www.maledatimes.com ከለይቶ ማቆያ የሚያመልጡ የኮቪድ-19 ተጠርጣሪዎች መኮብለል! - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  Addis Admas  >  Current Article

ከለይቶ ማቆያ የሚያመልጡ የኮቪድ-19 ተጠርጣሪዎች መኮብለል!

By   /   July 19, 2020  /   Comments Off on ከለይቶ ማቆያ የሚያመልጡ የኮቪድ-19 ተጠርጣሪዎች መኮብለል!

    Print       Email
0 0
Read Time:34 Second

በጋምቤላ ክልል በኮሮና የተጠረጠሩ ሰዎች ከለይቶ ማቆያ እየጠፉ መሆኑን የጋምቤላ ክልል ጤና ቢሮ ማስታወቁን ዶቼ ቨለ አስነብቧል።

የክልሉ ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊ ዶ/ር ኡጁሉ እንደተናገሩት በለይቶ ማቆያነት ከሚያገለግለው ከጋምቤላ ዩኒቨርስቲ በተለያዩ ጊዜያት ያመለጡ ሰዎች ቁጥር 18 ደርሷል።

ሰዎቹን ፈልጎ ማግኘቱ አስቸጋሪ እንደሆነ የጠቀሱት ሃላፊው ከመካከላቸው እስካሁን የተገኘ አለመኖሩን አስረድተዋል።

የክልሉ ነዋሪዎች በሽታው የለም መመርመሪያውም በትክክል አይመረምርም የሚሉና ሌሎች የተሳሳቱ አመለካከቶችን እንደሚያንጸባርቁ የገለጹት ዶ/ር ኡጁሉ ህዝቡ ስለ በሽታው ያለው ግንዛቤ አናሳ መሆን #አሳሳቢ ደረጃ ላይ ይገኛል ብለዋል።

አብዛኛዎቹ የኮሮና ታማሚዎች ምልክት ስለማያሳዩ ብዙዎች በሽታው የለም የሚል እምነት እንዳደረባቸው ዶክተር ኡጁሉ ተናግረዋል።

በጋምቤላ ክልል እስካሁን በበሽታው የተያዙት ሰዎች ቁጥር 180 የደረሰ ሲሆን 54 ሰዎች ደግሞ በለይቶ ማቆያ ውስጥ እንደሚገኙ የዶቼ ቨለ መረጃ ያሳያል

Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %
    Print       Email

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

You might also like...

Traveler’s Alleged Crimes and Robbery at Bole Airport Raise Concerns

Read More →

This site is protected by wp-copyrightpro.com

%d bloggers like this:
Skip to toolbar