www.maledatimes.com maleda times - MALEDA TIMES - Page 213
Loading...
You are here:  Home  >  Articles by maleda times  -  Page 213
Latest

የማለዳ ወግ …የሳውዲ ጉዳይ – ዛሬም ድጋፍ በምድረ አሜሪካ – ዋሽንግተን ዲሲ !

By   /  February 17, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on የማለዳ ወግ …የሳውዲ ጉዳይ – ዛሬም ድጋፍ በምድረ አሜሪካ – ዋሽንግተን ዲሲ !

ትናንት በሳውዲ ሰአት አቆጣጠር እኩለ ሌሊት ፣ በምድረ አሜሪካ ዋሽንግተን ከቀትር በኋላ እልፍ አዕላፍ ከሚቆጠሩት በምድረ አሜሪካ ነዋሪ ከሆኑ ኢትዮጵያውያን መካከል “የወገናችን ጉዳይ ያገባናል !” ያሉት ጥቂቶች በአለም አቀፉ እርዳታ አሰባሳቢ ቡድን በተጠራው Global Alliance የድጋፍ ማሰባሰቢያ ተገኝተው ነበር ። እኔም በሳውዲ ስላለው ነባራዊ ሁኔታ አጭር ንግግር እንዳደርግ በተጋበዝኩት መሰረት ዝግጅቱን በ Skype በእስካይፒ ተከታትየዋለሁና […]

Read More →
Latest

አቶ አለማየሁ አቶምሳ በገዛ ፍቃዳቸው ከሥልጣናቸው ለቀቁ (በጽዮን ግርማ)

By   /  February 17, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on አቶ አለማየሁ አቶምሳ በገዛ ፍቃዳቸው ከሥልጣናቸው ለቀቁ (በጽዮን ግርማ)

የኦሮሚያ ክልል ፕሬዝዳንት አቶ አለማየሁ አቶምሳ በገዛ ፈቃዳቸው ከኦሕዴድ ሊቀመንበርነታቸው ለቀቁ፡፡በዛሬው ዕለት በተካሄደው የኦሮሞ ሕዝቦች ዲሞክራሲያዊ ድርጅት (ኦሕዴድ) ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ስብሰባ መልቀቂያቸውን ያስገቡት አቶ አለማየሁ አቶምሳ ጥያቄያቸው ተቀባይነት አግኝቶ ከሥልጣን መነሳታቸው ታውቋል፡፡አቶ አለማየሁ ቀድሞውንም ሥልጣን ሲይዙ በከባድ ሕመም የሚሰቃዩ መኾናቸው እየታወቀ ሲኾን ምንጮች እንዳረጋገጡት አቶ አለማየሁ ወደ መንፈቅ ለሚጠጋ ጊዜ በውጭ አገር በሕክምና ላይ […]

Read More →
Latest

የቁጥር ጨዋታ?! (ከጋዜጠኛ ጽዮን ግርማ አዲስ አበባ )

By   /  February 17, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on የቁጥር ጨዋታ?! (ከጋዜጠኛ ጽዮን ግርማ አዲስ አበባ )

ሕፃን እዮሲያስ የጓደኛዬ ልጅ ነው፡፡ በሰባት ዓመቱ ሁለተኛ ክፍል ገብቷል፡፡ ፈጣንና መጠየቅ የሚወድ ታዳጊ ነው፡፡ ባገኘኝ ቁጥር በጥያቄ ልቤን ጥፍት ያደርገዋል፡፡ አብዛኛው ጥያቄዎቹ ትምሕርት ቤት ከጓደኞቹ ጋራ ከሚያደርጋቸው ጨዋታዎች የሚመነጩ ናቸው፡፡ ባለፈው ሰሞን እንዲህ ብሎ በእንቆቅልሽ መልክ ጠየቀኝ፡፡ ለእኔም አጠያየቁ ልጅነቴን ስላስታወሰኝ በትዝታ ፈገግታ ታጅቤ ‹‹ምናውቅልህ›› አልኩት፡፡‹‹እ….ቢሄዱ፣ቢሄዱ የማይሰለቻቸው?››አለኝ፡፡ ጥያቄውን እኔ ከለመድኩት የልጅነት የእንቆቅልሽ መልስ ጋራ […]

Read More →
Latest

የኮሙዩንኬሽን ሚኒስትሩ-ስለ አውሮፕላን ጠላፊው (ጽዮን ግርማ አዲስ አበባ)

By   /  February 17, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on የኮሙዩንኬሽን ሚኒስትሩ-ስለ አውሮፕላን ጠላፊው (ጽዮን ግርማ አዲስ አበባ)

ትናንት ከለሊቱ ስድስት ሰዓት ከአዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ተነስቶ በካርቱም አድርጎ ሮም ሊገባ የነበረው ‹‹ኢቲ 702›› አውሮፕላን መጠለፉን አስመልክቶ የመንግሥት ጉዳዮች ኮሙዩኒኬሽን ጽ/ቤት ሚኒስትሩ አቶ ሬድዋን ሁሴን የአውሮፕላኑን መጠለፍ ከገለጹ በኋላ ፤ጠላፊው የአውሮፕላኑ ምክትል አብራሪ የ31 ዓመቱ ኃይለመድህን አበራ ተገኝ መኾኑን አረጋጠዋል፡፡ረዳት አብራሪው አየር መንገዱ ውስጥ ለአምስት ዓመታት ማገልገሉ ታውቋል፡፡ አቶ ሬድዋን […]

Read More →
Latest

World Bank To Setup $1 Billion Fund To Map Africa’s Mineral Resources

By   /  February 17, 2014  /  AFRICA  /  Comments Off on World Bank To Setup $1 Billion Fund To Map Africa’s Mineral Resources

AFRICANGLOBE – The World Bank wants to launch a $1 billion fund in July to map the mineral resources of Africa, using satellites and airborne surveys to fill geological gaps across the continent where a lack of adequate data hampers mining investments. The World Bank has committed $200 million to the five-year fund, and was meeting with mining companies […]

Read More →
Latest

Ethiopia Warns Egypt Against Taking Dam Issue To UN Security Council

By   /  February 17, 2014  /  AFRICA  /  Comments Off on Ethiopia Warns Egypt Against Taking Dam Issue To UN Security Council

AFRICANGLOBE – Relations between Ethiopia and Egypt have soured over Ethiopia’s ongoing construction of the Grand Renaissance Dam on a tributary of the Blue Nile, which represents Egypt’s main source of water. Ethiopian Prime Minister Hailemariam Desalegn said Wednesday that Egypt would be on the losing side if it referred the issue of Ethiopia’s multibillion-dollar hydroelectric dam project […]

Read More →
Latest

Battle Of The Nile: Egypt, Ethiopia Clash Over Mega-Dam

By   /  February 17, 2014  /  AFRICA  /  Comments Off on Battle Of The Nile: Egypt, Ethiopia Clash Over Mega-Dam

AFRICANGLOBE – Egypt and Ethiopia remain at loggerheads over Addis Ababa’s plan to build a $4.2 billion, 6,000-megawatt dam on a major tributary of the Nile River that Cairo says will greatly reduce the flow of water that is Egypt’s lifeline. Tension between the two African states rose sharply in January after Ethiopia rejected Egypt’s demand […]

Read More →
Latest

ይድረስ ለጋሽ ያሬድ ጥበቡ ( አብዮተኛ አንቱ አይባልም መሰል)

By   /  February 17, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on ይድረስ ለጋሽ ያሬድ ጥበቡ ( አብዮተኛ አንቱ አይባልም መሰል)

እንደምን ከርመሃል? ትላንትና እንደአጋጣሚ ሆኖ እንቁ መጽሄት ላይ የሰጠኅውን ቃለ መጠይቅ አነበብኩት፡፡ ከዚያ ደገምኩት፡፡ ከዚያ በሶሰተኛው ይህንን ደብዳቤ ልጽፍልህ ተነሳሁ፡፡ ይህንን የአብዮቱን 40 አመት የሚዲያ ጋጋታ አንገቴን ደፍቼ በዝምታ ላሳልፈው ፈልጌ ነበር፡፡ አንተ ተናገርክና አናገርከኝ፣ ተናግሮ አናጋሪ ሲመጣ እድሉን መጠቀም ነው ብየ ይህንን ጻፍኩልህ፡፡ እንደአጋጣሚ ስልህ መቼም መጽሄት እንኳን አንብባ እማታውቅ ሴት እንዴት አውቃኝ ለደብዳቤ […]

Read More →
Latest

ከአዲስ አበባ ወደ ሮም ይበር የነበረ የኢትዮጵያ አየር መንገድ አይሮፕላን ተጠለፈ።

By   /  February 17, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on ከአዲስ አበባ ወደ ሮም ይበር የነበረ የኢትዮጵያ አየር መንገድ አይሮፕላን ተጠለፈ።

ጠላፊው በቁጥጥር ስር ውሏል። ጥያቀው የፖለቲካ ጥገኝነት ነው። የአውሮፕላኑ ጠላፊ የአውሮፕላኑ ረዳት አብራሪ ሃይለመድህን አበራ ነው። ጠላፊው በስዊዘርላንድ የፖለቲካ ጥገኝነት ማግኘት ይፈልጋል። የወያነ መንግስት በዘር እና በሃይማኖት ላይ የሚከተለውን ፖሊሲ የሚቃወም እንደሆነ ታውቋል። ዛረ ሰኞ ማለዳ የበረራ ቁጥሩ ET702 የሆነ የኢትዮጵያ አየር መንገድ አይሮፕላን ወደ ሮም በመብረር ላይ እንዳለ የሱዳንን አየር ላይ በመጠለፉ በግዳጅ በስዊዘርላንድ […]

Read More →
Latest

CO-PILOT HIJACKS ETHIOPIAN AIRLINES PLANE, FLIES TO GENEVA, SEEKS ASYLUM

By   /  February 17, 2014  /  AFRICA  /  Comments Off on CO-PILOT HIJACKS ETHIOPIAN AIRLINES PLANE, FLIES TO GENEVA, SEEKS ASYLUM

Larry Register, CNN (CNN) — A co-pilot on an Ethiopian Airlines flight bound for Rome hijacked the airliner early Monday morning and flew it to Geneva, Switzerland, looking for asylum. The man, an Ethiopian in his early 30s, was arrested when the plane landed at Geneva International Airport, police said. The 202 passengers and crew aboard […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar