www.maledatimes.com ኤርትራ የባይደንን አስተዳደር ወቀሰች። - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  Addis Admas  >  Current Article

ኤርትራ የባይደንን አስተዳደር ወቀሰች።

By   /   June 8, 2021  /   Comments Off on ኤርትራ የባይደንን አስተዳደር ወቀሰች።

    Print       Email
0 0
Read Time:38 Second

የኤርትራ ውጭ ጉዳይ ሚንስትር ትግራይ ክልል ውስጥ ላለው ጦርነት ላለፉት 20 ዓመታት የትግራይ ሕዝብ ነፃነት ግንባርን ሲደግፉ የቆየ ያሉትን የአሜሪካ መንግስት አስተዳደር ተጠያቂ ማድረጉን APን ዋቢ አድርጎ ዶቼ ቨለ አስነብቧል።

በኢትዮጵያ ትግራይ ክልል ለሚካሄደው ጦርነት ኤርትራን ተጠያቂ ማድረጉም መሠረተ ቢስ ነው ሲሉ የኤርትራ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኡስማን ሳሌህ መግለጫ ሰጥተዋል።

ኡስማን ሳሌህ ትናንት ሰኞ ለተባበሩት መንግስታት የፀጥታው ምክር ቤት በፃፉት እና በምክር ቤቱ በተሰራጨዉ ደብዳቤ የፕሬዚዳንት ጆ ባይደን አስተዳደር በክልሉ ጣልቃ በመግባት እና በማስፈራራት «ተጨማሪ ግጭትን እና አለመረጋጋትን ያስከትላል» ሲሉ ከሰዋል።

የአሜሪካው አሶሽየትድ ፕሬስ «በግምት ስድስት ሚሊዮን ሕዝብ ይኖርበት ከነበረዉ የትግራይ ክልል በጦርነቱ ምክንያት አንድ ሦስተኛውን አካባቢዉን ለቅቆ ሸሽቶአል፤ በሺዎች የሚቆጠሩ በጦርነቱ እንደተገደሉም ይገመታል። በአሁኑ ወቅት የመንግሥት ወታደሮች ለበርካታ ግፎች ተጠያቂ ናቸው ከሚባሉት ከጎረቤት ኤርትራ ወታደሮች ጋር በትብብር ላይ ናቸዉ» ሲል ስለመፃፉ ዶቸ ቨለ አስነብቧል።

Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %
    Print       Email

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

You might also like...

Traveler’s Alleged Crimes and Robbery at Bole Airport Raise Concerns

Read More →

This site is protected by wp-copyrightpro.com

%d bloggers like this:
Skip to toolbar