www.maledatimes.com 2018 - MALEDA TIMES - Page 25
Loading...
You are here:  Home  >  2018  -  Page 25
Latest

አንድም እናት መሞት የለባትም በሚለው የመንግስት አዋጅ ወጣቶች በሃኪሞች ግዴለሽነት እየሞቱ ነው ።

By   /  January 18, 2018  /  Addis Admas, Ethiopia  /  Comments Off on አንድም እናት መሞት የለባትም በሚለው የመንግስት አዋጅ ወጣቶች በሃኪሞች ግዴለሽነት እየሞቱ ነው ።

በሰሜን ሸዋ ዞን አስተዳደር ኤፍራታ እና ግድም ወረዳ አጣዬ ከተማ ባለው ሆስፒታል እየተከናወነ ያለው አስደንጋጭ ትእይንት ህዝብን አስደንግጧል ፣ ባለፉት ወራት ብዙ ወጣቶች ወደ ሆስፒታሉ ገብተው ህይወታቸውን እያጡ መመለሳቸው መንግስትም ምላሽ እንዲሰጣቸው ፣ህዝቡም የአመለካከት አድማሱን አስፍቶ ጥንቃቄ እንዲያደርግ ሲሉ ገልጠዋል ። በትላንትናው እለት ከዞኑ መስተዳድር ከሚኖሩ ዜጎች ለማለዳ እና ዘሃበሻ መረጃ ማእከል አቤቱታቸውን ያደረሱን ግለሰቦች […]

Read More →
Latest

ማዕከላዊ እስር ቤትን መዝጋቱን ትንሽ ብታቆዩት

By   /  January 3, 2018  /  Addis Admas, Ethiopia, ባላገሯ በአሜሪካ  /  Comments Off on ማዕከላዊ እስር ቤትን መዝጋቱን ትንሽ ብታቆዩት

  ማዕከላዊ እስር ቤትን መዝጋቱን ትንሽ ብታቆዩት የደርግ ባለስልጣናት በአስራ አንደኛው ሰዓት ላይ ከርቸሌን ማሰማመር ጀምረው ነበር።   በወቅቱ ምን እንደታያቸው ግልጽ ባይሆንም፤የኋላ ኋላ ግን ያንን ማድረጋቸው እንደጠቀማቸው አይተናል። በጅምር ላይ ከነበሩ የልማት ተቋማት ይልቅ ይህ የእስር ቤት  ግንባታ ቅድሚያ ተሰጠውና፣  ከርቸሌ ቅጥር ግቢ ውስጥ “አለም በቃኝ” የተሰነውን ክፍል እንዲገነባ አደረጉ።   በመጨረሻም “አለም በቃኝ”  የደርጎች  ማረፍያ […]

Read More →
Latest

ግልፅ ደብዳቤ ለአርቲስት ዘለቀ ገሰሰ :- ብዙ ዜጎች በሚሞቱባት ሀገር ፓርቲዎችን በሴራ እያፈረሱ ለአገዛዙ እድሜ ማራዘሚያነት እንዲውሉ መስራት ግን ታሪክ ይቅር የማይለው ሀገራዊ በደል ነው። 

By   /  January 2, 2018  /  Addis Admas, Ethiopia, ባላገሯ በአሜሪካ  /  Comments Off on ግልፅ ደብዳቤ ለአርቲስት ዘለቀ ገሰሰ :- ብዙ ዜጎች በሚሞቱባት ሀገር ፓርቲዎችን በሴራ እያፈረሱ ለአገዛዙ እድሜ ማራዘሚያነት እንዲውሉ መስራት ግን ታሪክ ይቅር የማይለው ሀገራዊ በደል ነው። 

ግልፅ ደብዳቤ ለአርቲስት ዘለቀ ገሰሰ ጉዳዩ:- ፓርቲያችንን አላማውን ለማሳት የሚያደርጉትን ተግባር እንዲያቆሙ ስለማሳሰብ ሰማያዊ ፓርቲ በኢትዮጵያ ፖለቲካ የድርሻውን ሃላፊነት ለመወጣት በሚያደርገው ጥረት ውስጥ ወጣት ሳሙኤል አወቀን ጨምሮ ብዙ አባላት ውድ የሆነውን የህይወት መስዕዋትነት ከፍለዋል። ቆራጥ አባሎቹም በየማጎሪያ ቤቱ እየተሰቃዩ ይገኛሉ። ብዙዎች አካላቸው ጎድሉዋል፣ ከስራ ተባረዋል፣ ተፈናቅለዋል፣ ቤተሰባቸው ተበትኑዋል። ነገር ግን ይህንን ብዙ መስዕዋትነት የተከፈለበትን ፓርቲ […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar