www.maledatimes.com ቆሼ ተራ በድጋሚ ተደረመሰ በሰው እና በንብረት ላአይ ጉዳት ደረሰ - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  Addis Admas  >  Current Article

ቆሼ ተራ በድጋሚ ተደረመሰ በሰው እና በንብረት ላአይ ጉዳት ደረሰ

By   /   September 15, 2017  /   Comments Off on ቆሼ ተራ በድጋሚ ተደረመሰ በሰው እና በንብረት ላአይ ጉዳት ደረሰ

    Print       Email
0 0
Read Time:20 Second

በአዲስ አበባ ኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ በተለምዶ #ቆሼ በሚል መጠሪያ በሚታወቀው ሰፈር የተከመረው የቆሻሻ ተራራ ለሁለተኛ ጊዜ ተደረመሰ። የአካባቢው ነዋሪዎች ቆሻሻው መደርመሱን እና ምን ያህል ሰዎች እንደሞቱ እንደማይታወቅ ተናግረዋል። አዲስ አበባ እሳት እና ድንገተኛ አደጋዎች መቆጣጠር እና መከላከል ባለሥልጣን ህዝብ ግንኙነት ባለሙያ አቶ ንጋቱ ጉዳት መድረሱን ለዶይቼ ቬለ አረጋግጠዋል። አደጋው የደረሰው ከቀኑ 6 ሰዓት ከ15 መሆኑን እና እስካሁን አንድ ሰው መሞቱን ተናግረዋል። መንስኤው አለመታወቁንም ጨምረው ገልጸዋል።

Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %
    Print       Email

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

You might also like...

♦ “ ትክክለኛ ፍትሕ አይሰጡም” የተባሉት የጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኛ ከችሎት እንዲነሱ ተጠየቀ !

Read More →

This site is protected by wp-copyrightpro.com

%d bloggers like this:
Skip to toolbar