www.maledatimes.com የሚኒስቴሮች ምክር ቤት ድምሩ 1 ቢሊየን 130 ሚሊየን የሚሆን አራት የብድር ስምምነቶችን አጸደቀ። - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  Addis Admas  >  Current Article

የሚኒስቴሮች ምክር ቤት ድምሩ 1 ቢሊየን 130 ሚሊየን የሚሆን አራት የብድር ስምምነቶችን አጸደቀ።

By   /   July 1, 2021  /   Comments Off on የሚኒስቴሮች ምክር ቤት ድምሩ 1 ቢሊየን 130 ሚሊየን የሚሆን አራት የብድር ስምምነቶችን አጸደቀ።

    Print       Email
0 0
Read Time:27 Second

ምክር ቤቱ ከዓለም አቀፍ የልማት ማህበር ጋር በተደረጉ በአራት የብድር ስምምነቶች ላይ የተወያየ ሲሆን በድምሩ የ1 ቢሊየን 130 ሚሊየን የአሜሪካን ዶላር የብድር ስምምነቶች በማጽደቅ ረቂቅ አዋጆቹ ወደ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንዲተላለፍ ወስኗል።

ሁሉም ብድሮች ምንም አይነት ወለድ የማይታሰብባቸው፤ ባንኩ ብድሮቹን በማስተዳደር ረገድ ለሚሰጠው አገልግሎት 0.75% የአገልግሎት ክፍያ የሚታሰብባቸው ሆነው የ6 ዓመት የችሮታ ጊዜን ጨምሮ በ38 ዓመታት ተከፍለው የሚጠናቀቁ ናቸው ተብሏል፡፡

በተጨማሪም ምክር ቤቱ የአፍሪካ የመንገድ ደህንነት ቻርተር እና የተባበሩት መንግስታት የመንገድ ትራፊክ ኮንቬንሽን ማጽደቂያ ረቂቅ አዋጆች ላይ ተወያይቶ በሙሉ ድምጽ በማጽደቅ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንዲተላለፉ ወስኗል፡፡

Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %
    Print       Email

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

You might also like...

Traveler’s Alleged Crimes and Robbery at Bole Airport Raise Concerns

Read More →

This site is protected by wp-copyrightpro.com

%d bloggers like this:
Skip to toolbar