www.maledatimes.com maleda times - MALEDA TIMES - Page 220
Loading...
You are here:  Home  >  Articles by maleda times  -  Page 220
Latest

በነአቡበከር መሀመድ የክስ መዝገብ የመከላከያ ማስረጃ ለመከታተል የተያዘው ቀጠሮ ወደ መጋቢት 20 ተሸጋገረ።

By   /  February 3, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on በነአቡበከር መሀመድ የክስ መዝገብ የመከላከያ ማስረጃ ለመከታተል የተያዘው ቀጠሮ ወደ መጋቢት 20 ተሸጋገረ።

18 ተከሳሾች ያሉበት ይህ መዝገብ ዛሬ በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 4ኛ የወንጀል ችሎት ቃሊቲ ነበር ሊታይ ቀጠሮ ተይዞ የነበረው።ተከሳሾቹ በጠበቆቻቸው አማካኝነት ከ400 በላይ የሚሆኑ የመከላከያ ማስረጃዎችን ማዘጋጀታቸውን አስታውቀዋል። ከሳሽ የፌደራል አቃቢህግ አቀራረባቸውን አስመልክቶ ለፍርድ ቤቱ ተቃውሞ ያቀረበ ሲሆን ፥ ማን ለማን እንደሚመሰክር እና ጭብጡን እንዲያቀርቡ ጠይቋል።ግራ ቀኙን የመረመረው ፍርድ ቤቱ የአቃቢህግን አቤቱታ በመቀበል ጭብጥ አስይዙ […]

Read More →
Latest

ሰበር ዜና!! የሰማያዊ ፓርቲ አመራሮች ደብረ ጽጌ ላይ ታገቱ!!

By   /  February 3, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on ሰበር ዜና!! የሰማያዊ ፓርቲ አመራሮች ደብረ ጽጌ ላይ ታገቱ!!

ከጎንደር ወደ አዲስ አበባ በጉዞ ላይ የነበሩት የሰማያዊ ፓርቲ አመራሮች አርማችሁን ከመኪና ላይ አንሱ በሚል ውዝግብ ጫንጮ ላይ መሳሪያ በያዙ የፌድራል ፖሊስ ታግተው ይገኛሉ፡፡የአካባቢው ካድሬዎች ሆን ብላችሁ ልትረብሹ ነው ከአዲስ አበባ የመጣችሁት የሚል፤ ዛቻና ማስፈራሪያ እያደረሱባቸው እንደሆነ ታውቋል፡፡በተጨሪም እነዚሁ የአካባቢው ካድሬዎች በካሜራ እየቀረጹአቸው ይገኛል፡፡የሰማያዊ ፓርቲ አመራሮች ለመቅረጽ ሲሞክሩ እንደከለከሉአቸውም ታውቋል ፡

Read More →
Latest

በሀገራችን የሉዓላዊነት ጉዳይ እንኳን እሥራት ሞትም ይምጣ

By   /  February 2, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on በሀገራችን የሉዓላዊነት ጉዳይ እንኳን እሥራት ሞትም ይምጣ

(ጌታቸው ዘብ-ጎ ) አፍንጫ ሲመታ አይን ያለቅሳል እንደሚባለው አበዋዊ የአነጋገር ዘይቤ ሰሞኑን የሰላማዊ ፓርቲ በኢትዮ-ሱዳን ድንበር ጉዳይ ያለው ሥርዓት ገዥ ኃይል(ህወሃት) የኢትዮጵያ ሀብት የሆነውን ለሙንና ውሃ ገቡን በአጭር ጊዜ ምርት አምርቶ የኢትዮጵያን የውጭ ምንዛሪ ችግር ሊቀርፍ የሚችለውን በርካታ የማሽላ አይነቶች፤ሰሊጥና ኑግ፤ጥጥና የሙጫ ዛፍ በብዛት የሚገኝበትን ለሀገር ውስጥ ፍጆታም ምሰሶ የሆነውን ሕዝብ እንደ መተንፈሻ ሳንባው የሚተማመነውንና […]

Read More →
Latest

Saving Ethiopia From the Chopping Block – by Professor Alemayehu G. Mariam

By   /  February 2, 2014  /  AFRICA  /  Comments Off on Saving Ethiopia From the Chopping Block – by Professor Alemayehu G. Mariam

by Professor Alemayehu G. Mariam  WE live in a time that gives new meaning to Shakespeare’s line in Julius Caesar: “The evil that men do lives after them…” Today we come face to face with the evil Meles Zenawi has done when he lived. A piece of Ethiopia is retailed once again to the Sudan. They […]

Read More →
Latest

Smelling another Round of Assaults By a patriotic and peace-loving Ethiopian

By   /  February 2, 2014  /  AFRICA  /  Comments Off on Smelling another Round of Assaults By a patriotic and peace-loving Ethiopian

About 2 decades ago the first round of assault was officially launched on Ethiopia by an invading anti-Ethiopia organization called TPLF.  The assault was planned and executed with the help of foreign powers, primarily the US and UK, who have been salivating to use Ethiopia as a political and economic cow.  The preparation for achieving […]

Read More →
Latest

በሚኒሶታው ደብረሰላም መድሃኔዓለም ቤ/ክ የባንክ አካውንት፣ ዝማሬ፣ ስብከትና ማንኛውም የቦርድ ስብሰባ በፍርድ ቤት ታገደ

By   /  February 2, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on በሚኒሶታው ደብረሰላም መድሃኔዓለም ቤ/ክ የባንክ አካውንት፣ ዝማሬ፣ ስብከትና ማንኛውም የቦርድ ስብሰባ በፍርድ ቤት ታገደ

በሚኒሶታው ደብረሰላም መድሃኔዓለም ቤ/ክ የባንክ አካውንትና ማንኛውም የቦርድ ስብሰባ በፍርድ ቤት ታገደ እየተካረረ የመጣው የሚኒሶታው ደብረሰላም መድሃኔዓለም ቤ/ክ ጉዳይ ወደ ፍርድ ቤት ማምራቱ ተገለጸ። ዛሬ ጃንዋሪ 2 ቀን 2014 á‹“.ም እንደወትሮው ምዕመናን ከቅዳሴ በኋላ ስብከት ሳይሰማ የጠበቆች መልዕክት ብቻ ተሰምቶ ህዝቡ ወደ እቤቱ ተመልሷል። ባለፈው ሳምንት በቤተክርስቲያኑ በሁለቱም ወገኖች ማለትም “ወደ ሃገር ቤቱ ሲኖዶስ መጠቃለል […]

Read More →
Latest

ሌንጮ ለታ – ታሪክ ሊሰሩ ወይንስ ታሪክ ሊጽፉ…? ክንፉ አሰፋ

By   /  February 2, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on ሌንጮ ለታ – ታሪክ ሊሰሩ ወይንስ ታሪክ ሊጽፉ…? ክንፉ አሰፋ

          ኢትዮጵያዊው ቱጃር ለለውጥ ብለው በኮንትራት ታክሲ በመሄድ ላይ ናቸው። እሳቸውን የጫነው ታክሲ መስቀል አደባባይ ላይ ሲደርስ በድንገት ቀጥ ብሎ ቆመ። ሾፌሩ ተደናጋጠ። መኪናውን እንደገና ለማስንሳት ብዙ ሞከረ። ከብዙ ሙከራ በኋላ ጥረቱ ስላልተሳካለት ቱጃሩን ለትብብር ጠየቃቸው። እንዲህ ሲል።  “ወጣ ብለው ይግፉ።”  ቱጃሩ በመገረም ሾፌሩን አዩት።  “ይግዙ” ማለትህ ነው ሲሉም መለሱለት። እኚህ […]

Read More →
Latest

ጎንደር/አዘዞ ፍርድ ቤቱ በነጻ ለቋቸዋል፡፡

By   /  February 1, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on ጎንደር/አዘዞ ፍርድ ቤቱ በነጻ ለቋቸዋል፡፡

ታስረው የዋሉት የሰማያዊ ፓርቲ አመራሮች እንዲወጡ ጥያቄ ቀረበላቸው!!! ዛሬ ጥዋት ለሰልፍ ቅስቀሳ የወጡት የሰማያዊ ፓርቲ አመራሮች ጎንደር/አዘዞ ላይ በፖሊስ ቁጥጥር ስር ውለው ነበር፡፡ታስረው የዋሉት የፓርቲው ከፍተኛ አመራሮች በአሁኑ ሰዓት ከእስር ቤቱ እንዲወጡ ጥያቄ የቀረበላቸው ቢሆንም የታሰርንበትን ምክንያት ሳናውቅ ልንወጣ አንችልም እንዳሉ ከስፍራው ያሉ ምንጮቻችን ገልጸዋል፡፡ ፖሊሶች ጧት ሲይዟቸው እንዲህ ብለው ነበር፤እያደረጋችሁ ያላችሁት የሀገርን ዳር ድንበር […]

Read More →
Latest

South Sudan Cease-Fire Mainly Holding, Says East Africa Mediator By William Davison

By   /  January 31, 2014  /  AFRICA  /  Comments Off on South Sudan Cease-Fire Mainly Holding, Says East Africa Mediator By William Davison

Bloomberg News South Sudan’s cease-fire is largely holding while there have been clashes between government and rebel forces since the accord was signed a week ago, said the chief East African mediator, Seyoum Mesfin. The first team of cease-fire monitors will arrive in the world’s newest nation on Feb. 1, Seyoum told reporters today in […]

Read More →
Latest

African Leaders Meet as Continent Struggles to Control Conflicts By William Davison

By   /  January 31, 2014  /  AFRICA  /  Comments Off on African Leaders Meet as Continent Struggles to Control Conflicts By William Davison

Bloomberg News African leaders begin a two-day summit at the African Union’s headquarters in Ethiopia today as the continent continues its struggle to prevent and manage conflicts in member states. The political and sectarian violence that has killed thousands of people in South Sudan and the Central African Republic have added to instability in Somalia, […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar