የግብጽ መንግስት ልግስና እና የወያኔ የፖለቲካ ኪሳራ
ባሳለፍነው ሳምንት የግብጽ መንግስት በሊቢያ የሚገኙትን ኢትዮጵያውያኖችን ታፍነው ከነበረበት የኢሚግሬሽን ካምፕ ውስጥ ከሊቢያ መንግስት ጋር በመደራደር በራሱ ወጭ ወደ ሃገሩ በመውሰድ ከዚያም ወደ ሃገራቸው ኢትዮጵያ መመለሱን በአለም አቀፉ ሚዲያም ጭምር ሲነገር የነበረ እና የአለምን ህዝብ ትኩረት የሳበ ወሬ እንደነበር ይታወሳል ። ታዲያ እንዲህ ሆኖ ሳለ የግብጽ መንግስት እና የኢትዮጵያ መንግስት ባደረጉት ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ይሆናል ተብሎ የህብረተሰብን ቀልብ ከመሳቡም አንጻር የኢትዮጵያ መንግስት ለዚህ ከፍተኛ ልእልና ለግብጽ መንግስት ዳጎስ ያለ ገንዘብም ሆነ የአባይ ግድብ ጋር በተያያዘ ሁኔታ ለየት ያለ ነገር ያቀርባል ተብሎ የተገመተበት ሁኔታ ነበር ።ይህም ብቻ ሳይሆን ለዚህ ለመጭው ምርጫ ሲባል የፖለቲካ መጠቀሚያ ዘመቻ ያደርገዋል ተብሎ የተጠበቀውን የፖለቲካ ሂደት ፣የግብጽ መንግስት እንዳኮላሸበት ያሳያል ።ይሄውም መንግስት እንደ አገር አስተዳዳሪነቱ ህዝቡን ወይንም ዜጋውን የመጠበቅ ግዴታ እና መብቱም እንደመሆኑ መጠን አለማድረጉ ትልቅ የፖለቲካ ኪሳራ […]
Read More →አላሙዲ በኦሮሚያ ክልል የተገኘው ከፍተኛ ክምችት ያለው የወርቅ ማዕድንን ሊያወጡ ነው።
ምንጭ ሪፖርተር ጋዜጣ ብሔራዊ ማዕድን ኮርፖሬሽን በኦሮሚያ ክልል ጉጂ ዞን ዳዋ ዲጋቲ ቀበሌ በሚገኘውና በልዩ መጠሪያው ኦኮቴ ተብሎ በሚጠራው ሥፍራ ያገኘው ከፍተኛ ክምችት ያለው የወርቅ ማዕድን ላይ ሥራ ሊጀምር መሆኑን፣ የኮርፖሬሽኑ ባለቤትና ባለሀብት ሼክ መሐመድ ሁሴን ዓሊ አል አሙዲ ሚያዝያ 29 ቀን 2007 ዓ.ም. ገለጹ፡፡ ሼክ አል አሙዲ ከፍተኛ የወርቅ ክምችት መገኘቱን የገለጹት፣ ሚድሮክ ቴክኖሎጂ […]
Read More →የቀን ጨለማ የወረሳቸው የመርካቶ ልጆች
ህልማቸው በሜዲትራንያን ባህር የተዋጠው 7ቱ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች ከኤልሳቤት እቁባይና አለማየሁ አንበሴ በቅርቡ በሜዲትራኒያን ባህር ከዘጠኝ መቶ በላይ ሰዎችን አሳፍራ ስትጓዝ ሰጥማ 28 ተጓዦች ብቻ በህይወት በተረፉባት ጀልባ ላይ ተሳፍረው ከነበሩት መካከል በአደጋው የሞቱት የሰባት ኢትዮጵያውያን ወጣቶች አሳዛኝ መርዶ የተሰማው ከትላንት በስቲያ ነበር፡፡ የሰባቱም ሟቾች የትውልድ ሰፈር ደግሞ በአዲስ አበባ መርካቶ በሚገኘው የአባኮራን ሰፈር ውስጥ ነው፡፡ […]
Read More →የማለዳ ወግ … የማፍር የምኮራባቸው ፣ ጥበበኞች …
* “አልመች አለው ጎኔ !” ጃኪ ============ =================== ጥበብ የማህበረሰቡ ሁለንተናዊ ስሜት የሚገለጽባቸው ቀዳሚው እያዝናና የሚያስተምር ዘርፍ ቢሆንም አሁን አሁን ግን ያ እየሆነ አይታይም ። የማፍር የምኮራባቸው ፣ ጥበበኞች ጉዳይ አሁን አሁን ያሳስበኝ ይዟል …እናም የጎልማሳው አቀንቃኝ የጃኪ “አልመች አለው ጎኔ !” ጣዕመ ዜማ ውስጥ ስሜቴን ቢነካካው ፣ የማፍር የምኮራባቸው ፣ ጥበበኞች …ብየ ጀመርኩት ! […]
Read More →ጥርስ ሳያበቅል…(ማስረሻ ባደንጋ/ አባስ/)
ሚያዝያ2007/2015 ሰሞኑን በማህበራዊ ድህረ- ገፆች ላይ የተለቀቀናአንድ ኤርትራ ደርሶ የተመለሰ የኢሳት ጋዜጠኛ በኤርትራ ቆይታው ያገኘውን ነዋሪነታቸው በአውሮፓ የነበረና የትጥቅ ትግል ለማካሄድ ግንቦት7 ህዝባዊ ሃይልን ለመመስረት( ለመቀላቀል) ኤርትራ በረሃ ከወረዱ ሶስት ወጣቶች ጋር ያደረገውን አጭር ቃለመጠይቅ ለማየት ችዬ ነበር እነዚህ በቪዲዮ ላይ የምንመለከታቸው ወጣቶች እነማን ይሆኑ፤ ከየት ይምጡ፤ ከየትም ይግቡ ከባድ የሆነውን በረሃ ተቛቁመውና […]
Read More →My message to Amhara …it’s time to break our silence
It is quite clear that the TPLF regime has destined for the destruction of Ethiopia. At the beginning, TPLF’s basic objectives were to create the republic of Tigray and it was not to climb to the seat at Arat Kilo. This is evidenced by the formative documents, and testimonies of former members of the TPLF. […]
Read More →በስደት ለዜጎች መታረድ መገደል እንዲሁም ለሚደርስባቸው ስቃይ ተጠያቂው የወያኔ ነው !!
ዳዊት ደምመላሽ ( ኖርዌይ ) ያለፈው ወር ኢትዬጵያውያኖች በሀዘን እርር ድብን ያልንበትና መቼም ቢሆን ከዕሊናችን የማይጠፋ በሰው ልጅ ክቡር ፍጡር ላይ ከሰው ልጅ የማይጠበቀወን ያውም ከአፍሪካ በደቡብ አፍሪካ ደርባን ላይ እጅግ አሰቃቂ ታሪክ ይቅር የማይለው ማንኛውንም የሰው ልጅ የሚያሳፍር የትኛውንም ጥቁር ሰው ደግሞ ወዴት ልደበቅ የሚያሰኝ ሰብዓዊ ዘር ጠል ዘመቻ በኢትዬጵያኖች ላይ ተፈፅሞባቸዋል አስፓልት ላይ […]
Read More →በጀርመን አላማው የወያኔን ስርአት ከኢትዮጵያ መንቀል የሆነ ታላቅ ህዝባዊ ውይይት::
በጀርመን አላማው ወያኔን ስርአት ከኢትዮጵያ የመንቀል የሆነ ታላቅ ህዝብአዊ ውይይት:: ባሳላፍነው ቅድሜ ሚያዚያ 24 2007 ዓም በጀርመን ፍራንክፈርት የኢትዮጵያን የውውይትና የትብብር መድረክ ስብሰባ ተካሄደ:: ስብሰባውን በጀርመን የኢትዮጵያዊያን የውውትና የትብብር መድረክ ኮሚቴ የተዘጋጀ ሲሆን በስብሰባው አቶ ኦባንግ ሜቶ ታዋቂው የሰብአዊ መብት ተከራካሪ እና አቶ የሱፍ ያሲን የምስራቅ አፍሪካና የመካከለኛው ምስራቅ ፖለቲካና ተንታኝና የቀድሞ የጦቢያ መጽህሄት አምደኛ […]
Read More →US admits supporting Dictators.
US admits supporting Dictators. Wendy Sherman US Under Secretary of State for Political Affairs has openly admitted the desire to help dictators and mass killers in the horn of Africa. On April 16,2015 in Addis Ababa , the capital of Ethiopia, has the Secretary given a press briefing praising the Ethiopian ruthless dictatorial regime EPDRF […]
Read More →ደመና ገላጩ ከተወለደ 105 ዓመት ሆነው
የዛሬ 105 ዓመት ጥቅምት 7 ቀን 1902 ዓ.ም አንድ ሕጻን ወደ ምድር መጣ፡፡ የበቀለበት ደብር እንዶር ኪዳነ ምህረት ትሰኛለች፡፡ የህጻኑ አባት ካህን ሲሆኑ አባ አለማየሁ ሰሎሞን፣ እናታቸው ደግሞ ወ/ሮ ደስታ ዓለሙ ይባላሉ፡፡ የህጻኑ ወላጆች በአካባቢው ልማድ መሰረት ልጃቸውን በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የትምህርት ስርአት ውስጥ እንዲያልፍ አድርገውታል፡፡ በዚህም በደብረ ኤልያስ በደብረ ወርቅ እና በዲማ ትምህርቱን […]
Read More →