The smarts remained united while the greedy divided.
In 1993 has Woyane in collaboration with Eritrea’s current government separated Eritrea from Ethiopia. The long history ( both Ethiopia’s and Eritrea’s) was easily brought to an end by these TPLF’s butchers. On the other hand the Scotland voted to remain united as before with Great Britain on 2014. The end of the Solomonic Dynasty […]
Read More →ኢምባሲውን የመውረር ስክሪፕት ጸሀፊዎች አነማን ይሆኑ?
ኢምባሲውን የመውረር ስክሪፕት ጸሀፊዎች አነማን ይሆኑ? =~=~=~=~=~=~=~=~=~=~=~=~=~=~=~= ይህ ጉዳይ ተቃውሞ ሊባል የሚችልበትን ልክ ያለፈ ይመስለኛል።ከልክ ያለፈ የተራ ወሮበላ ስራ እየሆነ ነው። የዩስ አሜሪካ መንግስት በሀገሩ የሚገኙ የማንኛውም ሀገር ኢምባሲና ዲፕሎማቲክ ሰራተኞች ጸጥታና ደህንነት የመጠበቅ ኃላፊነት አለበት። ይህ ሀላፊነት የሚነሳው በ፲፱፷፩ የቪየና ዲፕሎማቲክ ግንኙነቶች ኮንቬንሽን አንቀጽ ፳፪ መሰረት የተቀባይ ሀገር ኃላፊነት በመሆኑ ነው። ኮንቬንሽኑ በተጨማሪም የአንድ […]
Read More →ESFNA: Police Chased president Getachew Tesfaye’s Harsh Critic
By LJD September 29, 2014 In regards to Mr. Tesfa Awoke, he was treated in a prejudicial manner by the ESFNA’s president Getachew Tesfaye for opposing unfairness and the alarming corruption within the federation’s executive committee members. Awoke felt great sadness because president Tesfaye had him chased away from the 2014 ESFNA festival by the […]
Read More →<... በጋምቤላ እየተደረገ ባለው ጭፍጨፋ የአማራ ተወላጆች የጥቃት ሰለባ ሆነዋል በአጠቃላይ የሞቱስ ሰዎች ቁጥር ከአምስት መቶ በላይ ነው ድርጊቱም አብረው በኖሩት የመዠንገርና የአማራ፣የኦሮሞ ወይም በሌላ ብሄር መካከል የተፈጠረ ግጭት ሳይሆን በወያኔ ሆን ተብሎ የተቀነባበረ የዘር ማጥፋት ነው...>
https://soundcloud.com/hiber-radio-las-vegas-1/hiber-radio-092814-100515 የህብርሬዲዮ መስከረም 18 ቀን2007 ፕሮግራም ለክርስትና ዕምነት ተከታይ አድማጮቻችን እንኳንለብርሃነ መስቀሉ በሰላምአደረሳችሁ! <… በጋምቤላ እየተደረገ ባለው ጭፍጨፋ የአማራ ተወላጆች የጥቃት ሰለባ ሆነዋል በአጠቃላይ የሞቱስ ሰዎች ቁጥር ከአምስት መቶ በላይ ነው ድርጊቱም አብረው በኖሩት የመዠንገርና የአማራ፣የኦሮሞ ወይም በሌላ ብሄር መካከል የተፈጠረ ግጭት ሳይሆን በወያኔ ሆን ተብሎ የተቀነባበረ የዘር ማጥፋት ነው…> አቶ ተስፋሁን አለምነህ የመኢአድ የሕዝብ […]
Read More →Embassy security officer detained after shooting at protesters
By Abebe Gellaw Dozens of peaceful protesters who descended on the Ethiopian Embassy, located in North West Washington D.C., to protest recent massacres in Ogaden and Gambela regions were met with gunshots in the embassy compound. U.S. Secret Service announced earlier today that it had detained a man in connection with the shooting incident. Embassy […]
Read More →ወደ ውስጥ
(አትክልት አሰፋ – ቫንኩቨር) ዝናብይቀጥቅጠኝ፤በረዶውምይውረድፀሀይምያቃጥለኝ፤ሰውነቴንያንድድ፣ናፍቆትያስቃየኝ፤እድሜምይሩጥይለፍ፤ሆዴንይቦርቡረው፤አንጀቴምይንሰፍሰፍ፣ በሩቅ ፍቅር ራብ፤ ልታረዝ ልጠማ፣ ይንከራተት ልቤ፤ በሃሳብ ቁዘማ። ምስክርባልሆንም፤አጠገብሽሆኘ፣ በክፉበመጥፎ፤ስምሽእየናኘ ሃዘንሽበርትቶ፣ ጣርሽተበራክቶ፣ የልጅያለህስትይ፤ጆሮየእየሰማ፣ ፍቅርሽሆዴቀርቷል፤ውስጤንእያደማ። ከጉያሽባልሆንምመከራሽሲበዛ፤ ስቃዩውስጤአለተቅምጧልበዛ። ጉዳትሽ፣ውርደትሽ፤ሀዘን ሆነ ደስታ ይደርሳል፣ ይመጣል፤ ካለሁበት ቦታ። ሰዎች ተገደሉ፣ ልጆችሽ ተራቡ፣ ወጣቶችሽ ሁሉ፤ በርቼሌ ገቡ፣ ሙስናው በረታ፣ መብቶች ተጣሱ ጎሳ ተንሰራፋ፣ ማንነትሽ ጠፋ፤ […]
Read More →ዩ ቲዩብ የጃኪ ጎሲን ፊያሜታ ዘፈን ድምጹ እንዳይሰማ አገደ
ካለማንም ፈቃድ የድምፃዊ ተሾመ አሰግድን ‘የኔ አካል’ ዘፈን አቅርቦ የነበረውና በድምጻዊውም ከፍተኛ ተቃውሞ ደርሶበት የነበረው ጃኪ ጎሲ ፊያሜታ በሚል የሠራው ነጠላ ዜማ ዘፈኑ ከሌላ ድምጻዊ የተሰረቀ በመሆኑና ይህም አቤቱታ ስለደረሰው የቲዩብ ምስሉ እንጂ የቪድዮ ድምፁ እንዳይሰማ መታገዱ ታወቀ። ከጃኪ ጎሲ ኦሺፌሻል ዩቲብ ገጽ ላይ ዘ-ሐበሻ ባገኘችው መረጃ መሠረት ፊያሜታ የሚለው ዘፈን ክሊፑ የሚታይ ሲሆን ድምጹ ግን ታግዷል። […]
Read More →በዓሉ ይመጣል ብዬ አሁንም በር በሩን አያለሁ ወ/ሮ አልማዝ አበራ
የሰማዕቱደራሲበዓሉግርማባለቤት ( በቁምነገርመፅሔትቅፅ 13 ቁጥር 187፣ መስከረም 24/2007 የቀረበ ቃለ መጠይቅ) በኢትዮጵያሥነፅሐፍውስጥስማቸውጎልቶከሚጠሩትደራስያንመካከልአንዱየሆነውደራሲናጋዜጠኛበዓሉግርማ ‹ኦሮማይ› በሚልርዕስባሳተመውመፅሐፉሳቢያመስዋዕትነትንየከፈለደራሲነው፡፡በአፃፃፍቴክኒኩ፤በአጫጭርአርፍተነገሮቹናበድርሰትመዋቅሩአዲስየአፃፃፍብልሃትንአምጠቷልተብሎየሚታመነውደራሲበዓሉግርማየካቲት 24 ቀን 1976 ዓ.ምከቀኑ 11 ሰዓትላይከቤቱእንደወጣየደረሰበትያልታወቀደራሲነው፡፡የበዓሉመጨረሻከዓመትዓመትሲያነጋግርናየቆየናያውቃሉየሚባሉሰዎችንምስክርነትእንደሻተእነሆ 30 ዓመትሞላው፡፡ይህኑመሰረትበማድረግየሙያአጋሩደራሲናጋዜጠኛአበራለማባለፉትሁለትተከታታይእትሞች ‹የማይጮሁትበዓሉንየበሉጅቦች › የሚልመጣጥፉንበቁምነገርመፅሔትላይ አስነብቦናል፡፡ይህንኑመነሻበማድረግየበዓሉግርማንባለቤትወ/ሮአልማዝአበራንየመፅሔቱአዘጋጅጋዜጠኛታምራትኃይሉበመኖሪያቤቷተገኝቶ ‹ህይወትከበዓሉበፊትናበኋላምንይመስላል?› ብሏታል፡፡ ‹መጨረሻውንየሚያውቁሁሉለህሊናቸውሲሉቢናገሩጥሩነው› የምትለውወ/ሮአልማዝባዶቤትሶስትልጆቹንትቶእንደወጣየቀረባለቤቷንየዓላማፅናትተጋርታልጆቿንአስተምራለወግለማዕረግያበቃችጠንካራሴትናት፡፡ ‹ በዓሉይመጣልብዬበርበሩንአሁንምአያለሁ› የምትለውወ/ሮአልማዝ ‹በዓሉመፅሐፉንሲፅፍምንሊመጣበትእንደሚችልያውቅነበር› ትላለች፡፡ ቁምነገር፡- ወ/ሮአልማዝበቅድሚያበመፅሔታችንላይእንግዳሆነሽስለባለቤትሽደራሲናጋዜጠኛበዓሉግርማናስላለፉት 30 ዓመታትህይወትለመነጋገርፍቃደኛስለሆንሽእጅግአድርጌአመሰግናለሁ? ወ/ሮአልማዝ፡- እኔምአመሰግናለሁ፡፡ ቁምነገር፡- እስኪወደኋላልመልስሽናበዓሉበመፅሐፉሳቢያከስራከታገደበኋላለ6 ወራትያህልቤትውስጥነበርየሚውለው፤እንዴትነበርጊዜውንየሚያሳልፈውየሚለውንንገሪኝ ? ወ/ሮአልማዝ፡- ምንምአይጨነቅምነበር፤ብዙጊዜውንቤትውስጥያሳልፍናከቤትወጥቶዞርዞርብሎይመጣል፤ቤትውስጥበነበረበትጊዜምንምአይጨነቀምመሳቅመጫወትነበር፡፡የትእንደወሰዱትአላውቅምእንጅአንዳንድነገሮችንይፅፍነበር፡፡ 6 ወርቤትውስጥሲቀመጥምንምአልተቸገርንምነበር፡፡እኔእንዲያውምበጣምነውደስያለኝ፡፡ ቁምነገር፡- ለምን? ወ/ሮአልማዝ፡- ሥራላይበነበረበትጊዜየትአግኝተነውእናውቅናአሁንነውቤትመዋልሲጀምርበደንብቆምብለንማወራትልጆቹንምአንዳንድነገርማሳየትናማዝናናትየጀመረው፡፡ደሞዝየለንምግንየምንበላውአላጣንምነበር፡፡ሰውቤታችንመጥቶሲመለከትይገረመዋል፡፡ይህሁሉ ነገርሆኖ […]
Read More →
