www.maledatimes.com ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ የሚዲያ ቢሮ ከፈተ - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  Addis Admas  >  Current Article

ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ የሚዲያ ቢሮ ከፈተ

By   /   July 31, 2018  /   Comments Off on ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ የሚዲያ ቢሮ ከፈተ

    Print       Email
0 0
Read Time:51 Second

እስክንድር ነጋ የሚዲያ ቢሮ ከፈተ!

ላለፉት 12 አመታት በህወሀት/ኢህአዴግ አገዛዝ በኃይል ተዘግተው ከነበሩት የነፃው ፕሬስ ቢሮዎች መካከል አንዱ የነበረው የእነ እስክንድር ቢሮ ዳግም ተከፈተ። በቅርቡም በተለያዩ የሚዲያ ውጤቶች ከህዝቡ ጋር ለመገናኘት ተግባራዊ እንቅስቃሴ ላይ ይገኛል…..ጋዜጠኞች ተሰባስበውም ኬክ በመቁረስ መልካም የስራ ዘመን ተመኝተዋል….ነፃው ፕሬስ ታፍኖ አይቀርም….የህዝብ አደራ አለብን በማለት ገልጸዋል ! ባሳለፍነው ወር ጋዜጠኛ እስክንድ ነጋ በሰሜን አሜሪካ ባደረገው ጉዞ ከተለያዩ የቀድሞ የስራ ባልደረቦቹ ጋር በዳላስ ቴክሳስ የሚዲያ ምክክር እና የስራ ሂደት አስመልክቶ ስብሰባ ማካሂያዱ ይታወቃል በዚህም መሰረት በስደት ላይ ያሉትን ጋዜጠኞች እን በሃገር ውስጥ ያሉትን ትንታግ የሚዲያ ሰዎች በማሰባሰብ ጠንካራ የሆነ አለም አቀፋዊ የቴሌቪዥን ተቋም ለማቋቋም እና ስራውን በተቀላጠፈ ሁኔታ እንዲከንወን ለማድረግ ቃል ገብተዋል።

ጋዜጠኞች እንደጋዜጠኝነታቸው ለፖለቲካ ፓርቲዎች ወይንም ለመንግስት እና ወኪሎቻቸው የሚወክል ሳይሆን ህዝብን እና ሃገርን ሊጠቅም በሚችል መልኩ ተአማኒነትን የተሞላ የመረጃ ሃይል ፍሰትን ይዞ እንዲጓዝ የሚያስችል ፣ትልቅ ተቋም መፈጠር አለበት ሲሉም አምነዋል። በዚህም ሂደት ወደፊት የቦርድ አባላትን እና የሼር ሆልደር አባላትን የማሰብሳሰብ እና የማጠናከር ስራ ይሰራል በማለት መክረዋል፡፤
ድል ለዲሞክራሲ!!

Image may contain: 9 people, including Elias Gebru Godana, people smiling, people standing

ጋዜጠኞቹ በሰሜን አሜሪካ ውይይት በአደረጉበት ወቅት

Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %
    Print       Email

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

You might also like...

♦ “ ትክክለኛ ፍትሕ አይሰጡም” የተባሉት የጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኛ ከችሎት እንዲነሱ ተጠየቀ !

Read More →

This site is protected by wp-copyrightpro.com

%d bloggers like this:
Skip to toolbar