www.maledatimes.com maleda times - MALEDA TIMES - Page 163
Loading...
You are here:  Home  >  Articles by maleda times  -  Page 163
Latest

ለኢትዮጵያና ለኢትዮጵያዉያን ብሄራዊ እርቅ ያስፈልጋል?

By   /  October 20, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on ለኢትዮጵያና ለኢትዮጵያዉያን ብሄራዊ እርቅ ያስፈልጋል?

============================== ****** ሸንቁጥ አየለ (shenkutayele@yahoo.com ) **** የኢትዮጵያ ህዝብ ዉህድ ህዝብ መሆኑን እና የጋራ ማንነት ያለዉ ህዝብ መሆኑን በቀደመዉ ጽሁፍ አስተዉለናል:: ዉህድነትና የጋራ ማንነት ግን የግድ ወደ አዎንታዊ የእርስ በእርስ መስተጋብር ብቻ ሊወስድ ይችላል የሚል አንደምታ ያለዉ ትንታኔ ላይ መቆም አይቻልም:: አንድ ህዝብ ዉህድ ሲሆን እና የጋራ ማንነት ሲኖረዉ አሉታዊም ሆነ አዎንታዊ መስተጋብራዊ ኩነቶች ከዚሁ […]

Read More →
Latest

Ethiopia-to-Djibouti Rail to Be Complete in a Year, PM Says

By   /  October 20, 2014  /  AFRICA  /  Comments Off on Ethiopia-to-Djibouti Rail to Be Complete in a Year, PM Says

  William Davison,  Oct 17 An electrified rail link from Ethiopia’s capital along its main trade route to neighboring Djibouti will be completed by October 2015, Prime Minister Hailemariam Desalegn said. The Railways Corp. project, funded with a $1.6 billion advance from the Export-Import Bank of China and by Ethiopia’s government, is half complete, he […]

Read More →
Latest

የማለዳ ወግ … የጅዳው ት/ቤታችን እንደ አረቡ አብዮት ከድጡ ወደ ማጡ !

By   /  October 20, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on የማለዳ ወግ … የጅዳው ት/ቤታችን እንደ አረቡ አብዮት ከድጡ ወደ ማጡ !

*  ታዳጊዎች የተሟላ ትምህርት አያገኙም * ወላጅም ዝምታን መርጧል የጅዳ የኢትዮጵያ አለም አቀፍ ትምህርት ቤት በተወሳሰበ የአሰራር ፣ አመራር ሂደት ውስጥ በማለፍም ቢሆን የመማር ማስተማር ሒደቱን ከጀመረ ሁለት ወር ደፍኗል። በሁለት ወራት ልጆቻችን ተምረው ተመለሱ ብሎ ለጠየቀ ምላሹ ቆሽት ያሳርራል ። በእስካሁኑ የትምህርት ቅበላ ባለው ከስድስት ያላነሰ ክፍለ ጊዜ የሚማሩት ከሁለትና ሶስት ከፍለ ጊዜ ሲሆን […]

Read More →
Latest

ethiopian journalist died in exile

By   /  October 18, 2014  /  AFRICA  /  Comments Off on ethiopian journalist died in exile

     By Betre Yacob.  A prominent Ethiopian journalist, Million Shurube, died in  Nairobi, Kenya, where he had been in exile since  September 2014. Million, father of a son, passed away on 13, October 2014  at Kenyata hospital at the age of 33. The cause of his death  is still unclear. Million was one of a dozen […]

Read More →
Latest

ሰበር ዜና – የቅ/ሲኖዶሱን ልዕልናና ሕገ ቤተ ክርስቲያንን መፃረራቸውን የቀጠሉት አቡነ ማትያስ ማኅበረ ቅዱሳንን ‹‹የቤተ ክርስቲያን ቅኝ ገዥ›› አሉት – ‹‹አባ ማትያስ አላበደም፤ በዚኽ መግለጫ እንድትሠሩበት ነው የምነግራችኹ›› ሲሉም በማኅበሩ ላይ የጥፋት መልእክታቸውን ዐዋጁበት

By   /  October 15, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on ሰበር ዜና – የቅ/ሲኖዶሱን ልዕልናና ሕገ ቤተ ክርስቲያንን መፃረራቸውን የቀጠሉት አቡነ ማትያስ ማኅበረ ቅዱሳንን ‹‹የቤተ ክርስቲያን ቅኝ ገዥ›› አሉት – ‹‹አባ ማትያስ አላበደም፤ በዚኽ መግለጫ እንድትሠሩበት ነው የምነግራችኹ›› ሲሉም በማኅበሩ ላይ የጥፋት መልእክታቸውን ዐዋጁበት

ማኅበረ ቅዱሳን÷ በጉባኤያት፣ በኅትመትና በኤሌክትሮኒክስ የስብከተ ወንጌል ስርጭት፣ በቅዱሳት መካናት ልማት፣ በአብነት ት/ቤቶችና በካህናት ማሠልጠኛዎች ድጎማና ሞያዊ እገዛዎች ያከናወናቸው ተግባራት በብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጁ ሪፖርት በስፋት ተዳስሰዋል፤ ጉባኤተኞች ማኅበሩ ላስመዘገባቸው የሥራ ፍሬዎች ደማቅ ድጋፋቸውን ገልጸዋል፡፡ ዛሬ፣ ጥቅምት ፭ ቀን ፳፻፯ ዓ.ም. በጠቅላይ ቤተ ክህነት የስብሰባ አዳራሽ በተጀመረው ፴፫ኛው የመንበረ ፓትርያርክ አጠቃላይ ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ ዓመታዊ […]

Read More →
Latest

የሞት ጉዞ

By   /  October 15, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on የሞት ጉዞ

በጸሃይ በየነ ለዚህ ትውልድ ትልቅ ስጦታ በጋዜጠኛ ግሩም ተ/ሀይማኖት የተፃፈው ይህ ስለ እራሱና ስለሌሎች ወገኖቻችን የስደት ህይወት በተለይም በባህር በጀልባ ወደ የመን ሲገቡ ባለው የስቃይ ጉዞን የምናበት የስደት ትክክለኛ ገፅታን የምናስተውልበት መፀሐፍ ነው፡፡ በዚህ ስደት ምርጫችን በሆነበት ዘመን እንደ ጉድ እየተሰደድን እንደ ጉድ የምናልቅበት እንደሆነ የማይካድ አውነታ ነው፡፡ ከአኛ አልፎ የአለም ሚድያዎች ተኩረት ሰጥተው የሚወተውቱበት […]

Read More →
Latest

Before Columbus: How Africans Brought Civilization to America

By   /  October 15, 2014  /  AFRICA  /  Comments Off on Before Columbus: How Africans Brought Civilization to America

By Garikai Chengu Global Research, October 12, 2014 Url of this article: http://www.globalresearch.ca/before-columbus-how-africans-brought-civilization-to-america/5407584 On Monday, America’s government offices, businesses, and banks all grind to a halt in order to commemorate Columbus Day. In schools up and down the country, little children are taught that a heroic Italian explorer discovered America, and various events and parades […]

Read More →
Latest

ጋዜጠኛ ሚሊዮን በመጨረሻዎቹ ሰዓታት….

By   /  October 14, 2014  /  Addis Admas, Ethiopia  /  Comments Off on ጋዜጠኛ ሚሊዮን በመጨረሻዎቹ ሰዓታት….

የሚሊዮን አሟሟት እንዳስረዳችሁ ለጠየቃችሁኝ … ጋዜጠኛ ሚሊዮን ሹሩቤ በኢትዮጵያ ነጻ ፕሬስ ከ12 አመት በላይ የሰራ ወጣት ጋዜጠኛ “ነበር”፡፡ በነሃሴ ወር ውስጥ በመንግስት ወከባ ህይወቱን ከእስር ለማትረፍ ተሰዶ ወደሀገሩ በሳጥን ለመመለስ እየጠበቀ ያለ ወጣት ኢትዮጵያዊ ጋዜጠኛ…ሚሊዮን፡፡ ተስፋ የነበረው ስደተኛ ጋዜጠኛ የመልካም ባህሪ እና ስብእና ባለቤት የነበረው ሚሊዮን፣ ስለሀገሩ ፍቅር ብዙ መሰናክሎችን ሊጋፈጥ ስደትን መርጦ ባሰበበት ሳይሆን […]

Read More →
Latest

የማራኪ መፅሄት ማኔጂንግ ዳይሬክተር ጋዜጠኛ ሚሊዮን ሹርቤ ቅዳሜ ሆስፒታል ገብቶ ትላንት በስደት ላይ ኬንያ ከዚህ አለም በሞት ተለየ

By   /  October 14, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on የማራኪ መፅሄት ማኔጂንግ ዳይሬክተር ጋዜጠኛ ሚሊዮን ሹርቤ ቅዳሜ ሆስፒታል ገብቶ ትላንት በስደት ላይ ኬንያ ከዚህ አለም በሞት ተለየ

የማራኪ መጽሄት ባለቤት እና ማኔጂንግ ዳይሬክተር የነበረው ሚሊዮን ሹርቤ ከሃገሩ የመናገር መብትን መከበር አለበት ጋዜጠኝነት አሸባሪነት አይደለም በማለት የሚዲያን ሃያልነት ለማሳየት ለዘመናት ሲጥር ቆይቶ ከሁለት ወራት በፊት ወደ ኬንያ መሰደዱ ይታወቃል ።ሆኖም ግን ከባለፈው መስከረም ሃያ አንድ ቀን ጀምሮ ጤናው መጓደሉን ለማለዳ ታይምስ ገልጾ ነበር ሆኖም ግን እንደዚህ ለከፍተኛ የሞት ደረጃ ያበቃናል ብሎም አልጠበቀም የማለዳ […]

Read More →
Latest

In another disturbing move against freedom of speech and independent journalism in Egypt

By   /  October 14, 2014  /  AFRICA  /  Comments Off on In another disturbing move against freedom of speech and independent journalism in Egypt

More worrying news from Egypt. Thanks again for your continued coverage of the media freedom challenges there. For Immediate Use In another disturbing move against freedom of speech and independent journalism in Egypt, one of Al Jazeera Arabic’s presenters, Ahmed Mansour, has been sentenced in absentia to 15 years imprisonment by Cairo’s criminal court on […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar