www.maledatimes.com ማስተር ካርድ ፋውንደሽን ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞችን ሊደግፍ ነው - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  Addis Admas  >  Current Article

ማስተር ካርድ ፋውንደሽን ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞችን ሊደግፍ ነው

By   /   June 8, 2020  /   Comments Off on ማስተር ካርድ ፋውንደሽን ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞችን ሊደግፍ ነው

    Print       Email
1 0
Read Time:36 Second

 

ማስተር ካርድ ፋውንዴሽን በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ የተጎዱ የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞችን ሊደግፍ መሆኑን አስታወቀ፡፡ ማስተር ካርድ ፋውዴሽን ከኢትዮጵያ ስራ እድል ፈጠራ ኮሚሽን እና ፈርስት ኮንሰልት አማካሪ ድርጅት ጋር በመተባበር ነው የድጋፍ ፕሮግራሙን ይፋ ያደረገው። የአስቸኳይ የድጋፍ ፕሮግራሙም በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት ጉዳት የደረሰባቸው ለጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞችን ተጠቃሚ የሚያደርግ መሆኑም ከማስተር ካርድ ፋውዴሽን የተገኘው መረጃ ያመለክታል። ለድጋፉም በማስተር ካርድ ፋውዴሽን አማካኝነት የ24 ነጥብ 8 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር መነሻ ገንዘብ የቀረበ ሲሆን፥ ድጋፉም ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞችን በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ወቅት ጠንካራ ሆነው ሰራተኞቻቸውን ይዘው እንዲቆዩ እንዲሁም ከወረርሽኙ በኋላ ፈጠራ የታከለበት የስራ እድል እንዲፈጥሩ የሚያስችል ነው ተብሏል። የገንዘብ ድጋፉ ቀላል ብድርን ጨምሮ በተለያዩ መንገዶች ተፈፃሚ የሚደረግ ሲሆን፥ የሚደረገው የገንዘብ ድጋፍ አይነት እና መጠንም እንደ ኢንተርፕራይዞቹ አቅም እና ፍላጎት የሚወሰን መሆኑም ተገልጿል።

Happy
Happy
100 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %
    Print       Email

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

You might also like...

Traveler’s Alleged Crimes and Robbery at Bole Airport Raise Concerns

Read More →

This site is protected by wp-copyrightpro.com

%d bloggers like this:
Skip to toolbar