www.maledatimes.com maleda times - MALEDA TIMES - Page 251
Loading...
You are here:  Home  >  Articles by maleda times  -  Page 251
Latest

Capitane Guta dinka Mandela (Madiba)life rescue

By   /  December 17, 2013  /  AFRICA, Ethiopia  /  Comments Off on Capitane Guta dinka Mandela (Madiba)life rescue

Read More →
Latest

COLONIALIZM Vs FREDDOM IN HISTORY OF ETHIOPIA

By   /  December 17, 2013  /  AFRICA  /  Comments Off on COLONIALIZM Vs FREDDOM IN HISTORY OF ETHIOPIA

COLONIALIZM Vs FREDDOM IN HISTORY OF ETHIOPIA                                         By Lomita Baheru             December  14,2013        Norway ,Bergen In my point of view the history of Ethiopia, colonialism and fighting for freedom and unity have long relation in the […]

Read More →
Latest

“ሕወሓት ከመለስ ሞት በኋላ እየተዳከመ ያለ ድርጅት ነው፤ ኢህአዴግ ለዘለዓለም መግዛት አለብኝ የሚል ድርጅት ነው” ወ/ሮ አረጋሽ አዳነ

By   /  December 16, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on “ሕወሓት ከመለስ ሞት በኋላ እየተዳከመ ያለ ድርጅት ነው፤ ኢህአዴግ ለዘለዓለም መግዛት አለብኝ የሚል ድርጅት ነው” ወ/ሮ አረጋሽ አዳነ

ወ/ሮ አረጋሽ አዳነ ከህወሓት ጋር 17 ዓመታት በትግል ያሣለፉ እና ከፓርቲው ከፍተኛ አመራሮች መካከል አንዷ ነበሩ፡፡ በ1993 á‹“.ም ከፓርቲው ከተሰናበቱ አባላት አንደ ናቸው፡፡ በአሁኑ ወቅት የ“አረና” ፓርቲ አባል የሆኑት ወ/ሮ አረጋሽ በአጠቃላይ ጉዳዮች ዙሪያ ከ“ሎሚ” አዘጋጅ ቶማስ አያሌው ጋር ያደረጉት ቆይታ የመጀመሪያ ክፍል እንደሚከተለው ቀርቧል፡- ሎሚ፡- የኢህአዴግ ጭቆናና፣ አፈና፣ የተንሰራፈው በመላው ሀገሪቱ ነው የሚል አቋም […]

Read More →
Latest

ታራሚዎችን ገንዘብ በመቀበል ከማረሚያ ቤት በማስወጣት የተጠረጠሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ

By   /  December 16, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on ታራሚዎችን ገንዘብ በመቀበል ከማረሚያ ቤት በማስወጣት የተጠረጠሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ

የራዲዮ ፋና የዛሬ ዘገባ የአገሪቱ የሙስና ሁኔታ ያልገባበት ጓዳ ጎድጓዳ እንደሌለ ያመላከተ ነው፡፡ ማረሚያ ቤት ከገቡት ሰዎች መካከል፤ አንዳንዶቹ በጠራራ ጸሐይ ቢሮአቸው እየገቡ እንደሚሰሩ፣ከሚስታቸውና ከቤተሰባቸው ጋር እንደሚገናኙና ማታ ላይ እንደአልቤርጎ ወደማረሚያ ቤት እንደሚመለሱ በሰፊው ይወራ የነበረውን፤ ይህ ዜና አመላካች ፍንጭ የሰጠ ሆኖ አግኝቼዋለሁ፡፡ አይ የሙስና ነገር! ፍሬው አበበ ከአዲስ አበባ ያቀበለን ወሬ ነው አዲስ አበባ፣ […]

Read More →
Latest

አይ አበሻ! አበሻና ልመና፦ አንድ (መስፍን ወልደ-ማርያም)

By   /  December 16, 2013  /  AFRICA  /  Comments Off on አይ አበሻ! አበሻና ልመና፦ አንድ (መስፍን ወልደ-ማርያም)

ኅዳር 2006 በዓለም ሕዝቦች መሀከል ውድድር ቢደረግ ያለጥርጥር አበሻ አንደኛ ከሚወጣባቸው ነገሮች አንዱ ልመና ሳይሆን አይቀርም፤ ለአበሻ፣ ልመና የኑሮ ዘዴ ነው፤ እንዲያውም ከልመና ውጭ የሆነ ኢትዮጵያዊ ኑሮ የለም ለማለት የሚቻል ይመስለኛል፤ ስለዚህም ልመና ባህላዊ ጥበብ ሆኖአል፤ አንዳንድ አላዋቂዎች፣ አንዳንድ አዋቂዎችም አንዳንዴ እየተሳሳቱ ልመናን እንደነውር ይገልጹታል፤ ልመና ነውር አይደለም፤ ለጨዋ ልጆችማ አንዳንድ አጥንትን የሚያበላሽ ሥራ ከመሥራት ለምኖ […]

Read More →
Latest

ያ’ገሬና የኔ – አትክልት አሰፋ (ጋዜጠኛ) – ከቫንኩቨር

By   /  December 16, 2013  /  Ethiopia, POEMS  /  Comments Off on ያ’ገሬና የኔ – አትክልት አሰፋ (ጋዜጠኛ) – ከቫንኩቨር

እናቴና አገሬ ሙግት ገጠሙና፣ ሚስቴና እናት አለም ተወዳደሩና፣ ልጄ እና እማምዬ ፉክክር ገቡና፣ አንዱን ምረጥ ብለው ድርቅ ሲሉብኝ፤ እናቴም ውዴ ናት፣ ሚስቴም የኔ ፍቅር፤ ልጄም ንጉሴ ነው፤ የሚጣፍጥ ከማር፤ የግሌ የራሴ የማ’ለውጣቸው፣ በሰላሳ ዲናር የማልቀይራቸው፤ እናት፣ ሚስት፣ ልጄ፤ ሁሉም የኔ ናቸው። እኔ ግን ያገሬ፤ እኔስ የ ‘ማምዬ… የግል ንብረት ነኝ ብዬ መለስኳቸው። ዲሴምበር 15/2013- ቫንኩቨር […]

Read More →
Latest

የሰአሊው ጥበብ

By   /  December 16, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on የሰአሊው ጥበብ

አቤት!! ጊዜው እንዴት ይነጉዳል? 10 ዓመት!! ድፍን 10 ዓመት ሆነ፡- ከተያየን፡፡ ይገርማል!! ከ10 አመት በፊት ነበር እንደዘበት ጓደኝነታችን የተጀመረው፡፡ በሥራ አጋጣሚ ነው ለትውውቅ የበቃነው፡፡ እሱ የሥዕል ኢግዚቢሽን አዘጋጅቶ ነበር፡- በአሊያንስ ኢትዮ ፍራንሲስ አዳራሽ፡፡ ያኔ በረቂቅ የሥዕል ስራዎቹ የተነሳ እንደዘበት የጀመርነው ውይይት ነው ወደጥብቅ ግንኙነት የተቀየረው፡፡ እርግጥ ነው ከዚያ በፊትም ትውውቅ ነበረን፡፡ በሰዓሊነት ሙያው ቦሌ ማተሚያ […]

Read More →
Latest

የፌስቡክ ተቃርኖዎች (ጽዮን ግርማ ከአዲስ አበባ)

By   /  December 16, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on የፌስቡክ ተቃርኖዎች (ጽዮን ግርማ ከአዲስ አበባ)

tsiongir@gmail.com በዓለም ዙሪያ አንድ ቢልዮን ያህል ተጠቃሚዎችን አፍርቷል፡፡ በተጠቃሚዎቹ ብዛት ከማኅበራዊ ድር ዐምባዎች ቀዳሚውን ስፍራ ይዟል፡፡ በቢልዮን ከሚቆጠሩት የፌስቡክ ተስተናጋጆች መካከል ከግማሽ ሚልዮን በላይ (867,000) የሚኾኑት ከኢትዮጵያ የተመዘገቡ ናቸው፡፡ ይህ አኀዝ ከአጠቃላይ የአገሪቱ ሕዝብ ብዛት 0.99 በመቶውን ብቻ እንደሚይዝ በየጊዜው መጠናዊ መረጃ የሚሰጠው የሶሻል ቤከርስ (Social Bakers) ድረ ገጽ ያስረዳል፡፡ በዚህ አኀዝ ላይ ከኢትዮጵያ ውጭ […]

Read More →
Latest

ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ስምንት ሺ ሰራተኞችን ገምግሞ ስምንቱን አባረረ

By   /  December 16, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ስምንት ሺ ሰራተኞችን ገምግሞ ስምንቱን አባረረ

በፀጋው መላኩ የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን የቀድሞው ከፍተኛ ባለሥልጣናቱ በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው በፌዴራል የሥነ ምግባርና የፀረ ሙና ኮሚሽን ዐቃቤ ሕግ ክስ ከተመሰረተባቸው በኋላ ባለፉት ወራት በሰራተኞቹ ላይ ግምገማ ያካሄደ ሲሆን በዚህም ከተገመገሙት 8ሺ ሰራተኞች ውስጥ ስምንቱን አባሯል። በዚሁ ዙሪያ ማብራሪያ የሰጡት አዲሱ የባለሥልጣን መስሪያቤቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ በከር ሻሌ ስምንት ሺ ሰራተኞች ተገምግመው ስምንቱ ከስራ […]

Read More →
Latest

በአዲስ አበባ በሥጋ ውጤቶች ላይ ሊጣል የታሰበው ግብር እያወዛገበ ነው · የሥጋን ዋጋ እንዳያንረው አስግቷል

By   /  December 16, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on በአዲስ አበባ በሥጋ ውጤቶች ላይ ሊጣል የታሰበው ግብር እያወዛገበ ነው · የሥጋን ዋጋ እንዳያንረው አስግቷል

የሰንደቅ ዜናዎች (ህዳር 25/2006) በፀጋው መላኩ የገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ከስጋ ነጋዴዎች ግብርን ለመሰብሰብ ቀደም ሲል ሲጠቀምት የነበረውን የቁርጥ ግብር አሰራር በመቀየር አንድ ነጋዴ በሬ በቄራ ካሳረዱ በኋላ ተጣርቶ በሚሸጠው የሥጋ መጠን ግብር ለመጣል እንቅስቃሴን በመጀመሩ አሰራሩ ውዝግብን አስነስቷል። ባለስልጣን መስሪያቤቱ ግብሩን ለመጣል አንድ በሬ ከእርድ በኋላ የሚወገደው ተወግዶ ምን ያህል ኪሎ የተጣራ ክብደት ይኖረዋል የሚለውን […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar