነት ገጥሟል

Read More →

This site is protected by wp-copyrightpro.com

%d bloggers like this:
Skip to toolbar