www.maledatimes.com አምባሳደር ብርሃነ መስቀል በአማራው ላይ የተናገርኩት ቪዲዮዎች የቀረቡት አክቲቪስት እያለሁ የተናገርኩት ነው ሲሉ ገልጸዋል። - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  Addis Admas  >  Current Article

አምባሳደር ብርሃነ መስቀል በአማራው ላይ የተናገርኩት ቪዲዮዎች የቀረቡት አክቲቪስት እያለሁ የተናገርኩት ነው ሲሉ ገልጸዋል።

By   /   October 6, 2019  /   Comments Off on አምባሳደር ብርሃነ መስቀል በአማራው ላይ የተናገርኩት ቪዲዮዎች የቀረቡት አክቲቪስት እያለሁ የተናገርኩት ነው ሲሉ ገልጸዋል።

    Print       Email
0 0
Read Time:27 Second

       ጋዜጠኞችን ወርፈዋል ስራችሁን በትክክል ስሩ እናንተ ናችሁ ያልተባለውን እየቆራረጣችሁ
ሰዎችን በችግር ውስጥ የምትከቱት ሲሉ ተናግረዋል።

የካሊፎርኒያው ቆንሱሌት ጀነራል የሆኑት ዶክተር
ብርሃነ መስቀል ስኜ በኦኤም ኤን ላይ የቀረበው ቪዲዮ በፖለቲከኞች ተንኮል እና ሴራ ምክንያት ተቆራርጦ የቀረበ ነው ፣ እኔ ይህንን
ቃለ መጠይቅ የሰጠሁት ቀድሞ ገና አክቲቪስት ሳለሁ የሰጠሁት ነው 
፣ ምናልባትም ቪዲዮውን ትኩረት ሰጥታችሁ ከተመለከታችሁት መሰረታዊ ሃሳቦችን የያዘ አይደለም፣ ለዚህም ደግሞ እናንተ
ጋዜጠኞች ሙያችሁን አክብራችሁ እውነተኛ ነገር ብትሰሩ ተገቢ ነው ሲሉ ቁጣቸውን አሰምተዋል።

በዚህ ጉዳይ ላይ የሰጡትን ድምጽ አያይዘነዋል ያድምጡት

Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %
    Print       Email

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

You might also like...

Traveler’s Alleged Crimes and Robbery at Bole Airport Raise Concerns

Read More →

This site is protected by wp-copyrightpro.com

%d bloggers like this:
Skip to toolbar