Read Time:27 Second
56 የግንቦት7 እና 41 የኦነግ እስረኞች
ከእነዚህም በተጨማሪ ውሳኔ አግኝተው በጎንደር እና በጭልጋ ማረሚያ ቤቶች የነበሩ 55 ፍርደኞች በይቅርታ ከእስር እንዲለቀቁ ተወስኗል።
የአማራ ክልል ፍትህ ቢሮ የጎንደር ቋሚ ምድብ አስተባባሪ አቶ ብስራት አበራ ክሳቸው የተቋረጠውና በይቅርታ የሚፈቱት ተጠርጣሪዎች እና ፍርደኞች ባለፉት ጊዜያት በሽብር፣ ሁከትና አመፅ ተሳትፎ ተጠርጥረው እና ተከሰው የነበሩ ናቸው።
በክስ ሂደት ላይም ያሉ አብዛኛዎቹ በዋስትና መብት ላይ ያሉ ሲሆን፥ ተጠርተው የተሃድሶ ስልጠና ከወሰዱ በኋላ ከክሳቸው ነፃ ይሆናሉ ብለዋል።
በማረሚያ ቤት የሚገኙ ፍርደኞች እና ተጠርጣሪዎች ከነገ ጀምሮ እንደሚለቀቁ የገለፁት አቶ ብስራት፥ እስካሁንም አምስት ፍርደኞች ተገቢውን የይቅርታ ሂደት አልፈው መለቀቃቸውን አስታውቀዋል።
Wondering where the comments are? We encourage you to use the share buttons below and start the conversation on your own!
- Email a link to a friend (Opens in new window) Email
- Share on Facebook (Opens in new window) Facebook
- Share on X (Opens in new window) X
- Share on LinkedIn (Opens in new window) LinkedIn
- Share on Pinterest (Opens in new window) Pinterest
- Share on Tumblr (Opens in new window) Tumblr
- Print (Opens in new window) Print



Print
Email
Average Rating