www.maledatimes.com የሃይማኖት አባቶች የእርስ በእርስ ግጭቱ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ እንዲቆም ጠየቁ ! - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  Addis Admas  >  Current Article

የሃይማኖት አባቶች የእርስ በእርስ ግጭቱ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ እንዲቆም ጠየቁ !

By   /   November 5, 2020  /   Comments Off on የሃይማኖት አባቶች የእርስ በእርስ ግጭቱ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ እንዲቆም ጠየቁ !

    Print       Email
0 0
Read Time:17 Second

የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ የበላይ ጠባቂ አባቶች በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ አስመልክቶ ዛሬ መግለጫ ሰጥተዋል። ከነገ ጥቅምት 26 ቀን 2013 ዓ/ም ጀምሮ ለአንድ ሣምንት የሚቆይ ጸሎትና ምህላ በሁሉም እምነት ተቋማት እንደየ እምነት ስራቱ እንዲከናወን ተገልጿል። የፌደራል መንግስት እና የትግራይ ክልል መንግስት ከሁሉም በፊት ቅድሚያ ለሀገር ሠላም እና መረጋጋት በመስጠት በመካከላቸው የተጀመረውን የእርስበርስ ግጭት ያለምንም ቅድመ ሁኔታ እንዲያቆሙ ተጠይቋል።

Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %
    Print       Email

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

You might also like...

Traveler’s Alleged Crimes and Robbery at Bole Airport Raise Concerns

Read More →

This site is protected by wp-copyrightpro.com

%d bloggers like this:
Skip to toolbar