ENOUGH WITH WHISPERING ABOUT MEDIA FREEDOM BY SIMEGNISH (LILY) MENGESHA
U.S. President Barack Obama meets with Vietnamese blogger “Dieu Clay” (left), and Simegnesh “Lily” Mengesha (right), on May 1, 2015. Simegnish “Lily” Mengesha is a Reagan-Fascell Democracy Fellow at the National Endowment for Democracy. The views expressed here are her own. For any ordinary person, engaging in discussion with the world’s most powerful leader […]
Read More →ጆሲ ኢን ዘ ሀውስ ሾው ስራውን ለማቋረጥ ተገደደ ፣ኢቢኤስ አሰራራቸው ፖለቲካዊ ጭብጥ እንዳለው ያሳያል!
ጉዳዩ፡ፕሮግራም ስለማቋረጥድርጅታችን ከጣቢያችሁ የአንድ ሰዓት የስርጭት ጊዜ በመውሰድ በ ኢቢኤስ ቴሌቪዥን ላለፉት ሁለት ዓመታት “ጆሲ ኢን ዘ ሃውስ ሾው ” የተሰኘ ፕሮግራም እያቀረበ እንደሚገኝ ይታወቃል፡፡ ፕሮግራሞቻችን ሀገራዊ ፋይዳ ያላቸው፤ ትውልድን የሚያንጹና የሚያስተምሩ በመሆናቸው በአጭር ጊዜ ውስጥ በተመልካች ዘንድ ከፍተኛ ተወዳጅነት ለማግኘት የቻሉ እንደሆነ አያጠራጥርም፡፡ቀደም ባለው ጊዜ በተፈቀደልን የአየር ሰዓት የሠራናቸውን ፕሮግራሞች ለማቅረብ የነበሩት ሁኔታዎች የተመቻቹ ቢሆንም […]
Read More →President returns to Burundi after army says coup bid failed
By Patrick Nduwimana and Goran Tomasevic By Patrick Nduwimana and Goran Tomasevic BUJUMBURA (Reuters) – President Pierre Nkurunziza returned to Burundi on Thursday, his office said, after the army chief declared that an attempted coup staged when the east African leader was abroad had failed. But bursts of gunfire in the capital and fighting for […]
Read More →Blues legend B.B. King dead at 89
CHICAGO TRIBUNE Tribune staff and wire reports Blues legend B.B. King has died in Las Vegas at age 89, his lawyer says. Attorney Brent Bryson tells The Associated Press that King died peacefully in his sleep at 9:40 p.m. PDT Thursday at his home in Las Vegas. The one-time farmhand brought new fans to the […]
Read More →የግብጽ መንግስት ልግስና እና የወያኔ የፖለቲካ ኪሳራ
ባሳለፍነው ሳምንት የግብጽ መንግስት በሊቢያ የሚገኙትን ኢትዮጵያውያኖችን ታፍነው ከነበረበት የኢሚግሬሽን ካምፕ ውስጥ ከሊቢያ መንግስት ጋር በመደራደር በራሱ ወጭ ወደ ሃገሩ በመውሰድ ከዚያም ወደ ሃገራቸው ኢትዮጵያ መመለሱን በአለም አቀፉ ሚዲያም ጭምር ሲነገር የነበረ እና የአለምን ህዝብ ትኩረት የሳበ ወሬ እንደነበር ይታወሳል ። ታዲያ እንዲህ ሆኖ ሳለ የግብጽ መንግስት እና የኢትዮጵያ መንግስት ባደረጉት ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ይሆናል ተብሎ የህብረተሰብን ቀልብ ከመሳቡም አንጻር የኢትዮጵያ መንግስት ለዚህ ከፍተኛ ልእልና ለግብጽ መንግስት ዳጎስ ያለ ገንዘብም ሆነ የአባይ ግድብ ጋር በተያያዘ ሁኔታ ለየት ያለ ነገር ያቀርባል ተብሎ የተገመተበት ሁኔታ ነበር ።ይህም ብቻ ሳይሆን ለዚህ ለመጭው ምርጫ ሲባል የፖለቲካ መጠቀሚያ ዘመቻ ያደርገዋል ተብሎ የተጠበቀውን የፖለቲካ ሂደት ፣የግብጽ መንግስት እንዳኮላሸበት ያሳያል ።ይሄውም መንግስት እንደ አገር አስተዳዳሪነቱ ህዝቡን ወይንም ዜጋውን የመጠበቅ ግዴታ እና መብቱም እንደመሆኑ መጠን አለማድረጉ ትልቅ የፖለቲካ ኪሳራ […]
Read More →አላሙዲ በኦሮሚያ ክልል የተገኘው ከፍተኛ ክምችት ያለው የወርቅ ማዕድንን ሊያወጡ ነው።
ምንጭ ሪፖርተር ጋዜጣ ብሔራዊ ማዕድን ኮርፖሬሽን በኦሮሚያ ክልል ጉጂ ዞን ዳዋ ዲጋቲ ቀበሌ በሚገኘውና በልዩ መጠሪያው ኦኮቴ ተብሎ በሚጠራው ሥፍራ ያገኘው ከፍተኛ ክምችት ያለው የወርቅ ማዕድን ላይ ሥራ ሊጀምር መሆኑን፣ የኮርፖሬሽኑ ባለቤትና ባለሀብት ሼክ መሐመድ ሁሴን ዓሊ አል አሙዲ ሚያዝያ 29 ቀን 2007 ዓ.ም. ገለጹ፡፡ ሼክ አል አሙዲ ከፍተኛ የወርቅ ክምችት መገኘቱን የገለጹት፣ ሚድሮክ ቴክኖሎጂ […]
Read More →የቀን ጨለማ የወረሳቸው የመርካቶ ልጆች
ህልማቸው በሜዲትራንያን ባህር የተዋጠው 7ቱ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች ከኤልሳቤት እቁባይና አለማየሁ አንበሴ በቅርቡ በሜዲትራኒያን ባህር ከዘጠኝ መቶ በላይ ሰዎችን አሳፍራ ስትጓዝ ሰጥማ 28 ተጓዦች ብቻ በህይወት በተረፉባት ጀልባ ላይ ተሳፍረው ከነበሩት መካከል በአደጋው የሞቱት የሰባት ኢትዮጵያውያን ወጣቶች አሳዛኝ መርዶ የተሰማው ከትላንት በስቲያ ነበር፡፡ የሰባቱም ሟቾች የትውልድ ሰፈር ደግሞ በአዲስ አበባ መርካቶ በሚገኘው የአባኮራን ሰፈር ውስጥ ነው፡፡ […]
Read More →የማለዳ ወግ … የማፍር የምኮራባቸው ፣ ጥበበኞች …
* “አልመች አለው ጎኔ !” ጃኪ ============ =================== ጥበብ የማህበረሰቡ ሁለንተናዊ ስሜት የሚገለጽባቸው ቀዳሚው እያዝናና የሚያስተምር ዘርፍ ቢሆንም አሁን አሁን ግን ያ እየሆነ አይታይም ። የማፍር የምኮራባቸው ፣ ጥበበኞች ጉዳይ አሁን አሁን ያሳስበኝ ይዟል …እናም የጎልማሳው አቀንቃኝ የጃኪ “አልመች አለው ጎኔ !” ጣዕመ ዜማ ውስጥ ስሜቴን ቢነካካው ፣ የማፍር የምኮራባቸው ፣ ጥበበኞች …ብየ ጀመርኩት ! […]
Read More →ጥርስ ሳያበቅል…(ማስረሻ ባደንጋ/ አባስ/)
ሚያዝያ2007/2015 ሰሞኑን በማህበራዊ ድህረ- ገፆች ላይ የተለቀቀናአንድ ኤርትራ ደርሶ የተመለሰ የኢሳት ጋዜጠኛ በኤርትራ ቆይታው ያገኘውን ነዋሪነታቸው በአውሮፓ የነበረና የትጥቅ ትግል ለማካሄድ ግንቦት7 ህዝባዊ ሃይልን ለመመስረት( ለመቀላቀል) ኤርትራ በረሃ ከወረዱ ሶስት ወጣቶች ጋር ያደረገውን አጭር ቃለመጠይቅ ለማየት ችዬ ነበር እነዚህ በቪዲዮ ላይ የምንመለከታቸው ወጣቶች እነማን ይሆኑ፤ ከየት ይምጡ፤ ከየትም ይግቡ ከባድ የሆነውን በረሃ ተቛቁመውና […]
Read More →My message to Amhara …it’s time to break our silence
It is quite clear that the TPLF regime has destined for the destruction of Ethiopia. At the beginning, TPLF’s basic objectives were to create the republic of Tigray and it was not to climb to the seat at Arat Kilo. This is evidenced by the formative documents, and testimonies of former members of the TPLF. […]
Read More →
