www.maledatimes.com maleda times - MALEDA TIMES - Page 250
Loading...
You are here:  Home  >  Articles by maleda times  -  Page 250
Latest

የኢትዮጵያ ደራስያን ማኀበር ለነባሩ ሥራ አስፈጻሚ አሸኛኘት አደረገ

By   /  December 21, 2013  /  Uncategorized  /  Comments Off on የኢትዮጵያ ደራስያን ማኀበር ለነባሩ ሥራ አስፈጻሚ አሸኛኘት አደረገ

አዲሱ የኢትዮጵያ ደራስያን ማህበር ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ነባሩን የሥራ አስፈፃሚ አባላት ባለፈው ሐሙስ በወይን ኢትዮጵያ የባህል ምግብ አዳራሽ በደማቅ ሥነ ሥርዓት ሸኘ፡፡ አንጋፋና ወጣት ደራስያን እንዲሁም የልዩ ልዩ ሙያ ማህበራት መሪዎች በተገኙበት  የተሰናባቹ ሥራ አስፈጻሚ አባላት ገጠመኞቻቸውን እያቀረቡ ታዳሚውን ከማዝናናታቸውም በላይ ለስምንት ዓመታት ማህበሩን ሲመሩ፣ የነበራቸው የእርስ በርስ መናበብ ሐላፊነታቸውን በአግባቡ እንዲወጡ ብርታት እንደሰጣቸው ተናግረዋል፡፡ […]

Read More →
Latest

“የወርቃማ ዘመን ትዝታዎቼ በስዕል ሥራዎቼ ላይ ጐልተዋል”

By   /  December 21, 2013  /  Uncategorized  /  Comments Off on “የወርቃማ ዘመን ትዝታዎቼ በስዕል ሥራዎቼ ላይ ጐልተዋል”

  በብርሃኑ ሰሙ ሰዓሊ መዝገቡ ተሰማ “ንግስ” በሚል ርዕስ በብሔራዊ ሙዚየም አዳራሽ ለእይታ ያቀረባቸው ስዕሎች ላይ ትኩረት ያደረገ የውይይት መድረክ፤ ባለፈው ዐርብ ህዳር 20 ቀን 2006 á‹“.ም በኢትዮጵያ ቅርስ ጥናትና ጥበቃ ባለስልጣን አዳራሽ ተዘጋጅቶ ነበር፡፡ በኤግዚቢሽኑ ስላቀረባቸው ስዕሎችና በአሰራር ላይ ስለሚከተለው መንገድ ሰዓሊው በሰጠው ማብራሪያ ነበር ፕሮግራሙ የተጀመረው፡፡ “ንግስ” በሚል ርዕስ ለእይታ የቀረቡትን ስዕሎች የሰራኋቸው […]

Read More →
Latest

ሸራተን አዲስ የመብት ጥሰት እየተካሄደ ነው !የሸራተን ሰራተኞች “መብታችን ተጣሰ” በማለት ሰላማዊ ሰልፍ ሊወጡ ነው

By   /  December 21, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on ሸራተን አዲስ የመብት ጥሰት እየተካሄደ ነው !የሸራተን ሰራተኞች “መብታችን ተጣሰ” በማለት ሰላማዊ ሰልፍ ሊወጡ ነው

የሸራተን አዲስ ሆቴል ሰራተኞች፤ የውጭ አገር ዜጋ በሆኑት የሆቴሉ ስራ አስኪያጅ የሚደርስብን ችግር ከአቅም በላይ በመሆኑ ሰላማዊ ሰልፍ ልንወጣ ነው አሉ፡፡ ከዚህ በፊት  የመብት ጥሰት እንደደረሰብን ለውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እና ለሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር በደብዳቤ ብንገልፅም ምላሽ ባለማግኘታችን በድጋሚ ደብዳቤውን አስገብተናል ብለዋል – ሰራተኞቹ፡፡ በትምህርት ደረጃና በእውቀት ከሀበሾቹ የማይበልጡ የውጭ ዜጐች አሰሪዎቻችን ያንቋሽሹናል፤ ዛሬ ፆም […]

Read More →
Latest

አርቲስት ዳንኤል ተገኝ ኢትዮፒካሊንክንና አንዲት ግለሰብን ከሰሰ

By   /  December 21, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on አርቲስት ዳንኤል ተገኝ ኢትዮፒካሊንክንና አንዲት ግለሰብን ከሰሰ

“ለሁለቱም እኩል ጊዜ ነው የሰጠነው፤ መካሰሳችንን ከአንቺ ነው የሰማነው” ኢትዮፒካሊንክ  “በስም ማጥፋት ሊከሰኝ የሚችልበት የህግ አግባብ የለም” – ወ/ሮ ቤተልሄም አበበ በተለያዩ ፊልሞች፣ የመድረክ ድራማዎችና በተለይም በ “ገመና” አንድ ድራማ ላይ የዶ/ር ምስክርን ገፀ ባህሪ ወክሎ በመጫወት ተወዳጅነትን ያተረፈው አርቲስት ዳንኤል ተገኝ፤ “የስም ማጥፋት ዘመቻ ከፍተውብኛል” በሚል በኢትዮፒካሊንክ የሬዲዮ ፕሮግራም አዘጋጆች እና ወ/ሮ ቤተልሄም አበበ […]

Read More →
Latest

ከ35 ሚ.ብር በላይ በሙስና አከማችቷል የተባለ የጉምሩክ ኃላፊ ተከሰሰ

By   /  December 21, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on ከ35 ሚ.ብር በላይ በሙስና አከማችቷል የተባለ የጉምሩክ ኃላፊ ተከሰሰ

የአዳማ ገቢዎችና ጉምሩክ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት የህግ ማስከበር ሃላፊ የነበረው አቶ ተመስገን ጉላን በራሱና በወንድሙ ስም ከገቢው ጋር የማይመጣጠን ከ35 ሚሊዮን ብር በላይ ጥሬ ገንዘብ እና ንብረት ይዞ በመገኘቱ ክስ የቀረበበት ሲሆን በፖሊስ ክትትል ስር የነበረው ወንድሙም ከትናንት በስቲያ ፍ/ቤት ቀርቦ ክሱ ተነቦለታል፡፡ ቀደም ሲል ተከሳሹ ሁለት ዶዘሮችን በ15ሚ.ብር መግዛቱን ደርሼበታለሁሲል አቃቤህግ መግለጫ መስጠቱ ይታወሣል፡፡ […]

Read More →
Latest

የኢትዮጵያ የመጀመሪያውን እንግሊዝኛ ወደ አማርኛ የሚተረጉመውን ዲክሽነሪ የጻፉት አምሳሉ አክሊሉ አረፉ

By   /  December 21, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on የኢትዮጵያ የመጀመሪያውን እንግሊዝኛ ወደ አማርኛ የሚተረጉመውን ዲክሽነሪ የጻፉት አምሳሉ አክሊሉ አረፉ

ለረጅም ዘመናት በህመም ሲሰቃዩ የቆዩት á‹¶/ር አምሳሉ አክሊሉ በ83 አመታቸው ማረፋቸው ተገለጸ ።በኢትዮጵያ ታሪክ የመጀመሪያውን የእንግሊዝኛ ወደ አማርኛ የሚተረጉመውን መጽሃፍ የተረጎሙት እኝህ ታላቅ ሰው ማረፋቸው ተሰምቶአል ። በህይወት ዘመናቸው በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የቋንቋዎች ጥናት እና ምርምር ተቋም ውስጥ ለረጅም ዘመን ያገለገሉ ሲሆን መጸሃፋቸውም ለዘመናት ብዙ ተማሪዎችን እውቀት እንዲያፈሩበት ያስቻሉ ታላቅ ምሁር እንደነበሩ ይታወሳል ። ይህ […]

Read More →
Latest

ኢትዮጵያ ጋዜጠኞችን በማሰር ከዓለም 2ኛ ደረጃ ተቀምጣለች

By   /  December 21, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on ኢትዮጵያ ጋዜጠኞችን በማሰር ከዓለም 2ኛ ደረጃ ተቀምጣለች

መቀመጫውን በኒዮርክ ያደረገው የጋዜጠኞች መብት ተቆርቋሪ ቡድኑ /CPJ/  ባለፈው ረቡዕ  ይፋ ባደረገው ሪፖርት፤ ጋዜጠኞችን በማሰር ከአለም አስር አገሮች መካከል ኢትዮጵያን በሁለተኛ ደረጃ ያስቀመጠ ሲሆን ኤርትራ ቀዳሚ ሆና፣ ግብፅ በሶስተኝነት ተቀምጣለች፡፡ ሲፔጂ 34 አፍሪካዊ ጋዜጠኞች በሰሜንና ምስራቅ አፍሪካ በእስር ላይ እንደሚገኙ የገለፀው ሲፒጄ፤ በኢትዮጵያ ሰባት ጋዜጠኞች በጻፉት ጽሑፍ ሣይሆን “አሸባሪ” ተብለው በእስር ላይ እንደሚገኙ ጠቁሟል፡፡ አለም […]

Read More →
Latest

Ethiopian Funkster, Back After Long Break

By   /  December 21, 2013  /  AFRICA, Ethiopia  /  Comments Off on Ethiopian Funkster, Back After Long Break

            Hailu Mergia Performs in Brooklyn Hiroyuki Ito for The New York Times Though he was a star in Ethiopia, Hailu Mergia has driven a taxi in Washington for two decades. On Thursday in Brooklyn, he played his first American show since 1991. By JON PARELES There’s a back story behind the African funk […]

Read More →
Latest

ከወያኔ መንደር ውጡ ዳዊት መላኩ(ከጀርመን)

By   /  December 20, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on ከወያኔ መንደር ውጡ ዳዊት መላኩ(ከጀርመን)

አቶ አያሌው ጎበዜም እንደምንም የመምህርነት ስራቸውን ትተው የድል አጥቢያ አርበኛ በመሆን ገብተው ወይ ራሳቸውን ነፃ ሳያወጡ ወይ ህዝቡን በትክክል ሳያገለገሉ እንዲሁ እንደ ውሃ ላይ ኩበት እመሀል ላይ እንደዋለሉ የማይቀረውን ስንብታቸውን ተሰናበተዋል፡፡ወያኔ እንደ ሸንኮራ ምጥጥ አድርጎ ተፋቸው፡፡እኔ እስከማውቃቸው አቶ አያሌው ከሌሎች የወያኔ ባለስልጣናት የሚለዮት በሙስና አለመጠርጠራቸው፤ብዙ ማውራት የማይወዱ ሲናገሩም ከባህል እና ከሞራል የማያፈነግጡ፤ለሚኖሩበት ማሀበረሰብ ክብር በመስጠት […]

Read More →
Latest

Ethnic segregation and fascism of TPLF the woyanes By Nathnael Abate

By   /  December 18, 2013  /  AFRICA  /  Comments Off on Ethnic segregation and fascism of TPLF the woyanes By Nathnael Abate

            Ethnic segregation idea was first sowed in the land of Ethiopia by fascist Italians. The country dividing and hate mongering ideology was defeated with the fascist Italians. Later on in 1991 this Ideology was re-introduced by TPLF the bandits of forest. The re-introduced language based segregation was been used […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar