www.maledatimes.com አቡነ መርቆርዮስ ወደ መንበራቸው እንዲመለሱ ተወሰነ - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  Addis Admas  >  Current Article

አቡነ መርቆርዮስ ወደ መንበራቸው እንዲመለሱ ተወሰነ

By   /   July 23, 2018  /   Comments Off on አቡነ መርቆርዮስ ወደ መንበራቸው እንዲመለሱ ተወሰነ

    Print       Email
0 0
Read Time:35 Second

(ዘ-ሐበሻ) ኢትዮጵያ የሚገኘው እና አሜሪካ በሚገኘው ቅዱስ ሲኖዶስ መካከል የተጀመረው እርቀ ሰላም ታላቅ ውሳኔ አስተላለፈ::
በአዲስ አበባው እና በውጭ ሃገር ያለው ሲኖዶስ ከብዙ ልፋት እና ሽምግልና በኋላ እርቀሰላሙ ተፈጽሟል:: በዚህም መሰረት በውጭ ሃገር ያለው ሲኖዶስ እና በሃገር ቤት ያለው ሲኖዶስ አንድ እንዲሆኑ ተወስኗል:: በዚህም መሰረት ፓትርያሪክ አቡነ መርቆሪዮስ ወደ መንበራቸው የሚመለሱ እንዲመለሱ ከስምምነት ተደርሷል::

አቡነ ማቲያስም እንዲሁ የቢሮ ሥራዎችን እንዲያከናውኑና በፕትርክናቸው የሚቀጥሉ ሲሆን ዋናው መንበር ላይ አቡነ መርቆሪዮስ እንዲቀመጡ መወሰኑንና እርቀሰላሙም በዚሁ መንገድ መጠናቀቁን የዘ-ሐበሻ ምንጮች ገልጸዋል::

እንደ ምንጮቻችን ገለጻ ከኢትዮጵያ የመጡት አባቶችም ሆኑ በውጭ ያሉት አባቶች ስብሰባ በሌሎች ጉዳዮች ላይ ይቀጥላል:: የፊታችን ቅዳሜ ከጠዋቱ በ10 ሰዓት ላይም ዶ/ር አብይ አህመድ ፓትርያርክ አቡነ መርቆርዮስን እና ሌሎች አባቶችን በዋሽንግተን ዲሲ እንደሚያነጋግሩ የዘ-ሐበሻ ምንጮች ጠቁመዋል::

Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %
    Print       Email

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

You might also like...

♦ “ ትክክለኛ ፍትሕ አይሰጡም” የተባሉት የጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኛ ከችሎት እንዲነሱ ተጠየቀ !

Read More →

This site is protected by wp-copyrightpro.com

%d bloggers like this:
Skip to toolbar