www.maledatimes.com ” የISIS ሽብር እርምጃ አንድ አደረገን እንጅ አልለያየንም! ” - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  Ethiopia  >  Current Article

” የISIS ሽብር እርምጃ አንድ አደረገን እንጅ አልለያየንም! ”

By   /   April 24, 2015  /   Comments Off on ” የISIS ሽብር እርምጃ አንድ አደረገን እንጅ አልለያየንም! ”

    Print       Email
0 0
Read Time:40 Second
የማለዳ ወግ ቅምሻ ልዩ  ዘገባ …

” የISIS ሽብር እርምጃ አንድ አደረገን እንጅ አልለያየንም! “

* በሳውዲ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን የአሸባሪው የ ISIS የእጭካኔ እርምጃ አዎገዙ  !
* ” የሰው አራዊቶች እርምጃ ለዘመናት ተፋቅሮ ሳይለያይ የኖረው ኢትዮጵያዊ ሙስሊምና  ክርስትያኑን አይለያየንም !” ከነዋሪው ድምጽ
* በሳውዲ ሰማይ የኢትዮጵያ ሀዘን ለመግለጽ ባንዴራችን ዝቅ ብሎ በመውለብለብ ላይ ነው
* የተለያዩ ሀገር ዲፕሎማቶች ሀዘናቸውን እየገለጹ ነው
* አለም አቀፍ የኢትዮጵያ ትምህርት ቤት 3000 ተማሪዎች በሊብያ ለተሰውት ወገኖች የህሊና ጸሎት አድረጉ
* የውጭ ዲፕሎማቶችና ነዋሪው ጥልቅ ሀዘኑን በመግለጽ ላይ ናቸው
* መንግስት በሀገር ቤት ሀዘናቸውን ለመግለጽ በወጡ ወገኖች ላይ የወሰደው የሃይል እርምጃም ተኮንኗል

በማለዳ ወግ ሰሞነኛ የመረጃ ቅምሻ ፣ በአዲስ አቀራረብ በድምጽ የተሰናዳ ልዩ ጥንቅር …   !

የሞቱትን ነፍስ ይማር  !

ነቢዩ ሲራክ

በጨለመው ሚያዝያ 16o ቀን 2007 ዓም
Listen to Ethiopian in Saudi reaction on ISIS brutal killing by Nebiyu Sirak #np on #SoundCloud
Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %
    Print       Email
  • Published: 9 years ago on April 24, 2015
  • By:
  • Last Modified: April 24, 2015 @ 8:17 pm
  • Filed Under: Ethiopia

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

You might also like...

በሰሜን ሸዋ ዞን ኤፍራታ እና ግድም ወረዳ መከላከያ ከአማራው ማህበረሰብ እና ከፋኖ ጋር ጦርነት ገጥሟል

Read More →

This site is protected by wp-copyrightpro.com

%d bloggers like this:
Skip to toolbar