Rally to protest the Human Rights Violations & lack of freedom in Ethiopia / Africa at the US Africa Leaders’s Summit
While Africa is known for its abundant natural resources and fertile lands, over 90% of the continent’s citizens are forced to live below absolute poverty because of tyrannical rulers that enrich themselves and their cronies. Many African people are living under non-elected dictator’s rule with gross human rights violations and lack of freedom. Many are […]
Read More →ከላይ ሆነን ስናይ
ከላይ ሆነን ስናይ በ ገለታውዘለቀ በቅርቡየኣሜሪካፌደራልኣቪየሽንኣስተዳደር(FAA)በዓለምላይለበረራኣደገኛየሆኑትንመስመሮችበካርታውላይከቦኣስጠንቅቆየነበረሲሆንበሪፖርቱላይእንደሚታየውእነዚህንኣደገኛቦታዎችበሁለትከፍሏቸዋል።ኣንደኛውመስመርኣደገኛነትያለውክልል (potentially hostile region) ሲሆንሁለተኛውክልልግንበረራንጨርሶየከለከለ(Flight prohibited) ክልል ነው።ኣደገኛነትኣላቸውተብለውኣብራሪዎችከግምትእንዲያስገቡየተመከሩባቸውክልሎችኬንያ፣ኣፍጋኒስታን፣ኢራን፣ሶሪያ፣ማሊ፣የመን፣ኮንጎናግብጽ ሲናይናቸው።የበረራመስመርየተከለከለባቸውኣካባቢዎችደግሞዩክሬንውስጥድኒፕሮፐትሮቭስክ (ይህ ኣካባቢ በሶቪየት ዮኒየን ጊዜ የኒውክሌር ማምረቻ ተቋም የነበረበትና በኣሁኑ ሰዓት ደግሞ በራሽያ የሚደገፉ ገንጣዮች የሚንቀሳቀሱበት ክልል ነው)፣የክራይሚያ ክልል፣ሊቢያ፣ሶማሊያ፣ኢራቅ፣ሰሜንኮርያናሰሜናዊኢትዮጵያ (ትግራይ)ናቸው። የፌደራልኣቪየሽንኣስተዳደርመግለጫውንካወጣበሁዋላበተለይለበረራየተከለከሉትንክልሎችስናይብዙምጥያቄያልፈጠረብንቢሆንምየሰሜኑየኢትዮጵያክፍልግንተለይቶከነዚህኣደገኛኣካባቢዎችጋርእንዴትሊመደብቻለ?የሚለውጉዳይበተለይለኛለኢትዮጵያዊያንትልቅየመወያያጉዳይየሆነይመስላል።የኣሜሪካመንግስትምንኣይቶነው?ምንመረጃኣገኘ?የሚሉትጥያቄዎችበጣምያጓጉንምይመስላል።ይህጉዳይመወያያከሆነወዲህብዙሰውመላየመታውየኢትዮጵያመንግስትከኤርትራጋርለመዋጋትእቅድስላለውናየኣሜሪካመንግስትምይህንንስለተረዳበኣካባቢውወታደራዊእንቅስቃሴስለሚታይ ቦታውንከኣደገኛኣካባቢሊያስመድበውችሎኣልየሚልነው።ሙያው ባይኖረኝምና ለዛሬ ጽሁፌ ዋና ጭብጥ ይህ ጉዳይ ባይሆንም በዚህ ላይ እኔም እንደ ግለሰብ የግል ኣስተያየቴን መስጠት እፈልጋለሁ። […]
Read More →Oromo nationalism on the rise in Ethiopia
Al Jazeera Protests and online activism in recent months have brought a resurgence of ethnic Oromo nationalism in Ethiopia. William Davison, 29 July Addis Ababa, Ethiopia – Aslan Hasan, a student belonging to the Oromo ethnic group in Ethiopia, was called either a guilt-ridden terrorist who committed suicide or an innocent victim of brutal state […]
Read More →41 አለማቀፍ ድርጅቶች የታሰሩት ጋዜጠኞችና ጦማርያን በአፋጣኝ እንዲፈቱ ጠየቁ
የጸረ ሽብርተኝነት ህጉ ይሻሻል ብለዋል ከዚህ በፊት በሽብርተኝነት የተፈረደባቸው እንዲፈቱ ጠይቀዋል 41 የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች፣ የፕሬስ ነጻነት አቀንቃኞች፣ አለማቀፍና ክልላዊ የሲቪል ማህበረሰብ ተቋማትና የሙያ ማህበራት…መንግስት በቅርቡ የሽብርተኝነት ክስ የመሰረተባቸውን ጋዜጠኞችና የዞን 9 ጦማርያን በአፋጣኝ እንዲፈታ ለጠቅላይ ሚኒስትር ሃይለማርያም ደሳለኝ ከትናንት በስቲያ በላኩት ደብዳቤ መጠየቃቸውን ብሉምበርግ ኒውስ ዘገበ፡፡ ሂዩማን ራይትስ ዎች፣ አምነስቲ ኢንተርናሽናል፣ አርቲክል 19 ምስራቅ […]
Read More →ዘረኝነት፦ ብዙሃንን በአንድ ቁና መስፈር
Zerihun Tesfaye ያለፉት ሦስት ቀናት ፌስቡክ አሳፋሪ ክስተት የታየበት፣ የዘረኝነት ስካር ናላቸውን ያዞረው አዳጊዎች የሕወሓት ባለስልጣናትን በአንቀልባ ካላዘልን ብለው የጮሁበት መድረክ ሆኖ ነበር። ድርጊቱ አዲስ ባይሆንም የአንድ ባለስልጣን ‘ክብር’ ተናካ ብለው ጉዳዩን ከብዙሃን ጋር ለማያያዝ መሞከራቸው የዛሬ የሕወሓት አጫፋሪዎች ነገ ምን ሊፈጥሩ እንደሚችሉ አመልካች ነውና በጉዳዩ ላይ የራሴን አስተያየት ለመስጠት ተገድጃለሁ። የነገሩ መነሾ፤ […]
Read More →CALL FOR ACTION
July 28, 2014 CALL FOR ACTION GLOBAL ALLIANCE FOR THE RIGHTS OF ETHIOPIANS CALLS ON ALL PATRIOTIC ETHIOPIANS TO GEAR UP FOR THE VISIT OF THE DELEGATION FROM THE REPRESSIVE GOVERNMENT IN ETHIOPIA LED BY PM HAILEMARIAM DESALEGN. THE DELEGATION WILL BE IN VARIOUS CITIES IN THE UNITED STATES STARTING July 29 TO PROMOTE INVESTMENT […]
Read More →ይድረስ በኢትዮጵያ ለአሜሪካ አምባሳደር ጉዳዩ – ቪዛ ስለመከልከል Letter to American Ambassador in Ethiopia about my denied visa application
Letter to American Ambassador in Ethiopia about my denied visa application ይድረስ በኢትዮጵያ ለአሜሪካ አምባሳደር ጉዳዩ – ቪዛ ስለመከልከል ክብርት አምባሳደር፣ ለጤናዎ እንዴት ነዎት? ይህንን ግልጽ ደብዳቤ ጋዜጣ ላይ እንዳወጣ ያስገደደኝ፣ ከወር በፊት ደብዳቤዬን ቢሮዎ ድረስ በመምጣት ሰጥቼ ብሄድም እስካሁን መልስ ባለማግኘቴና ምናልባትም እርስዎ አላገኙት ይሆናል በሚል ጥርጣሬ ነው። ክብርት አምሳደር፣ ተስፋዬ እሸቱ ሀብቱ እባላለሁ። […]
Read More →አዲሱ ቅኝ አገዛዝ፡ ሽብር፣ አመጽና ግጭት
በግደይ ገብኪዳን መነሻ የመስከረም 11 የዓለም ንግድ ማእከል ጥቃትን (9/11፡ የሽብራዊ አገዛዝውሎ ይመልከቱ) ተከትሎ አሜሪካ ሰራዊቷን በምድረ ዓረብ አሰማርታ የምታሳድዳቸውና የምትገላቸው ጽንፈኞች ወሬ አውራ ሚዲያዎች ዋና ዘገባቸው ማድረጋቸው ተለምዷል። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ደግሞ በምስራቅ፣ በምእራብና በሰሜን አፍሪካ ሃገራት የዓረብ ዓለምን ወደ ጨለማ ዘመን እየመለሱ ያሉት ሰዎች አሉ ተብሎ የዓረቡን ክስተት በአፍሪካ ለመድገም የአሜሪካና አውሮፓ ሰራዊቶች ሽር ጉድ እያሉ […]
Read More →ሁሉም ሊያውቀው የሚገባ፡ የግብረ ሰዶም መረጃዎች
ግደይ ገብረኪዳን “ጥበበኞች ነን ሲሉ ደንቆሮ ሆኑ” – ሮሜ 1፡ 22 ከ ዚህ በፊት አጠቃላይ የግብረ ሰዶማውያንን ሴራ የሚያሳይ ጽሑፍ “የግብረሰዶማውያን ነገር” በሚል ርእስ ተመልክተናል። ያላነበቡት ጽሑፉን እንዲመለከቱት እጠቁማለው። በቅርቡ በዚህ አንድ ሃገራዊ ድረ ገጽ ደቡብ አፍሪካ ተቀማጭነቱ ካደረገ ግብረ ሰዶም ጋር የተደረገ ቃለ መጠይቅ አቅርቦ አደገኛ የማጭበርበር ሙከራ አድርጎ ነበር። በቃለ መጠይቁ በተለይ ግብረ ሰዶማውያን ሕጻናትን አያባልጉም […]
Read More →
