www.maledatimes.com
Loading...
You are here:  Home  >  Ethiopia  -  Page 246
Latest

በጊዜ ያንብቡት ( በይግዛው እያሱ)

By   /  December 19, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on በጊዜ ያንብቡት ( በይግዛው እያሱ)

በጊዜ ያንብቡት ( በ ይግዛው እያሱ) ማንም ሰው ስለ ወያኔለማወቅወያኔነትንመቀበልአይጠበቅበትም:: ወያኔነትንለመቀበልየወያኔንተንኮልናሴራተቀብሎህዝብንበጋራለማጥፋትየተዘጋጀመሆኑንማረጋገጥናመፈለግብቻነው::ወያኔዎችበጋራየሚስማሙበትነገርየህዝብፍትህየህዝብእኩልነትየህዝብመብትየሚረጋገጥበትን በአጠቃላይአገራዊስሜትንበማጥፋትየወያኔንጥቅምናየስልጣንዘመናቸውንለማራዘምየሚያደርጉትንማንኛውምየተንኮልስራለመደገፍቃልየሚገባበትን የጋራሰነዳቸውመከበሩላይ ነው:: ይህንእያወቁወገናቸውንለማጥፋትበፍርፋሪተታለውመሀላየሚፈፅሙብዙዎችናቸው:: ትቂቶቹችግርአስገድዷቸውየሚቀበሉሲሆኑአብዛኞቹደግሞህሌናቸውንሽጠውለሆዳቸውያደሩሆድአደሮችእንደሆኑይታወቃል:: ባጠቃላይየወያኔመንግስትየዘርፖለቲካባገሪቱውስጥበማንገስህዝቡንበብሄርከፋፍሎአንዱንካንዱበማባላትየስልጣንዘመኑንለማራዘምየተጠቀመበትአካሄድለጊዜውየጠቀመውቢሆንምህዝቡግንዛሬዛሬእውነታውንእየተረዳሲመጣእውነትለህዝቡበማሰብበቋንቋውበባህሉየመጠቀምየመናገርየመዳኘትመብትአለህየተባለውእውንሆኖበተግባርሲተረጎምእያየውባለመሆኑወያኔንአንቅሮየተፋበትናለማስወገድምጥረትእያደረገያለበትወቅትላይደርሷል:: ወያኔበአንድየዘርየጎሳየበላይነትተቋቁሞከጫካእስከከተማየሚያደርጋቸውተነኮሎቹደባዎቹሁሌ ራሱን ኮፍሶ እንዲኖር የሚያደርግበት አካሄዱ ማብቂያው አሁን ነው:: ውድ የኢትዮጵያ ህዝብ ሆይ! ዛሬ ወያኔ መጽሐፍ ነው:: የተንኮል መጽሐፍ:: ገለጥ እያደረግን ስናየው ጉዱን ከውስጡ ዘርዝረን ማንበብ የምንችለው:: ማንም ኢትዮጵያዊ ስለወያኔ ተንኮል ሴራ ከፋፍሎ ለመግዛት ስለተጠቀመበት ስልት የሕዝብን ሀብት […]

Read More →
Latest

ጂጂና ቴዲ፣ እንደ ቦብ ማርሊ እንደ ፌላ ኩቲ (ክንፉ አሰፋ)

By   /  December 19, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on ጂጂና ቴዲ፣ እንደ ቦብ ማርሊ እንደ ፌላ ኩቲ (ክንፉ አሰፋ)

ጂጂና ቴዲ፣  እንደ ቦብ ማርሊ እንደ ፌላ ኩቲ (ክንፉ አሰፋ) ጃማይካዊውን የጥበብ ሰው ጋሪሰን ሃውክን በመንተራስ አርቲስት ጂጂ እና ቴዲ አፍሮ ሰሞኑን የለቀቁት ‘ጀግና አይፈራም … ተስፋ አይቆርጥም‘´ ነጠላ ዜማ በብዙዎች አድናቆትን እየተቻረይገኛል። ብዙዎችንም አነቀቅቷል። ሙዚቃው የተለየ ነው፣ የሚያበረታታ እና የሚያነቃቃም ነው።   ‘ጀግና አይፈራም … ተስፋ አይቆርጥም’! “   ብዙውን ግዜ በጦር ጀብዱ የፈጸመን ወይንም ድል ያደረገን ሰው ጅግና ብለን እንጠራዋለን። ጀግንነትን በዚህ መስፈርት ብቻ ከለካነው – ይህ ቀላሉ ጀግንነት ሊሆን ይችላል። ከባዱ እናእውነተኛው ጀግንነት ግን ጦርነትን ሳይሆን ሰላምን ማሸነፍ መቻል ነው።   ምንም አይነት ጅብዱ ቢፈጽም ራእይ ግን የሌለው ሰው ጀግና ሊሆን አይችልም።  ህይወት ካለ ተስፋ አለ። ተስፋ ካለ ህልም አለ። ህልም ካለ ራዕይ አለ። ራእይ ያለው ሰው ነው ጀግና። ‘ጀግና አይፈራም … ተስፋ አይቆርጥም’!   የኢትዮጵያ አርቲስቶች በተለያዩ ወቅቶች ከፍቅር ወጣ ያሉ የተለያዩ ሙዚቃዎችን ሲጫወቱ አስተውለናል። በአብዮት ዘመን፣ በጦርነት ዘመን፣  በድል ዘመን፣  ወዘተ … አብዛኞቹ ዘፈኖችም ሆኑቀረርቶዎች ታዲያ ፈረንጆቹ ኢንስፓሬሽናል እንደሚሉት መንፈስን የሚያነቃቁና የጀግነነት ሞራልን ከፍ የሚያደርጉ አልነበሩም።   አንቱ የሚባሉ የሃገራችን አርቲስቶች ካቀነቀኗቸው የፍቅር ዜማዎች አንዳንዶቹ የሚደንቁ ናቸው።   “ቆዳዬ ተገፎ፣ ይሁንልሽ ጫማ፣ ስጋየም ይደገም፣ ላንቺ ከተስማማ..”   “ፍየል ቅጠል እንጂ፣ አትበላም እንጉዳይ፣ በጥርሷ ሰላሳ፣ ባይኗ መቶ ገዳይ…”   […]

Read More →
Latest

If There Was Ever a Time for Peace — It’s Now

By   /  December 18, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on If There Was Ever a Time for Peace — It’s Now

2012 is quickly drawing to a close, and while many celebrate the season with family and friends, the war machine maintains its imperial depravity with total disregard for humanity and an insatiable appetite for power and profit. And big media lends it credibility because morally bankrupt leaders and institutions of power keep them on their […]

Read More →
Latest

Gun Violence in America

By   /  December 17, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on Gun Violence in America

US civilian gun ownership is the highest worldwide. Yemen ranks second. America doubles the Yemeni level. Gun related violence follows. In America it’s endemic. In Chicago alone, gun-related deaths exceed one a day. More Chicagoans are shot and killed than US forces in Afghanistan by any means. Gun ownership makes it simple as ready, aim, […]

Read More →
Latest

ሥጋን ከሚግጡ መቅኒን ወደሚመጡ ዳግማዊ ጉዱ ካሣ

By   /  December 17, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on ሥጋን ከሚግጡ መቅኒን ወደሚመጡ ዳግማዊ ጉዱ ካሣ

                 ሥጋን ከሚግጡ መቅኒን ወደሚመጡ ዳግማዊ ጉዱ ካሣ ማሳሰቢያ፡- ማንም ይሁን ማን የደም ግፊት ካለበት፣ በቀላሉ የሚናደድ ወይ የሚበሳጭ ከሆነ፣ የኢትዮጵያዊነት ስሜቱ የሚያይልበትና ዘወትር የሚያስጨንቀው ከሆነ… ይህን ጽሑፍ በጭራሽ ባያነብ ይመረጣል፡፡ ይህ መጣጥፍ በተቻለ መጠን ከተሞክሮና ከሕዝባዊ ብሶቶች በመነሣት በስፋት የሚስተዋሉ እውነታዎችን እንዳለ የሚያቀርብ እንጂ በተለመደው የይሉኝታና የመለሳለስ ባህል ተዋዝቶ አንድን ወገን ለማስደሰት ወይ […]

Read More →
Latest

ይህም አለ ክፍል 5 በፀሐይ በየነ …

By   /  December 17, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on ይህም አለ ክፍል 5 በፀሐይ በየነ …

ይህንን ስሎት ብዙም እንዳይገርምዎት አመት ሙሉ ነጭ ሩዝ በጨው ቀቅሎ ሲበላ የከረመ ሰው ሁላ ለረመዳን ሲሆን ከየት እንደሚያመጣው አያውቁም፡፡ አይነት ደርድሮ ሲበላ የሚያዩት፡፡ ፆሙ ገብቶ እየተገባደደ ሲሄድ ደግሞ የልብስ፣ የእቃ የጫማና የጌጣጌጥ መግዣ ጊዜ ነው፡፡ ሁሉም የገበያ ቦታ በልጅ፣ በአዋቂ በወንድ በሴት ተጨናቆ ያዩታል፡፡ ግፊያና ትርምሱን ለመቻል  ጠንከር ያለ ሰውነት፣ ዘለግ ያለ ቁመና ያስፈልጎታል፡፡ አለበለዚያ […]

Read More →
Latest

ሥጋን ከሚግጡ መቅኒን ወደሚመጡ

By   /  December 17, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on ሥጋን ከሚግጡ መቅኒን ወደሚመጡ

       ዳግማዊ ጉዱ ካሣ ማሳሰቢያ፡- ማንም ይሁን ማን የደም ግፊት ካለበት፣ በቀላሉ የሚናደድ ወይ የሚበሳጭ ከሆነ፣ የኢትዮጵያዊነት ስሜቱ የሚያይልበትና ዘወትር የሚያስጨንቀው ከሆነ… ይህን ጽሑፍ በጭራሽ ባያነብ ይመረጣል፡፡ ይህ መጣጥፍ በተቻለ መጠን ከተሞክሮና ከሕዝባዊ ብሶቶች በመነሣት በስፋት የሚስተዋሉ እውነታዎችን እንዳለ የሚያቀርብ እንጂ በተለመደው የይሉኝታና የመለሳለስ ባህል ተዋዝቶ አንድን ወገን ለማስደሰት ወይ ሌላን ወገን ለማስከፋት […]

Read More →
Latest

የሚኪያስ የጨለማ ጉዞ ከየት ወዴት

By   /  December 17, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on የሚኪያስ የጨለማ ጉዞ ከየት ወዴት

ባለፈው ሳምንት አርብ ምሽት እኩለ ለሊት ላይ ነበር ለወላጅ እና ዘመድ አዝማዶቹ አስደንጋጭ እና አሳዛኝ ዜና ከአካባቢው የእለት ተረኛ ፖሊስ አባላት የልጃቸውን ህይወት ድንገተኛ አደጋ ላይ መውደቅ የሰሙት ።ይህንን ያልተጠበቀ ዜና መስማትም አይደለም ይሆናል ታስቦ አይታወቅም ፡ምናልባትከልጁ የአስተዳደግ እና የተፈጥሮ ባህርይ አንጻር እንዲህ አይነቱን ነገር መጠበቅም ሆነ መገመት ከባድ የሆነ የአይን ብዥታን ይፈጥራል ።በቺካጎ እና […]

Read More →
Latest

Chemtrails, Aerosol Geoengineering and Bioengineering: A Massive Biological Experiment of Unknown Purpose

By   /  December 16, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on Chemtrails, Aerosol Geoengineering and Bioengineering: A Massive Biological Experiment of Unknown Purpose

By Prof. James F. Tracy Global Research, December 14, 2012 Url of this article: http://www.globalresearch.ca/chemtrails-aerosol-geoengineering-and-bioengineering-a-massive-biological-experiment-of-unknown-purpose/5315539 “The ultimate solution is a multiplication of leverage by citizens to the point where it simply cannot be denied”. –Clifford Carnicom The materials disbursed in stratospheric aerosol geoengineering operations contain a combination of ionizable metallic salts, filaments, gel-type materials, and crystals. […]

Read More →
Latest

5 heartbreaking images from Connecticut’s devastating school shooting

By   /  December 14, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on 5 heartbreaking images from Connecticut’s devastating school shooting

By Lauren Hansen | The Week Related Content Enlarge Photo These pictures speak louder than words Shortly after 9 a.m. on an otherwise unassuming day in Newton, Conn., a gunman entered a kindergarten classroom at Sandy Hook Elementary School, beginning a rampage that has reportedly left as many as 27 people dead, 18 of whom […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar