www.maledatimes.com 2012 - MALEDA TIMES - Page 71
Loading...
You are here:  Home  >  2012  -  Page 71
Latest

ከፕረዚዳንት ሚልስ ሞት በሁዋላ ፓርቲዎች መካከል መከፋፈል ተጀመረ

By   /  July 25, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on ከፕረዚዳንት ሚልስ ሞት በሁዋላ ፓርቲዎች መካከል መከፋፈል ተጀመረ

ባለፈው ጁላይ 21 የልደት በአላቸውን በጥሩ የጤንነት ሁኔታ ያከበሩት እና በአሁን ከጥቂት ቀናት ቆይታ በሁዋላ ህልፈታቸው የተሰማው የጋናው ፕረዚዳንት ሚልስ ህይወታቸውን ማለፍ ተከትሎ የጋናው ብሄራዊ ዲሞክራቲክ ፓርቲ የሆነው እና አገሪቱን በመምራት ላይ የሚገኘው ይኸው ፓርቲ መከፋፈሉን የብሎምበርግ ገልጾአል። የፓርቲው አባል እና በዲሴምበር ወር ለፕረዚዳንትነት ውድድር ላይ አሸናፊ የነበሩት ጆን ድራማኒ ማሃማ ይመረጣሉ ተበሎ ቢታሰበም ሊሳካላቸው […]

Read More →
Latest

Ghana’s Ruling Party Seeks Unity After President’s Death

By   /  July 25, 2012  /  AFRICA  /  Comments Off on Ghana’s Ruling Party Seeks Unity After President’s Death

Ghana’s Ruling Party Seeks Unity After President’s Death By Mike Cohen, Franz Wild and Ekow Dontoh - Jul 25, 2012 6:21 AM PT Ghanaian President John Atta Mills’ death may spur his divided ruling National Democratic Congress party to unite and bolster the chances of his successor, John Dramani Mahama, of winning a presidential election in […]

Read More →
Latest

ቅምሻ ጨዋታ “ሞተዋል እንዳልል ቀብርዎን አላየሁ፤ አሉም እንዳልልዎ ድምፅዎን አልሰማሁ…”

By   /  July 25, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on ቅምሻ ጨዋታ “ሞተዋል እንዳልል ቀብርዎን አላየሁ፤ አሉም እንዳልልዎ ድምፅዎን አልሰማሁ…”

  ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ  ምን ውስጥ እንደገቡ እስከ አሁንም  የጠራ ወሬ አልሰማንም። በምትኩ የተምታታ ዜና እያዳመጥን ነው። ቅዳሜ እለት ለህትመት የበቃው እንግሊዘኛው “ፎርቹን” ጋዜጣ መለስ ወደ አዲስ አበባ መመለሳቸውን አስመልክቶ ፊት ለፊት ገፁ ላይ አስነብበቦን ነበር። ዛሬ ደግሞ ሪፖርተር ጠቅላይ ሚኒስትሩ ውጪ ሃገር በእረፍት ላይ ናቸው ብሎ ዘግቦልናል። ነገሩን ልብ ብለን ስናየው ዘጋቢዎቻችንም እየዘገቡልን […]

Read More →
Latest

እንባና ሳቅ by amir Ali ….Addis Ababa

By   /  July 25, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on እንባና ሳቅ by amir Ali ….Addis Ababa

☞በቅዳሜው የመርካቶና አካባቢዋ ግር ግር አንዱን ልጅ ፓሊሶች እየደበደቡት ዱላው ሲበዛበት ምን ቢል ጥሩ ነው “ወላሂ እኔ ክርስትያን ነኝ “ ☞አንዱ መንገደኛ ደግሞ ምን መጣብኝ ብሎ ሲሮጥ ከፓሊስ እጅ መግባት ያው ጥያቄ የለም ድብደባ ሲጀምሩ ክሩን አውጥቶ እያሳየ “እኔ የማርያም ነኝ “”I’m not joking እስቲ ወደራሴው ☞በተረገመው ቅዳሜ ወደ አውቶቢስ ተራ አካባቢ ነበርኩ እና ድንገት […]

Read More →
Latest

Ethiopia Says It Impounds Newspaper on National Security Grounds

By   /  July 25, 2012  /  AFRICA  /  Comments Off on Ethiopia Says It Impounds Newspaper on National Security Grounds

By William Davison (Bloomberg) — Ethiopia’s government blocked the distribution of a newspaper that featured front-page news about Prime Minister Meles Zenawi’s health and Muslim protests for national security reasons, Justice Minister Berhanu Hailu said. Authorities impounded last week’s edition of the Feteh newspaper after prosecutors invoked a 2008 law that permits them to seize […]

Read More →
Latest

ENTC request deplomatic relation with Australia Gov

By   /  July 24, 2012  /  AFRICA  /  Comments Off on ENTC request deplomatic relation with Australia Gov

ENTC requests diplomatic relations with Australian government The Ethiopian National Transitional Council (ENTC) has sent a communique to Mr. Bob Carr, Foreign Affairs Minister of Australia, requesting a diplomatic recognition. The letter was submitted to Mr. Carr by ENTC’s diplomatic representative in Australia, Ms. Minisha Girma. The letter Ms. Minisha Girma submitted explains ENTC’s mission, […]

Read More →
Latest

እኛ የምንታገለው ለሥርዓት ለውጥ እንጂ ለግለሰብ አይደለም ፣የድህረ መለስ ዜናዊ ኢህአዴግ ምን መልክ ይኖረው ይሆን?፣የሙስሊሙ ብስለት፣ የመንግስት ክስረት፣ 3 የኢቲቪ ቅጥፈት

By   /  July 24, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on እኛ የምንታገለው ለሥርዓት ለውጥ እንጂ ለግለሰብ አይደለም ፣የድህረ መለስ ዜናዊ ኢህአዴግ ምን መልክ ይኖረው ይሆን?፣የሙስሊሙ ብስለት፣ የመንግስት ክስረት፣ 3 የኢቲቪ ቅጥፈት

አቶ መለስ ሃኪም ይረፉ አላቸው፤ህዝቡ ግን “ይረፉ” ካለ ቆይቷል! -አቤ ቶክቻው እኛ የምንታገለው ለሥርዓት ለውጥ እንጂ ለግለሰብ አይደለም በተቃውሞ የተሳተፉ ሙስሊሞች በጅም እየታሰሩ ነው ተባለ በቃሊቲ ወህኒ ቤት ድንገተኛ ፍተሻ ተደረገ ሁለት መቶ ኢትዮጵያውያን በኮንቴይነር ተጭነው ከሀገር ሊወጡ ሲሉ ተያዙ የድህረ መለስ ዜናዊ ኢህአዴግ ምን 2 መልክ ይኖረው ይሆን? -ሰለሞን ስዩም አንድነት በወከባ ውስጥ ሆኖ […]

Read More →
Latest

አንድ ጥያቄ አለኝ አቶ ብእረ-ከት ስምኦን እና (ወ/ስላስ ነጋ )አቦይ ስብሃት ፣መለስ እረፍት ላይ ነው ሲሉን አዎ አርፎአል ማለታችሁ ነውን ?

By   /  July 24, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on አንድ ጥያቄ አለኝ አቶ ብእረ-ከት ስምኦን እና (ወ/ስላስ ነጋ )አቦይ ስብሃት ፣መለስ እረፍት ላይ ነው ሲሉን አዎ አርፎአል ማለታችሁ ነውን ?

ከይፋቴው                        በተደጋጋሚ በወያኔ መሪዎች ስለ አቶ መለስ ዜናዊ ሲነገር ሰምቻለሁ ትክክለኛ የሆነ መረጃ ለመስጠትም ሆነ ለመስማትም አልታደልኩም ፣ምክንያቱም የወያኔ መሪዎች ከአቶ መለስ ዜናዊ ጨምሮ የዉሸት ዋንጫዎች በመሆናቸው ሊሆን ይችላል ፤እኔም ብቻም አይደለሁም በመላው አገሪቱ ውስጥ ያሉት ህብረተሰቦች ዬነሱን ፕሮፖጋንዳ ከመስማት ተቆጥበው  እንዲያዉም ዘመን አመጣሾቹን […]

Read More →
Latest

የጋናው ፕሬዘዳንት በድንገት ሞቱ

By   /  July 24, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on የጋናው ፕሬዘዳንት በድንገት ሞቱ

ከሁለት ወራት በፊት ከጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜጋዊ ጋር በአሜሪካ በተደረገው እና ጠቅላይ ሚኒስትራችንን አበበ ገላው ባስደነገጠበት ስብሰባ ላይ ተካፍለው የነበሩት እና የውስጥ ድንጋጤአቸውን በፈገግታ የመለሱት የጋናው ፕሬዘዳንት በዛሬው እለት ድንገት መሞታቸውን ሮይተርስ በድረ ገፁ ገልጾአል። የጋናው ፕሬዝዳንት ጆሃን አታ ሚልስ ስድሳ ስምንት አመታቸው ሲሆን በዴሞክራሲያዊ ምርጫ ወደ ስልጣን የመጡ ዲሞክራት መሪ ከመሆናቸውም በተጨማሪ፤ሀገራቸው ሁለት ዲጂት […]

Read More →
Latest

Meles Zenawi Health Reports Blocked By Ethiopia Government

By   /  July 24, 2012  /  AFRICA  /  Comments Off on Meles Zenawi Health Reports Blocked By Ethiopia Government

JOHANNESBURG — A press freedom advocacy group says Ethiopian authorities have blocked the publication of a prominent independent newspaper featuring reports on the health of the country’s long-time ruler. The Committee to Protect Journalists said Tuesday that about 30,000 copies of the independent weekly Feteh were blocked on grounds of “inciting national insecurity and endangering […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar