www.maledatimes.com staff reporter - MALEDA TIMES - Page 23
Loading...
You are here:  Home  >  Articles by staff reporter  -  Page 23
Latest

ቆንጆ ሆነሽ ታድጊያለሽ እንጂ አትወለጂም !

By   /  May 1, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on ቆንጆ ሆነሽ ታድጊያለሽ እንጂ አትወለጂም !

ውበት የሚወለድ ሳይሆን የሚለመድ ነው የሚጥም መልክ፣ የሚጥም ሙዚቃ፣ የሚጮኽ ቀለም ፣ የተረጋጋ ስዕል የሚሉ የውበት አገላለለጾችን ሰምተው ይሆናል፡፡ እነዚህን አገላለጾች በድጋሚ ለአፍታ በአጽንኦት ቢመረምሯቸው ሙዚቃን በምላስ እንደመቅመስ፣ ቀለምን በጆሮ እንደመስማት፣ እንዲሁም ስዕልን በሰው ፀባይ እንደመግለጽ ነው። ስለ ውበት ስናነሳ በተለምዶ ከምንጠቀምባቸው ቆንጆ እና አስቀያሚ፤ ወይም የሚያምርና የሚያስጠላ ከሚሉት ቃላት ባሻገር ከላይ የጠቀስናቸውን ዓይነት ሌሎች […]

Read More →
Latest

የጊቢ ሞት በተባለ ኦፕሬሽን በየመን ወደ 1000 የሚጠጉ ኢትዮጵያዊያን ከአፋኞች ነጻ ወጡ ግሩም ተ/ሀይማኖት

By   /  May 1, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on የጊቢ ሞት በተባለ ኦፕሬሽን በየመን ወደ 1000 የሚጠጉ ኢትዮጵያዊያን ከአፋኞች ነጻ ወጡ ግሩም ተ/ሀይማኖት

     ለሰሞኑ የየመንን መገናኛ ብዙሃን ትኩረት የሳበው የኢትዮጵያያኑ ላይ እየጠፈጸመ  ያለው አሰቃቂ ስራ ሲሆን ከችግሩ ጀርባ ያለውን እውነታንም በይፋ እየተናገሩ ነው፡፡ እስከዛሬ የነበረ ድምጻችን፣ መፍትሄ ይፈለግ ጥያቄያችን ሰሚ አግኝቶ የየመን መንግስት በየቦታው ያሉ ታጋቾችን ሲያስለቅቅ ከችግሩ መፈጠር ጀምሮ እስከ መንግስት አካላት ድረስ መነካካት እንዳለበት አጋልጠዋል፡፡ አሁንም ከአጋቾቹ ነጻ ከወጡ በኋላ ስደተኞቹ ላይ አግባብ ያልሆነ ነገር […]

Read More →
Latest

አንድ ፦ ደፋርና ጭስ መውጫ አያጣም! የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዢንና ራድዮ መስፍን ወልደ-ማርያም (Mesfin Wolde-Mariam)

By   /  May 1, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on አንድ ፦ ደፋርና ጭስ መውጫ አያጣም! የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዢንና ራድዮ መስፍን ወልደ-ማርያም (Mesfin Wolde-Mariam)

መስፍን ወልደ ማርያም መጋቢት 2005 በአለፉት ሠላሳ ዓመታት በኢትዮጵያ የለውጥ እንቅስቃሴ ላይ እንደኢሳት (የኢትዮጵያ ሳታላይት ቴሌቪዥንና ራዲዮ) ያለ ኃይል የትኛውንም የኢትዮጵያ አገዛዝ አጋጥሞት አያውቅም፤ በመሠረቱ የኢሳት መሣሪያነት ከባህል ውጭ ቢሆንም የባህል ይዘት አለበት፤ ይህንን ወደኋላ አመለክታለሁ፤ ወደድንም ጠላንም የኢትዮጵያ ታሪክ በመሠረቱ ሁሌም በኃይል ላይ ቆሞ በኃይል የሚሽከረከር ነው፤ በአለፉት አርባ ዓመታት ውስጥ የመጡት አብዮተኞች ሁሉ ይህንን በመሠረታዊነት […]

Read More →
Latest

ሁለት፦ ደፋርና ጭስ መውጫ አያጣም! የኢትዮጵያ ሳታላይት ቴሌቪዢንና ራድዮ

By   /  May 1, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on ሁለት፦ ደፋርና ጭስ መውጫ አያጣም! የኢትዮጵያ ሳታላይት ቴሌቪዢንና ራድዮ

መስፍን ወልደ ማርያም መጋቢት 2005   ልክ ወያኔ/ኢሕአዴግ የኢትዮጵያን መገናኛ ዘዴዎች ሁሉ ለአንድ የወያኔ ዓላማ ብቻ እንዲውል እንዳደረገው ኢሳትም የኢትዮጵያን ሕዝብ ለአንድ ቡድን ዓላማ ተገዢ ለማድረግ የታሰበ ነው የሚሉ ሰዎች አሉ፤ እስቲ ማስረጃ ቁጠሩ ሲባሉ ከስሜትና ከጥርጣሬ በቀር ምንም ተጨባጭ ነገር አይወጣቸውም፤ የተለያዩ ቡድኖች፣ በትጥቅ ትግል ውስጥ ነን ከሚሉ ጀምሮ በሰላማዊ የፖሊቲካ ትግል ተወስነናል የሚሉና […]

Read More →
Latest

ሦስት:- ደፋርና ጭስ መውጫ አያጣም! የኢትዮጵያ ሳታላይት ቴሌቪዢንና ራድዮ በፕሮፌሰር መስፍን

By   /  May 1, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on ሦስት:- ደፋርና ጭስ መውጫ አያጣም! የኢትዮጵያ ሳታላይት ቴሌቪዢንና ራድዮ በፕሮፌሰር መስፍን

እስካሁን ድረስ ያሳየነው ችሎታ የማጥፋት ወይም የማክሸፍ እንጂ አዲስ ነገርን ወይም አዲስ ሥርዓትን የመፍጠር አይደለም፤ በአለፉት ሃምሳ ዓመታት ውስጥ ቢያንስ ሦስት የአስተዳደር ሀሳቦች መቅረባቸውን አውቃለሁ፤ አንዱ በአቶ ሀዲስ አለማየሁ፤ ሁለተኛው በኤንጂኒር-የሕግ ባለሙያ ደመቀ መታፈሪያ፣ ሦስተኛው የኔ ናቸው፤ አእምሮአቸውና ልባቸው በማርክሳዊ-ሌኒናዊ ጦር ተቀስፎ የተያዘባቸው ወጣቶች ሌላ ሀሳብን የማይሰሙበት ጊዜ ነበር፤ ማርክሳዊ-ሌኒናዊ ጥራዝ-ነጠቅነት ብቻ የሁሉም ዓይነት የእውቀት […]

Read More →
Latest

ኢትዮጵያ በርግጥ ዴሞክራሲ ይገባታል ወይ?

By   /  May 1, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on ኢትዮጵያ በርግጥ ዴሞክራሲ ይገባታል ወይ?

መቼም የዶክተር ብርሃኑ ነጋን ቃለ መጠይቅ ሳዳምጥ የምማርበት ኣንዳች ነገር ኣላጣም። ይህቺን ጽህፍ ስጽፍም ለመጻፍ ብየ ሳይሆን  ከሰማሁት ላይ ቀንጠብ ኣድርጌ የተማርኩትን ለራሴው ለማጎልበት ነው። ዶክተር ብርሃኑ ከዚህ በፊት ኢትዮጵያ ውስጥ ኣንድ የ ፖለቲካ ሳይንስ ምሁር ኢትዮጵያ ኮንስትቱየንሲ እንደሌላት ኣርጎ እንደነገራቸው ሲነግሩን ላፍታ በዚህ ኣባባል ዙሪያ ከራሴ ጋር ተወያየሁ።   በርግጥ በዚህ ሃሳብ ዙሪያ በተለያየ […]

Read More →
Latest

የኮ/ል ካሳሁን ትርፌ ህይወት እና እጣ ፈንታ በግሩም ተ/ሀይማኖት

By   /  May 1, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on የኮ/ል ካሳሁን ትርፌ ህይወት እና እጣ ፈንታ በግሩም ተ/ሀይማኖት

የኮ/ል ካሳሁን ትርፌ ህይወት አሳዘነኝ አስነባኝም በግሩም ተ/ሀይማኖት የትላንትናው ወታደራዊ መረጃና ደህንነት ከፍተኛ መኮንን የሆኑት፣ የዛሬው ባለ ታሪክ የጎዳና ተዳዳሪ ኮሎኔል በጃንሆይና በደርግ መንግሥት ከሶማሊያ የጦር ግንባር እስከ ኤርትራ- ኡምሃጁር፣ ከረን፣ ተሰነይና ናቅፋ የጦር ግንባሮች የተሳተፉ ናቸው፡፡ እንዲሁም በመከላከያ ሚኒስቴርና በማዕከላዊ እዝ ከፍተኛ የወታደራዊ ደህንነትና መረጃ መኮንን በመሆንም የሰሩ ናቸው፡፡ እኚህ መኮንን ከባለቤታቸው ሞት በኋላ […]

Read More →
Latest

50 Ethiopian immigrants sentenced to lengthy jail term with hard labor in Zambia. (Getahune Bekele-South Africa)

By   /  April 30, 2013  /  AFRICA  /  Comments Off on 50 Ethiopian immigrants sentenced to lengthy jail term with hard labor in Zambia. (Getahune Bekele-South Africa)

http://africaim.com/50-ethiopian-immigrants-sentenced-to-lengthy-jail-term-with-hard-labor-in-zambia-getahune-bekele-south-africa/Victims of human smugglers . . . Kembatta Ethiopians flocking south in search of better life. Although the word “hard labour” sounds brutal and primitive, Zambian magistrate Shadreck Chanda was merciless in passing judgment when he sent 50 destitute Ethiopians to jail for entering the landlocked nation illegally on 29 March 2013. The Ethiopians aged […]

Read More →
Latest

Must Watch it PM Hailemariam Desalegn interview with France24

By   /  April 30, 2013  /  AFRICA  /  Comments Off on Must Watch it PM Hailemariam Desalegn interview with France24

In an interview with France24, Ethiopian Prime Minister Desalegn was asked about jailed journalist and 2012 IWMF Courage awardee Reeyot Alemu. Watch his response in the video below (note how he does not actually provide an answer to the question):

Read More →
Latest

91% of South Africans have access to water resources

By   /  April 27, 2013  /  AFRICA  /  Comments Off on 91% of South Africans have access to water resources

by Issa sikiti http://africaim.com/91-of-south-africans-have-access-to-water-resources/ Despite having scarce freshwater resources and being the 30th driest country in the world, South Africa has done well more than other African countries that possess ‘goldmines’ of freshwater but still sing the song ‘water runs dry’. A total of 91% of the population in Africa’s biggest economy have access to improved water […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar