www.maledatimes.com የቀድሞው ጠ/ሚ ኃይለማርያም ደሳለኝ የጥበቃ ኃላፊ የኮሮና ቫይረስ የተገኘበት እሳቸውም እራሳቸውን አግልለዋል!! - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  Addis Admas  >  Current Article

የቀድሞው ጠ/ሚ ኃይለማርያም ደሳለኝ የጥበቃ ኃላፊ የኮሮና ቫይረስ የተገኘበት እሳቸውም እራሳቸውን አግልለዋል!!

By   /   August 14, 2020  /   Comments Off on የቀድሞው ጠ/ሚ ኃይለማርያም ደሳለኝ የጥበቃ ኃላፊ የኮሮና ቫይረስ የተገኘበት እሳቸውም እራሳቸውን አግልለዋል!!

    Print       Email
0 0
Read Time:39 Second

የቀድሞው ጠ/ሚ ኃይለማርያም ደሳለኝ የጥበቃ ኃላፊ የኮሮና ቫይረስ የተገኘበት ሲሆን እሳቸዉ እና ቤተሰቦቻቸው በተደረገላቸዉ ምርመራ ከቫይረሱ ነፃ መባላቸዉን በቲዉተር ገፃቸዉ ገልጸዋል። ይህ በእንዲህ እንዳለ አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ ራሳቸውን አግልለዋል! ትናንት ምሽት በጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ በተተረከ ዘጋቢ ፊልም ምርቃት መርሀ ግብር ላይ በክብር እንግድነት ተጋብዘው መገኘት ያልቻሉት የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ በኮሮና ቫይረስ በመጠርጠራቸው ምክንያት ራሳቸውን አግልለው ነው ተብሏል፡፡ በመርሃ ግብሩ ላይ በክብር እንግድነት ተጋብዘው ያልተገኙት የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር ሀይለማርያም ደሳለኝ በኮሮና ቫይረስ ተጠርጥረው ራሳቸውን አግለው ነው በማለት ለተጋባዥ እንግዶች ያሳወቁት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ናቸው፡፡ በዚህ ጉዳይ ከአሀዱ ኤፍ ኤም ሬድዮ 94.3 የተጠየቁት የቀድሞዋ ቀዳማዊት እመቤት ወ/ሮ ሮማን ተስፋዬ አቶ ሀይለማርያም ደሳለኝ በመልካም ሁኔታ ላይ ይገኛሉ ሲሉ መልሰዋል።  https://youtu.be/ZnSUYCZPsfE

የቀድሞው ጠቅላይ ሚንስትር ሃይለማርያም

Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %
    Print       Email

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

You might also like...

Traveler’s Alleged Crimes and Robbery at Bole Airport Raise Concerns

Read More →

This site is protected by wp-copyrightpro.com

%d bloggers like this:
Skip to toolbar